„ ሶሪያ ከአሳድ በኋላ“ የበርሊኑ ጉባኤ

የሶሪያው ግጭት ተባብሶ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት በርሊን ውስጥ ሲመክሩ የቆዩት የሶሪያ መንግሥት ተቃዋሚዎች ሶሪያ ከአሳድ በኋላ የሚል አንድ ሰነድ ይፋ አድርገዋል ። ከ 6 ወራት ውይይት በኋላ ትናንት የወጣው የዚህ ሰነድ አላማም