አቶ ኢየሱስ ወርቅ ዛፉ፣ የቀድሞ የአዲስ አበባና የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት
በኢትዮጵያ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ውስጥ ከሚ

በውድነህ ዘነበ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ከግንቦት 1988 ዓ.ም. እስከ ግንቦት 1997 ዓ.ም. ድረስ የተገነቡ ሕገወጥ ግንባታዎች ከማስተር ፕላኑ ጋር የሚ…

በጋዜጣው ሪፖርተር
ነሐሴ 15 ቀን 2004 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተው እሑድ ነሐሴ 27 ቀን 2004 ዓ.ም. ሥርዓተ ቀብራቸው በክብር በብሔራዊ ደረጃ የተፈጸመው ጠቅላ…

•    የተከሳሸቹ ጠበቆች የዓቃቤ ሕግ ጥያቄን ተቃውመዋል
በሊያ ተረፈ
በእነ አቶ ያረጋል አይሸሹም ጉዳይ ምስክሮችን ማድመጥ የጀመረው የፌዴራል ከፍተኛ ፍ

በታምሩ ጽጌ
ሕልፈተ ዜናቸው ከተነገረ ከ13 ቀናት በኋላ ነሐሴ 27 ቀን 2004 ዓ.ም. የቀብር ሥርዓታቸው በተፈጸመው በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የቀብር ቦታ ላይ …

በአስፋው ብርሃኑ፣ ልዩ ዘጋቢ ከሐዋሳ
በሐዋሳ ከተማ የጠቅላይ ሚኒስትር  መለስ ዜናዊ ሕልፈተ ሕይወት ከተነገረበት ቀን ጀምሮ በርካታ ፎቶግራፎች ሲሸጡ የሰ…

የኢትዮጵያን ታሪክ፣ጥንታዊ ሥልጣኔ፣ውብና ድንቅየ ባህል፣ቅርስና የአገሪቱ ነፃነት ተጠብቆ መዝለቅ ሲነሳ፣በማንኛውም ንፁሕ ኅሊና ባለው ሰው አዕምሮ ውስጥ ቀድሞ ድቅን የሚለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ነወ፡፡ ይህ ያለምክንያት አይደለም፡፡ የሃማኖቱ አባቶች፣ሕግ አውጥተው፣ሥርዓት ዘርግተው፣ሕዝቡ መንፈሳዊና ዓለማዊ ሕይዎቱን እንዲመራበት ያስቻሉ፤ክፉና ደጉን፣ጥሩውንና መጥፎውን፣ለይቶ እንዲያውቅ ያደረጉ ከመሆናቸውም በላይ፣ የግዕዝና የአማርኛ ቋንቋዎችን ድምፆች ወካይ የሆኑ ፊደሎችን ቀርጸው ትውልድን በተከታታይ ያስተማሩ ከመሆናቸው የተነሳ […]

የዛሬው ‘ የጽናት’ ሬድዮ ጋዜጠኛ የቀድሞው አቀንቃኝ ሰለሞን ተካልኝ ‘ቅንድባሙ መሪ’ የሚለውን ዘፈኑን ወደ ሸገር ዘልቆ ካስባረካና ከስርዐቱም ጋር እርቅ ካደረገ በሁዋላ የመጀመሪያ ልምጩን ያሳረፈው የሙያ ወዳጁ አቀንቃኝ ነዋይ ደበበ ላይ ነበር። ( አቀንቃኝ ሲያረጅ ኮሚቴ ይሆናል መሰል ነዋይ ደበበ የልቅሶ ኮሜቴ አመራር ውስጥ ይህን ጽሁፍ ሳዘጋጅ ሰማሁ ሹመት ያዳብር ብለናል ነዋይ ) የሰለሞንን እርቅና […]

የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ሞት በብዙዎች ጉንጭ ለሁለት ወር ሲጉላላ ቆይቶ በኢትዮጵያ መንግስት ከተረጋገጠ ይኸው ሁለት ሳምንት ሊሆነው ጥቂት …

ኤርትራ ውስጥ ከ10 ዓመታትበላይ በእስራት ከነበሩጋዜጠኞች መካከል3 ምናልባትም 4ቱ ሳይሞቱ አልቀሩም ሲል ዋናጽ/ቤቱ በፓሪስ፣ፈረንሳይየሚገኘው፤ድንበር አ

