የግል ትምህርት ተቋማት እንዲስፋፉ ሌት ከቀን እየሰራሁ ነው በማለት ሲመጻደቅ የነበረው የወያኔ አገዛዝ ፣ ከሚቀለው ዓመት ጀምሮ የግል የጤና ኮሌጆች አዳዲስ ተማሪዎች እንዳይመዘግቡ ትእዛዝ ማስተላለፉን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ የውስጥ ምንጮቹን በመጥቀስ ገለጸ። የግል ትምህርት ተቋማት ባለቤቶችም ይህን የዘረኛውን ወያኔ አዲስ …

ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ፖሊሲዎቹን ዕርስ በርሳቸው ማጣረሱን ቀጥሏል፣ ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ የግል የጤና ኮሌጆች አዳዲስ ተማሪዎች እንዳይመዘግቡ ትእዛዝ ማስተላለፉ ተሰማ Read more »

ተቀማጭነቱ ዋሽንግተን የሆነው ወርልድዎች ኢንስቲትዩት፤ሰሞኑን ይፋ ባደረገው ሪፖርት በመካከለኛውና ከሳህራ በታች ባሉ በ25 የአፍሪካ አገራት የሚገኙ ገበሬዎችና የገጠር ነዋሪዎች፤ያለጥናት በተደረገ የመሬት መቀራመት ይዞታቸውን አጥተው ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል አለ። ወርልድ ዎች ኢንስቲትዩት እንደገለጸው በዚህ መልኩ እየተከሰተ ላለው ችግር በዋነኝነት ሳዑዲ አረቢያንና …

በአፍሪካ እየተካሄደ ያለው የመሬት ቅርምት የአገሩን ህዝብ ከመሬቱ በማፈናቀል በክፍለ-አህጉሩ የተከሰተውን ረሀብ ማባባሱ ተገለፀ Read more »

የወያኔ አገዛዝ ከምዕራባዊያን ለጋሾች የሚቀበለውን የዕርዳታ ገንዘብ እንዴት አድርጎ የፖለቲካ ሥልጣኑን ዕድሜ ለማራዘም የሚያስችል ድጋፍ እንደሚገዛበትና ተቃዋሚዎችንም ለማፈን እንደሚጠቀምበት ሀምሌ 29 ቀን 2003 ዓ.ም በታዋቂው የቢቢሲ ቴለቪዝን ላጋለጡት የምርመራ ጋዜጠኞች ቢሮ ቃላቸውን የሰጡትን ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስን፤ዶክተር መረራ ጉዲናንና ፕሮፌሰር መስፍን …

የፋሽስቱ መለስ ዜናዊ አገዛዝ በኢትዮጵያ እየፈፀመ ስላለው የሰብዓዊ መብት ረገጣ ይፋ ላደረገው የቢቢሲ መርማሪ ጋዜጠኞች ቡድን አስተያዬታቸውን በሰጡት በሶስት የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች፤ ላይ የውንጀላ ዘመቻ መክፈቱ ተዘገበ። የሰብዓዊ መብት ጥሰቱንም ” የደርግ ርዝራዦች የሚያናፍሱት የፈጠራ ወሬ ነው” ሲል ማጣጣል ጀምሮአል Read more »

በትግራይ ክልል የሚገኙ አርሶ አደሮች ዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ የውሃ ማቆር በሚል ከበርካታ አመታት ጀምሮ መተግበር አለባችሁ ብሎ በግዳጅ የጀመረው ዘመቻ ውጤታማ አለመሆኑና አርሶ አደሮችም በዚህ የግዳጅ ዘመቻ ክፉኛ መማረራቸውን የጀርመን ራዲዮ ጣቢያ ዶቺቨለ ዘገበ። እንደ ዶቺቨለ ዘገባ ገበሬዎቹ በሰጡት …

በዘረኛው አገዛዝ በጥናት ላይ ያልተመረኮዘ የዘመቻ ስራ፣ የትግራይ አርሶ አደሮች እጅግ መማረራቸው ታወቀ Read more »

አዲስ ነገር ኦን ላይን በመባል የሚታወቀው ድረገጽ እንደዘገበው ሰሞኑን ክፉኛ ይቃወሙና ይተቹት በነበሩ ጋዜጠኞች ላይ የጭካኔ በትሩን ያነሳው አፋኙ የወያኔ አገዛዝ አዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የኢንተርኔት ካፌዎች ላይ ፊቱን ማዞሩ ታውቁአል። እንደ አዲስ ነገር ዘገባ፣ የዘረኛው ወያኔ አገዛዝ ከቅርብ ወራት …

ሰሞኑን በጋዜጠኞች ላይ የጭካኔ በትሩን ያነሳው አፋኙ የወያኔ አገዛዝ ይህን እኩይ ተግባሩን በኢንተርኔት ካፌዎችና ተጠቃሚዎች ላይ መቀጠሉ ተዘገበ Read more »

