የዛሬ ሁለት ዓመት አካባቢ በጣልያኗ ላ’አኪላ ከተማ ተሰብስበው የነበሩ የዓለም መሪዎች በግብርና ላይ የሚያፈስሱትን መዋዕለ ነዋይ ለማሣደግና ለማጠናከር፣ የዓለምንም የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ እንደሚሠሩ ቃል ገብተው እንደነበር ይታወሣል፡፡ ይሁን እንጂ ከመጋቢት በፊት በነበሩት ስምንት ተከታታይ ወራት የዓለም የምግብ ዋጋ በከፍተኛ መጠን …

የዓለም የምግብ ዋጋ አሣሣቢ ሆኗል Read more »

(ቀሲስ ፋሲል አስረስ በፌስቡክ ላይ ካሠፈሩት የተወሰደ):- የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ካስተማሩኝ መምህራን ውስጥ በተለየ መልኩ ከማልረሳቸው መምህራን የቅድሥት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ የአዲስ ኪዳን መምህር የሆኑት ደጉዓለም ካሳ አንዱ ናቸው :: ክፍል ውስጥ ለማስተማር  ቀድመው ነው የሚገኙት ማርፈድ ለተማሪም ሆነ ለአስተማሪ …

"ባለጌ" Read more »

ቋሚ ሲኖዶስ በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት የተባባሰውን አለመግባባት የሚያጠና ልኡክ ሠየመ “አለመግባባቱን በውይይት እና በምክክር ለመፍታት ከማይቻልበት ደረጃ ላይ ደርሷል” (የዞኑ ፍትሕ ጽ/ቤት) (ደጀ ሰላም፤ ሜይ 10/2011)፦ በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቤተ ዘመዳዊ አሠራር ላይ ተመሥርቶ የሚፈጸመውን ሙስና፣ አስተዳደራዊ በደል …

በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት የተባባሰው አለመግባባት Read more »

[ሊያነቡት የሚገባ!] “አውቃቸዋለሁ! በዚህች ሰዓት ከፍተኛ ስጋት ውስጥ ናቸው” “90 በመቶ የሚሆኑት ጀኔራሎች ከትግራይ መሆናቸው ስህተት ነው” Ethiopia Zare (ማክሰኞ ግንቦት 3 ቀን 2003 ዓ.ም May 10, 2011)፦ የቀድሞው የመከላከያ ሚኒስትር የአሁኑ የአንድነት ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ስዬ አብርሃ …

አቶ ስዬ አብርሓ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጡ Read more »

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ስርዓቱንና ሌሎች ለዉጦችን በማድረግ በአባይ ልማት ተሳትፎ ላይ እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ ”የዉሃ ሃብታችን ትዉልዱና የዩኒቨርሲቲዉ ሚና በሚል ርእስ በተዘጋጀ አዉደ ጥናት ላይ ሁለት የመንግስት ባለሥልጣናት የመክፈቻ ንግግር አድርገዉ ነበረ። የዉሃና ኤነርጂ ሚኒስትሩ አቶ ዓለምአየሁ ተገኑ በአዉደ …

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዓባይ ልማት እንዲሳተፍ ተጠየቀ Read more »

ኢትዮጵያ ባለፈው የካቲት ወር  የምግብ እርዳታ የጠየቀችው 2.8 ለሚሆኑ ሰዎች ነብር። ይህም ባለፉት አመታት ከነብረው ያነሰ ነው። ይሁንና እስከ ሚያዝያ ወር በነበረው ጊዜ በአብዛኛው የምስራቅ አፍሪቃ የአርብቶ አደሮች አከባቢዎች የግጥሽ መሬቶች በመድረቃቸው በኢትዮጵያ 400,000 የሚሆኑ ተጨማሪ ሰዎች ረድኤት እንደሚያስፈልጋቸው ተገልጿል። …

በኢትጵያ አስቸዃይ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች የሚሰጠው የምግብ ራሽን ቀንሷል Read more »

በኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበቱ በእጅጉ ተባብሷል። የኢትዮጵያ መንግስት የመረጃ ምንጭ የሆነው የማእከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ በዛሬውለት  ይፋ ባደረገው የአጠቃላይ ኢኮኖሚ መረጃ ባለፈው አመት ሚያዝያ ወር ከነበረው የዋጋ ሁኔታ በዚህ አመት የ29.5 ከመቶ የዋጋ ንረት ተከስቷል። ይሄ ከፍተኛ የዋጋ መወደድ ባለፈው የመጋቢት ወር …