የአቶ መለስ የቀብር ስነሥርዓት እሑድ በመንበረ ጸባኦት ቅድሥት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን እንደሚፈፀምና የውጭ ሃገራት መሪዎች ንግግርና የስንብቱ ስነ ስርዓት…

አድማጮች ባቀረቡት የመፍትሄ ሃሳብ እና ጥቆማ ላይ ተመርኩዘን ከትምህርት ሚንስቴር የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ከፍተኛ ኃላፊ አቶ ረዲ ሺፋ ጋ ያደረግ

የጠቅላይ ሚንስትር መለስ ክንውኖች፥ በአዎንታዊም በአሉታዊነትም የሚታዩና የሚመዘኑ፤ ትተዋቸው ያለፏቸው ቅርሶች እየተገመገሙ ባሉበትና አገሪቱ ልትከተ

የፌዛን-ሊቢያና የኢትዮጵያ አራጅ በሚል ለሚወገዘዉ ለቀድሞዉ የኢጣሊያ የጦር ማርሻል ለሩዶልፎ ግራሲያኒ መታሰቢያ ሐዉልት መቆሙና ቤተ-መዘክር መከፈቱን አ…

1. ብሔራዊ ዉርደታችንን እንቓቓም 2.የ ወገኖቻችንን የተገደደ እንባ እንገድብ 3. የሞተዉን የአምባገነኑን አገዛዝ በተጎጂዉ ሕዝብ ለቅሶ አይመለስም 4. የ ዓመታት የገዳይና የአስገዳይ ሥርዓት አብቅትዋል. ዳግም ባርነት እንዲቀጥል አንፈቅድም ይድረስ ለወገኖቻችን በሙሉ። ይህን ብሔራዊ ዉርደት ለመቓቓም ጥሬ ከአገር ወዳድ ኢቲዩዺያዉያን ቀርቦልሃል ቀንና ቦታው ዓርብ ከቀኑ ፱ ሰዓት በ State Departement, 2201 C Street Northwest Washington, DC […]

በዚች ግጥም ልግባባችሁ…”እንባ እንደ ጅረት ፈሰሰደረት ኢንደ አፈር ፈረሰምድረ ጭርንቁስ ድሃተቃቀፈና አነባግና ያለፈ እናዳላረፈ አረፈአየ አየና አለፈ”

ለሳምንታት ሲያነጋግርና የመገናኛ ብዙኃንን ትኩረት ስቦ ከቆየው የጤናቸው ሁኔታ በኋላ እስካሁን ይፋ ካልተደረገው ሕመማቸው በማገገም ላይ ሳሉ በገጠማቸው …

‹‹አቡነ መርቆርዎስ ወደ መንበራቸው ሊመለሱ ይገባል›› ኢህአዴግን ለመገዳደር የሚያስችሉ ስልቶች 2 መልአከ ሰላም ቆሞስ አባ ገብረሚካኤል ገ/ኪዳን በአሜሪካ የሚኔሶታ ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ኢህአዴግ ውስጥ የተፈጠረው የስልጣን ሽኩቻ ወደ ክፍፍል እያመራ እንደሆነ ተገለፀ ኢህአዴግን ለመገዳደር የሚያስችሉ ስልቶች ቤተመንግስት የደረሰው የሙስሊሞች ተቃውሞ የኤርትራ መንግስትና ኤርትራውያን ስለምን የጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ህመም አስጨነቃቸው? መንግስት ከመቼውም ጊዜ በላይmከሃይማኖት ጉዳይ […]

የሶሪያው ግጭት ተባብሶ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት በርሊን ውስጥ ሲመክሩ የቆዩት የሶሪያ መንግሥት ተቃዋሚዎች ሶሪያ ከአሳድ በኋላ የሚል አንድ ሰነድ ይፋ አ

መቀመጫውን ኒውዮርክ ያደረገው የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቹ ድርጅት CPJ በጋዜጠኛ ተመስገን መለቀቅ መደሰቱን አስታውቆ ሌሎች የታሰሩ ጋዜጠኞችም እንዲፈቱ ጥሬ …