በጎዴ አከባቢ የገቡ ሶማልያውያን ስደተኞች ቁጥር ከ 17,000 በላይ ሊሆን እንደሚችል ተገለጸ። እስካሁን ባለው ጊዜ በቂ እርዳታ እንዳልተሰጣቸውና ይህም በአከባቢው ህበረተሰብ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል ተገልጿል። በተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኮሚሽን የኢትዮጵያ ጽህፈት ቤት ከፍተኛ የፓብሊክ ኢንፎርሜሽን ረዳት አቶ ክሱት ገብረእግዚአብሄር …

በሶማልያ ክልል የገቡት ሶማልያውያን ስደተኞች ቁጥር ከተባለው 17,500 በላይ ስይሆን አልቀረም ተባለ Read more »

NO, we do NOT agree with everything we post on the site. Some of it is utterly antithetical to our views. YES, we believe it is all worth reading. Know your surroundings; understand the positions of those with whom you …

መገናኛ ብዙኃን ከፓርቲ ልሣንነት ነጻ ይውጡ! በታረቀኝ ሙጬ Read more »

በክፍል አንድ ጽሁፌ የፈጣሪ ሕልውናን በተመለከተ መከራከር እና የግል አቋም መያዝ እንጂ መደምደሚያ ላይ መድረስ እንደማይቻልና በሳይንሳዊ ሙግት የፈጣሪን ሕልውና (የቅዱሳን መጽሃፍትን ፍፅምና) ማረጋገጥ እንደማይቻል በጥቂት ነጥቦች መግለፄ ይታወሳል፡፡ ዛሬ ደግሞ ቃል በገባሁት መሰረት ጥቂት ስለዝግመተ ለውጥ እና ኢ-አማኒነት ለመነጋገር …

የሁለት እምነቶች ጦርነት… [ወግ አጥባቂዎች እንዲያነቡት የማይመከር – ክፍል ሁለት] Read more »

የቢቢሲው ኒውስ ናይት ፕሮግራምና የምርመራ ጋዜጠኝነት ቢሮ በመተባበር ሀገሪቱ ውስጥ “በድብቅ ሠራነው” ባሉት ጥናታዊ ፊልም “የኢትዮጵያ መንግሥት በቢሊዮኖች ዶላር የሚያገኘውን የልማት እርዳታ ለፖለቲካ ጭቆና በመሣሪያነት እንደሚጠቀምበት አረጋግጠናል” ይላሉ። የኢትዮጵያ መንግሥት ወያኔ የቀረቡበትን ክሦች “የሃሰት ውንጀላዎች ናቸው” ሲል ውድቅ አድርጓል። ሰሎሞን …

BBC በድብቅ የሠራው ፊልም ታሪክ Read more »

ሰሞኑን ወደአርሲ ያመራ ሰው ከመንገዶች ግራና ቀኝ የሚመለከተው የድርቅና የረሃብ ምልክት ላይሆን ይችላል፡፡ ዘግይቶም ቢሆን ዝናቡ የጀመረ፣ ‘ጠብ..ቁኝ’ ያለ ይመስላል፡፡ … ገበሬው ማረስ በሚገባው ሰዓት አላረሰም፡፡ ለምግብ ወደገበታ፣ ለሽያጭም ወደገበያ የሚወጣ እህል የለም፡፡ አገሩ ግን አረንጓዴ … ጎተራው ግን ባዶ …

በወቅቱ ያልደረሠ ዕርዳታ (VOA) Read more »

በዶሎ ኦዶ ኮቤ የስደተኞች መጠለያ ረሃብ እየገደለው ያለው ሰው ቁጥር አሁንም ከፍተኛ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል፡፡ ስደተኞቹ የኢትዮጵያን ድንበር እያቋረጡ መግባት የጀመሩት ከስድስት ሣምንታት ወዲህ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነርና የኢትዮጵያ መንግሥት ቃኚዎች ጥምር  ቡድን አረጋግጧል፡፡ …

በዶሎ ኦዶ ኮቤ ረሃብ ስድተኞችን እየፈጀ ነው Read more »

የዛሬው የኢኮሞሚ ዝግጅት «የኢትዮጵያ የጋዛ ማውጣት አላማና የአፍሪቃ ወርቅ አምራቾች»ይሰኛል። ኢትዮጵያ በመጪው ስድስት ዓመታት ውስጥ ጋዝ ለማውጣት መዘጋጀቷን ሮይተርስ ከአዲስ አበባ መዘገቡ ይታወሳል።

ዩጋንዳ ትናንት የሶስት ቀናት ይፋ ጉብኝት የጀመሩት የኤርትራ ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ በምስራቅ አፍሪቃ ሀገሮች መካከል ግንኙነቱን ለማጠናከር ያካባቢው መሪዎች በየጊዜው እየተገናኙ እንዲወያዩ ጥሪ ማቅረባቸውን የዩጋንዳ ፕሬዚደንታዊ ጽህፈት ቤት ቃል አቀባይ አስታወቁ። ኤርትራዊው ፕሬዚደንት በመዲናይቱ ካምፓላ ከዩጋንዳዊው አቻቸው ዮዌሪ ሙሴቬኒ ጋ …