በሚያዝያ የምግብ ዋጋ በ32ከመቶ ጨመረ Read more »

ግልጽ የኾነ ሎጂክ አለ፤ የኢትዮጵያ ሠራዊቱ ተብሎ ለሚጠራ አባል ሁሉ የሚተረክ፡፡ “ኢሕአዴግ የሕገ መንግሥቱ ጠባቂ ነው፡፡ ኢሕአዴግን መጠበቅ ደግሞ ሕገ መንግስቱን መጠበቅ ነው፡፡ ስለዚህም ሠራዊቱ ግንባሩን መጠበቅ ትልቁ ኃላፊነቱ ነው፡፡” ይህ ከአገር ጥቅም በላይ የገዢ ግንባሩን የሥልጣን ጥማት ለማርካት የሚነገር …

ነፃነትን የሚሻ ሠራዊት Read more »

    የኒውዮርኩ መንትያ ህንጻዎች የሽብር ጥቃት ጠንሳሽ (ማስተር ማይንድ) ኦሳማ መሃመድ ቢን ላዲን በእለተ ሰንበት እሁድ ሌሊት ነው ከፓኪስታን ዋና ከተማ አቦታባድ  በ61 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትጘኘው የምቾት ከተማ ሜይ 1 ቀን 2011 ዓ.ም መገደሉ በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ሁሴን …

አሳማ ቢን ላደን ማን ነው? (በዳንኤል ገዛኸኝ) Read more »

ዳንኤል ገዛኸኝ የኒውዮርኩ መንትያ ህንጻዎች የሽብር ጥቃት ጠንሳሽ (ማስተር ማይንድ) ኦሳማ መሃመድ ቢን ላዲን በእለተ ሰንበት እሁድ ሌሊት ነው ከፓኪስታን ዋና ከተማ አቦታባድ በ61 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትጘኘው የምቾት ከተማ ሜይ 1 ቀን 2011 ዓ.ም መገደሉ በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ …

አሳማ ቢን ላደን ማን ነው? (ዳንኤል ገዛኸኝ) Read more »

“አባይ መገደብ አለበት” በሚለው ሃሣብ ላይ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ይስማማል፡፡ ተቃዋሚዎች እንደሚሉት የግድቡ ግንባታ አሁን በድንገት በኢትዮጵያ መንግሥት መነሣቱና እነርሱን ያገለለ የገዥው ፓርቲና ደጋፊዎቹ ብቻ ፕሮዤ ሆኖ መታየቱ፣ ግድቡ በዓይነቱ ግዙፍ መሆኑና የሚያስፈልገው ወጭ ከፍተኛነት፣ ለዚህም ሕዝብ `ቦንድ ግዛ` መባሉ እያወያየ …

የአባዩ ሕዳሴ ግድብና በዙሪያው ያሉ ንግግሮች Read more »

ይህ በጀርመናዊው ጋዜጠኛና ደራሲ ማርኩስ ፍሬንሰል ተደርሶ ለንባብ የበቃው መጽሐፍ ስለ አፍሪቃ በተለይም ስለኢትዮጵያ ውስጣዊ ጉዳይ በዝርዝር ያትታል። መጽሐፉ «ሬሳ ከምድር ቤቱ» ወይንም «ከወለሉ ስር» የሚል ትርጓሜ ይይዛል። በጀርመንኛ Leichen im Keller የሚል ርዕስ ይዞ ነው የወጣው።

አንዳንድ ደፋሮች ‹‹ኢትዮጵያውያን ምቀኞች ናቸው›› ይሉና አንድ ተረት ይተርታሉ፡፡ እግዚአብሄር አንዱን ኢትዮጵያዊ ‹‹የፈለግከውን ጠይቀኝ እና አደርግልሃለሁ፤ ነገር ግን ላንተ የማደርገውን ነገር በእጥፉ ለጎረቤትህ አደርግለታለሁ›› ብሎ ሲለው ፣ ሰውየው በብርሃን ፍጥነት ‹‹እንግዲያውስ አንድ ዓይኔን አጥፋልኝ›› አለው ይባላል፡፡ የአባይ ግድብ እና የኢትዮጵያውያን …

የአባይ ግድብ፣ የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ፣ የባሕር በር እና የወር ደሞዝ Read more »

ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት በድርድር ማግኘት የሚፈልግ አልሚ ጥያቄውን ማቅረብ ያለበት ለከተማው ከንቲባና ለዋና ሥራ አስኪያጅ ብቻ መሆኑን የሊዝ ቦርድ ምንጮች አመለከቱ፡፡

