ሞምባሳ ውስጥ የተገደሉት መንፈሳዊ መሪ
ኬንያ ውስጥ መንፈሳዊ መሪ ሼክ አቦድ ሮቦ መሐመድ ሰኞ ዕለት በጥይት ተመተው ከተገደሉ በኋላ በሞምባሳ ከተማ ግጭት መነሳቱ ተነግሯል። ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ ይህ ግጭት እንዲያበቃ ጥሪ አድርገዋል።
ኬንያ ውስጥ መንፈሳዊ መሪ ሼክ አቦድ ሮቦ መሐመድ ሰኞ ዕለት በጥይት ተመተው ከተገደሉ በኋላ በሞምባሳ ከተማ ግጭት መነሳቱ ተነግሯል። ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ ይህ ግጭት እንዲያበቃ ጥሪ አድርገዋል።