ሰበር ዜና እንደወረደ፦ ሁለት መግለጫ? Deje Selam October 30, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics አዲስ አበባ ሰዓት ከቀኑ 10 ሰዓት ከ15 ደቂቃ በሐሳብ ያልተግባቡት ቅ/ሲኖዶሱ እና ፓትርያርኩ የየራሳቸውን 2 ጋዜጣዊ መግለጫዎች አነበቡ። በቤተ ክርስቲያኒቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው፤ በዚህ ምክንያት የተፈጠረውን ግርግር ለመዳኘት ቅ/ሲኖዶሱ ካለቀ በሁዋላ ጋዜጠኞቹን ሸኝተው ወደ ጉባዔ ተመልሰዋል፤