ኢኮኖሚና ቢዝነሳችንን ለማሳደግ መፈክሩም፣ ምኞቱም፣ ዕቅዱም በየዕለቱና በየአደባባዩ ቢስተጋባም፣ በተጨባጭ ግን በኅብረተሰቡ ዘንድ የሥጋት ስሜት  እየተስተዋለ ነው፡፡ ‹‹ዕድገት አለ ይባላል፤ ተጨባጩ ለውጥ ግን የት አለ?›› የሚል ጥያቄም በየዕለቱ እየተሰማ ነው፡፡

በፒያሳ ወጎች ዙሪያ ያጠነጠነ ፅሁፍ ነው። የዛሬዋን ፒያሳ፥ በመንደሮቿ ያለውን ህይወት፥ የኑሮ ቀለማትንና ፈተናዎች ጭምር ለዛና ጫወታ በተላበሰ ሥሜት ይዳስሳል። «መሃሙድ ጋ ጠብቂኝ፤» የፅሁፉ ርዕስ፤ ደራሲው የጋዜጠኝነት ሞያ መምህሩ መሃመድ ሰልማን ነው። የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ የባህልና ማኅበረሰብ ሳምንታዊ ቅንብር ከመሃመድ …

መሃሙድ ጋ ጠብቂኝ! የአራዳ ወግ Read more »

በኢትዮጵያውያን በአሜሪካ ፕሮግራሙ አዲሱ አበበ ያዘጋጀውን ያዳምጡከዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የፈርስት ሂጂራ ተብሎ የሚታወቀው ድርጅት ሊቀ-መንበር አቶ ነጂብ መሐመድ፣ የእኛ ድርጅት በአባልነት የሚገኝበት የዩናይትድ ስቴትስ ሙስሊሞች ማኅበር፣ የቢን ላደንን መገደል በመደገፍ መግለጫ አውጥቷል ሲሉ ገልጸዋል። በኢትዮጵያውያን በአሜሪካ ፕሮግራሙ አዲሱ አበበ ያዘጋጀውን …

በቢን ላደን መገደል ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ምን ይላሉ? Read more »

የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለጋዜጠኞች የሰጡት መግለጫ ከስድስት ሰዓት የበለጠ ነው። በዚህ ውይይት ስለአገሪቱ የፖለቲካ ይዞታ፣ የውጭ ፖሊሲና በተለይ በድንበር ጉዳይ ላይ አተኩረዋል። በአባይ ጉዳይም ፕሬዝደንት ኢሳያስ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ልትጠቀም መነሳሳቷ ተገቢና ከመብትም አንጻር ሊረጋገጥ ይገባዋል ሲሉ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል። …

የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢትዮጵያ የአባይን ወንዝ መጠቀም መብቷ ነው አሉ (VOA) Read more »

በቶሮንቶ ስብሰባ ጁዋር መሀመድ፣ ኦባንግ ሜቶ፣ አቶ መሐመድ ሐሰንና አበበ በላው ይናገራሉ Ethiopia Zare (ሐሙስ ሚያዝያ 29 ቀን 2003 ዓ.ም May 5, 2011)፦  ብዙ ኢትዮጵያዊያኖች ይኖሩበታል በተባለለት ቶሮንቶ ከተማ የፖለቲካ ሳይንስ ተመራማሪው ወጣት ጁዋር መሐመድ፣ የሰብአዊ መብት ተከራካሪው ኦባንግ ሜቶ፣ …

አባይ መወያያ ይሆናል! Read more »

በቶሮንቶ ስብሰባ ጁዋር መሀመድ፣ ኦባንግ ሜቶ፣ አቶ መሐመድ ሐሰንና አበበ በለው ይናገራሉ Ethiopia Zare (ሐሙስ ሚያዝያ 29 ቀን 2003 ዓ.ም May 5, 2011)፦ ብዙ ኢትዮጵያዊያኖች ይኖሩበታል በተባለለት ቶሮንቶ ከተማ የፖለቲካ ሳይንስ ተመራማሪው ወጣት ጁዋር መሐመድ፣ የሰብአዊ መብት ተከራካሪው ኦባንግ ሜቶ፣ …

አባይ መወያያ ይሆናል Read more »

