ለአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው ቦይንግ 777 አውሮፕላን አዲስ አበባ ገባ
(በቃለየሱስ በቀለ)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ያዘዛቸው አምስት ቦይንድ 777-200 ኤልአር አውሮፕላኖች መካከል የመጀመሪያው ትናንት ማምሻውን አዲስ አበባ ገብቷል፡፡
(በቃለየሱስ በቀለ)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ያዘዛቸው አምስት ቦይንድ 777-200 ኤልአር አውሮፕላኖች መካከል የመጀመሪያው ትናንት ማምሻውን አዲስ አበባ ገብቷል፡፡