ያኔ ፤ በኅዋ ምርምር ረገድ እኔ እበልጥ ፣ እኔ እበልጥ በነበረው ፉክክር ፤ልቆ፣ በልጦ ለመገኘት እንጂ የገጠጠ አካል ባላት፤ በምድረ በዳዋ ፣ የፕላኔታችን

ኬንያ ውስጥ መንፈሳዊ መሪ ሼክ አቦድ ሮቦ መሐመድ ሰኞ ዕለት በጥይት ተመተው ከተገደሉ በኋላ በሞምባሳ ከተማ ግጭት መነሳቱ ተነግሯል። ጠቅላይ ሚኒስትር ራይ…

ውል ክፍል መሄድ ሳያስፈልግና ቃለ ጉባዔ መፈራረም ሳይጠይቅ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ለመንግሥት የቤት ሥራ ሰጥቷል፤ አደራ አቅርቧል፡፡ ተግባራዊ አዎንታዊ…

የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሕልፈተ ሕይወት ተከትሎ ሐዘናቸውን ለመግለጽ የወጡ ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ የሥራ መስኮች የተሰማሩ ትውልደ ኢትዮጵያው

ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕልፈተ ሕይወት በኋላ እየታየ ያለው የሐዘን አገላለጽ ዓላማውንና አቅጣጫውን የሳተ እንዳይሆን፣ ሕዝቡም ሆነ የመንግሥት አ…

የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ብሔራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት የፊታችን እሑድ ነሐሴ 27 ቀን 2004 ዓ.ም. በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እንደሚፈጸም ታ

•    ለሁለት ቀናት በጨለማ ቤት ውስጥ ታስሬያለሁ አለከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕመም ጋር በተያያዘ ዘገባ ምክንያት የሐምሌ 13 ቀን 2004 ዓ.ም. ሕትመቱ እ…

 click here for pdfከሰባት ዓመታት በፊት ነበር፤ ለብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቃለ መጠይቅ ማድረግ በመንበረ ፓትርያርክ ግቢ በሚገኘው ቢሯቸው ወደ አሥር ሰዓ…

ሰራዊት ፍቅሬና እቁባይ በርሄ ሚና ተጫውተዋል
ልዩ ሪፓርታዥ (ከአዲስ አበባ)
Ethiopia Zare (ማክሰኞ  ነሐሴ 22 ቀን 2004 ዓ.ም. August 28, 2012)፦ የአቶ መለስ ሞትን ተከትሎ

«አይዛክ» የሚል ስያሜ የተሰጠው አውሎ ነፋስ የቀላቀለው የባህር ማዕበል፤ በዩናይትድ እስቴትስ ደቡባዊ ጠረፎች ጉዳት ያደርሳል ተብሎ ተሠግቷል ። ወታደሩ

በጀርመን የሥራ አጡን ቁጥር ለመቀነስና የማህበራዊ ድጎማ አሰጣጥን ለመለወጥ ሥራ ላይ የዋለው መርሃ ግብር 10 አመት አስቆጥሯል ። የመርሃ ግብሩ አዎንታዊና

የዉሃ አቅርቦትን ለማስፋፋትና የዉሃ ንፅሕናን ለመጠበቅ በየዓመቱ የሚታሰበዉ የዉሃ ሳምንት ዘንድሮም ካለፈዉ ዓርብ ጀምሮ በመላዉ ዓለም እየታሰበ ነዉ።

ይሄ የአቶ መለስ ሞት ግዴላችሁም ገና ብዙ ጉድ ሳያሳየንና ሳያሰማን አይቀርም፡፡ ነገሩ ደግሞ ከ2005ዓ.ም መስከረም ጋር በመግጠሙ የተለመደውን ‹ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም› ብንል ወቅታዊነት አለው፡፡ ለካንም ለዚህ ኖሯል የቀብሩን ጊዜ ለሁለት ሣምንታት አራዝመው ዓለምን በሚያስደምምና ከዓለምም በተለዬ ሁኔታ አዲስና የሰሜን ኮሪያን የሚመስል የሀዘን ሥነ ሥርዓት ያወጁት፡፡ አራት ኪሎ ድንጋይ መጣያ ቦታ የለም – ሰው በሰው […]