ዛሬ ሚያዚያ 27/2003 ዓ/ም ከ5,000 በላይ የሆኑ ቤቶች በመቀሌ ከተማ በግሬደርና በዶዘር እየፈረሱ ነው፡፡ ማይ አንበሳና ገፊሕ ገረብ በመባል የሚታወቁ እነዚህ መንደሮች በመቀሌ ከተማ በስተምእራብ የሚገኙ ሲሆን አብዛኞቹ ከኤርትራ ተፈናቅለው የመጡ ዜጎች የሚኖሩባቸው ናቸው፡፡ እነዚህ ዜጎች ሁለቱ መንግስታት በመጣላታቸው ምክንያትና …

በመቀሌ “የአርበኞች ቀን” ቤት በማፍረስ ተከበረ፣ 15 ሺህ ነዋሪዎች ያለመጠለያ ተበተኑ Read more »

ኢትዮጵያን በሚያዋስነው የኬንያ ድንበር በግጦሽ መሬትና ከብቶችን ዝርፎ በመንዳት በተቀሰቀሰ ግጭት ከ20 በላይ ሰዎች ሲገደሉ፤ ወደ 50 የሚጠጉ የደረሱበት አይታወቅም። በኬንያ ፖሊስና የምገናኛ ብዙሃን ይፋ የሆኑ መረጃዎች እንደሚያትቱት ጥቃቱ የደረሰው በኬንያዊያኑ ላይ ነው። የሮይተርስ የዜና ምንጭ የስምጥ ሸለቆ ክፍለሃገር የፖሊስ …

በኢትዮጵያ – ኬንያ ድንበር በተከሰተ ግጭት ከ20 በላይ ሰዎች ተገደሉ Read more »

‹አዳሪ› የሚለውን ቃል የተዋስኩት ከአበባው መላኩ ጣፋጭ የግጥም ስብስብ ውስጥ ነው፡፡ ከግጥሞቹ ስንኞች ጥቂት ቆንጥሬ ጀባ ልበላችሁና ወደጽሁፌ ልንደርደር፡፡ ‹‹… ሴትነቴን ወደው፣ እኔነቴን ንቀው፣ በፍቅሬ ተማርከው ገላዬ ስር ወድቀው፣ ‹እን’ደር› ይሉኛል በስሜት ታውረው፣ እነሱ ቀድመውኝ በወንድነት አድረው፡፡…›› ጽሁፉ ወንደኛና ሴተኛ …

የሚከፈላቸውና የማይከፈላቸው ‹አዳሪዎች› Read more »

ኢትዮጵያ ሃይማኖቶች ዕርስ በዕርስ ተከባብረው እና ተሳስበው የሚኖሩባት ሃገር ነች፡፡ የኢትዮጵያውያንን ማሕበራዊ ጋርዮሽ የሃይማኖት ልዩነታቸው አላወከውም፡፡ በዚህ ስሌት የሚከተለው የእኔ እምነትም Aክባሪ እንደማያጣ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ በእምነትና በሃይማኖት መካከል የተሰመረ መስመር መኖሩን በእርግጠኝነት መናገር አልችልም፡፡ ሃይማኖት ያለእምነት ምንም ነውና፡፡ ስለዚህ አንድ …

ፅድቅና ኩነኔ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሜይ 2/2011)፦ ላለፉት 10 ዓመታት በሰማይ – በምድር፣ በአየር – በባሕር ሲፈለግ ነበር። መግቢያው አልተገኘም ነበር። በአፍጋኒስታን ቦራቦራ ተራሮች ልብ ውስጥ ተደብቆ ይሆናል ተብሎ ብዙ የአሜሪካ ልጆች ደማቸውን አፍስሰዋል። ዛሬም በየቀኑ በቢንላደን ምክንያት ብዙ የሰው ልጅ ደም ይፈሳል። …

የማታ ማታ …፤ ቢን ላደን ተገድሏል Read more »

ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ ተናጋሪ እንግዳ ነበሩ Ethiopia Zare (ሰኞ ሚያዝያ 26 ቀን 2003 ዓ.ም May 2, 2011)፦ የኦታዋ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን፡ ከአርብ ኤፕሪል 29 እስከ ቅዳሜ ኤፕሪል 30 ባደረጉት የተሳካ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት የወርሀዊ መዋጮ ቅጽ የሞሉትን ሳይጨምር ከስድስት ሺህ …

በኦታዋ ኢሳትን ለመርዳት ከ6500 ዶላር በላይ ተሰበሰበ Read more »

የዩናይትድ ስቴይትስ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ የአልቃይዳ መሪ የሆነውና በአለም አንደኛ ተፈላጊ አሸባሪ የሆነው ኦሳማ ቢንላድን እሁድ መገደሉን አስታወቁ። በዩናትድ ስቴይትስ ልዩ ሃይሎች የ53 ዓመቱ ኦሳማ መገደሉን ለአሜሪካ ህዝብ ፕሬዝደንት ኦባማ ከተናገሩ በኋላ አሜሪካኖች በዋይት ሃውስ ቤተመንግስትና በተለያዩ አካባቢዎች ባንዲራ በመያዝ፣ …

