ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ፖሊሲዎቹን ዕርስ በርሳቸው ማጣረሱን ቀጥሏል፣ ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ የግል የጤና ኮሌጆች አዳዲስ ተማሪዎች እንዳይመዘግቡ ትእዛዝ ማስተላለፉ ተሰማ
የግል ትምህርት ተቋማት እንዲስፋፉ ሌት ከቀን እየሰራሁ ነው በማለት ሲመጻደቅ የነበረው የወያኔ አገዛዝ ፣ ከሚቀለው ዓመት ጀምሮ የግል የጤና ኮሌጆች አዳዲስ ተማሪዎች እንዳይመዘግቡ ትእዛዝ ማስተላለፉን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ የውስጥ ምንጮቹን በመጥቀስ ገለጸ። የግል ትምህርት ተቋማት ባለቤቶችም ይህን የዘረኛውን ወያኔ አዲስ …