መለስ ዜናዊ ሲዘከሩ
የኢትዮጵያን የአምስት ሺሕም ሆነ የሦስት ሺሕ ዓመታት የመንግሥትነት ታሪክን አቆይተን ከ19ኛው ምእት ዓመት ብንነሣ፣ ጎልቶ የሚታየን ለ86 ዓመታት በመሳፍንት ተከፋፍላ ለነበረችው ኢትዮጵያ “ዘመነ መሳፍንት” ማብቃቱ በዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ መበሰሩ ነው፡፡
የኢትዮጵያን የአምስት ሺሕም ሆነ የሦስት ሺሕ ዓመታት የመንግሥትነት ታሪክን አቆይተን ከ19ኛው ምእት ዓመት ብንነሣ፣ ጎልቶ የሚታየን ለ86 ዓመታት በመሳፍንት ተከፋፍላ ለነበረችው ኢትዮጵያ “ዘመነ መሳፍንት” ማብቃቱ በዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ መበሰሩ ነው፡፡