ኦሳማ ቢንላድን ተገደለ Read more »

  የኢትዮጵያ መንግሥት “በስግብግብ ነጋዴዎች” የኑሮ ውድነት ተከስቷል በሚል ምክንያት በመላ አገሪቱ ድንገተኛ የሸቀጦች ዋጋ ተመን ይፋ ካደረገ በኋላ በተለይ የምግብ ዓይነቶች ከገበያ አንዲጠፉ አሊያም አለቅጥ እንዲወደዱ ምክንያት ሆኗል። በመላ አገሪቱ ስኳር ብርቅ ሸቀጥ ኾኗል፤ ዘይት በጥቂት አስመጭዎች እጅ ላይ …

“የዋጋ ተመን ምጸት” Read more »

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር በአዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ ሊባል በሚያስችል ደረጃ የቅሚያ፣ አንቆ (ሀንግ) ትንፋሽ በማሳጣትና በመደብደብ ዝርፊያ እየተፈጸመ ነው፡፡ የከተማው ነዋሪዎች ከጧቱ 12 ሰዓት ተነስተው ወደፈለጉበት ቦታ መንቀሳቀስ እንደማይችሉም እየተናገሩ ነው፡፡

– በችርቻሮ ሱቅ የተገኘ ሲሚንቶ ይወረሳል ተባለ የሙገርና መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች በሲሚንቶ ዋጋ ላይ በኩንታል የ126 ብር (ከ62 በመቶ በላይ) ጭማሪ ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ ሥራ ተቋራጮች ጭማሪው ችግር ፈጥሮብናል አሉ፡፡

ረቡዕ፣ ሚያዝያ አሥራ ዘጠኝ ቀን ሁለት ሺሕ ሦስት ዓመተ ምሕረት፣ ንጋት አስር ሰዓት ተኩል መስቀል አደባባይ ስንደርስ፣ ‹‹ማን ነው የቀረው?›› በሚያስብል ሁኔታ በርካታ ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች በቦታው ላይ ተገኝተው ነበር፡፡ ብዙዎቹ ከተደረደሩት አውቶቡሶች ውስጥ ገብተው ቦታቸውን በመያዝ የጉዞውን መጀመር በጉጉት ይጠባበቃሉ፡፡

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ዘረፋና ንጥቂያ እየተስፋፋ መሆኑን ወንጀልም በተደራጀ መንገድ እንደሚፈጸም የከተማው ነዋሪዎች በጭንቀት ይናገራሉ፡፡ ፖሊስ በበኩሉ ዘረፋን ጨምሮ ማንኛውም ዓይነት ወንጀል ከቁጥጥር ውጭ አለመውጣቱን ይገልጻል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 15 የቦይንግ ኩባንያ ስሪት አውሮፕላኖችን ከተለዋጭ ሞተሮቻቸው ጋር ለመግዛት የሚያስችለውን 1.45 ቢሊዮን ዶላር ብድር እያፈላለገ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ብድሩን ካገኘ አሥር B787-8 እና አምስት B737-800 ቦይንግ አውሮፕላኖችን ይገዛል፡፡

–  የግብፅ ልዑካን የዓባይን የቀድሞ ውሎች አጣጣሉ የግብፅ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢሳም ሻራፍ በመጪዎቹ ሰባት ቀናት ውስጥ በእርግጠኝነት ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ማስታወቃቸውን አልማስሪ አልዩም የተሰኘው የግብፅ ጋዜጣ ዘገበ፡፡ አዲስ አበባን በመጎብኘት ላይ ያሉት የግብፅ ልዑካን ቡድን አባላት የቀድሞዎቹን የዓባይ ውሎች እንደማይደግፏቸው አስታወቁ፡፡

የፊታችን ማክሰኞ ሚያዝያ 25 ቀን 2003 ዓ.ም. ወይም እ.ኤ.አ. ሜይ 3 ቀን 2011 በዓለም ደረጃ የፕሬስ ነፃነት ቀን ይከበራል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት በየዓመቱ ሜይ 3 የፕሬስ ነፃነት ቀን ተብሎ እንዲከበር ደንግጓል፡፡ በመላው ዓለምም፣ በአገራችንም ጭምር ይከበራል፡፡