የኤርትራ ፕሬዚደንት የዩጋንዳ ጉብኝት እና አንደምታው Read more »

“የደላው ሙቅ ያኝካል” – የኑሮ ውድነቱ እንደቋያ እሳት ከዳር እዳር እየተንቦገቦገ ባለጊዜን ሳይጨምር ሕዝበ አዳምን ክፉኛ እየለበለበ በሚገኝበት በአሁኑ ሰዓት የኢንተርኔቱ ጦርነት አፈ ሙዙን በኦነግ፣ በኦብነግና በግንቦት 7 ላይ አነጣጥሮ የደላቸው በብዕር እየተተጋተጉ ናቸው፡፡ ሰው በወደደው ይቆርባልና እንደጠቅላይ ሚኒስትራችን አባባል …

ታይቶ ያልተወቀ የሰደድ እሳት በአዲስ አበባ Read more »

በሰኔ 2003 ዓ.ም. በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ከዋሉት ዘጠኝ ተጠርጣሪዎች መካከል፣ ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬን ጨምሮ አምስት ተጠርጣሪዎች ከትናንት በስቲያ ፍርድ ቤት ቀርበው አቤቱታቸውን አሰሙ፡፡

 በሉሉ ከበደ ዘመኑ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1990 ሊይ ነበር ። አደርግ የአስተዳደርና የፖለቲካ ድህነት ምስጋና ይግባውና ሐገራችን ከገንጣይና አስገንጣይ ሀይልች ጋር ታደርግ የነበረው ትንንቅ በኛ ሽንፈት ወደማክተሙ ሲቃረብ ፤ ዋናው ምክንያት የወያኔና የሻእቢያ ጦር ከኢትዮጵያ ጦር ሰራዊት ጀግናና ሐያሌ ሆኖ …

ሲአይኤ ፤ መለስ ዛናዊ ፤ ኢትዮጵያ (ክፍሌ – 1) Read more »

ለሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት- HUMAN RIGHTS WATCH የሱማሊያ የሽግግር መንግስት የሚያደርገውን የሰብዓዊ መብት ዕረገጣ እንዲያቆም ካለዚያ ግን የምዕራቡ አገሮች ለሱማሊያ የሚያደርጉትን ድጋፍ ትኩረት እንዲሰጡት ጠየቀ።

ዓለማውያን በምክንያት ሲሟገቱ ኢትዮጵያውያን ግን ገና ‹‹የዘራፍ›› ዘመን ላይ ነን፡፡ ይህንን ለመናገር ያደፋፈረኝ በሃይማኖታዊ ጉዳዮች ላይ ትችት መሰንዘር – በሃገራችን – ቡጢ የሚያስቀምስ ሃጢያት መሆኑን ስለማውቅ ነው፡፡ እኔ ኢ-አማኒ (atheist) ነኝ፡፡ በርግጥ እንደ ብዙሐኑ ሁሉ እኔም ቤተሰቦቼ በውልደት ያወረሱኝ አምልኮታዊ …

የሁለት እምነቶች ጦርነት… [ወግ አጥባቂዎች እንዲያነቡት የማይመከር] Read more »

ውሸት መናገር፥ አንዳች ጥቅም ለማግኘት ሲባል ይሁነኝ ተብሎ የሚፈፀም ድርጊት ወይም ሃሰተኝነት በማኅበራዊ ህይወት ውስጥ ከሚያስከትላቸው ችግሮችና ዋሾነት፥ በግለሰብ ደረጃ በሰዎች ዘንድ ተቀባይነትን የሚያሳጣ ስብዕና ከማላበሱ ባሻገር፥ ውሸት በበሽታነት የሚፈረጅበት ሁኔታ ይኖር ይሆን? አንዳንዴ ለምንና እንዴት ሊሆን እንደቻለ እንኳን ምክኒያቱ …

ውሸት በሽታ ይሆናል? መቼ? Read more »

«ባህላችን የሁለንተናዊ ማንነታችን መሠረት ነውና እሱን ይዘን እንከኖቹን ነቅሰን ማሻሻልና ማጎትበት እንችላለን።» «የለም የፖለቲካ ባህላችን ዛሬ ላሉን ችግሮች የአንዳንዱ መነሻ ነውና ከሥር መሠረቱ መቀየር አለበት።»

ሕገ መንግሥታችን፣ ሕጎቻችን፣ መመርያዎቻችን ሁሉ፣ ባለሥልጣንና ሹመኛ ከሆንክ ሕዝብንና አገርህን በቅንነት አገልግል፡፡ ባለሀብት ከሆንክም ሕጉ በሚፈቅድልህ መሠረት ተንቀሳቅሰህ አገርህን እየጠቀምክ ራስህንም ጥቀም፤ አጠናክር፡፡

ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ በተካሄደው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ላዕላይ ምክር ቤት ስብሰባ፣ የፓርቲው የትምህርት ሥልጠናና ቅስቀሳ ቡድን ኃላፊ ሆነው የተመረጡት አቶ ጌታቸው ባያፈርስ ባለፈው ሐሙስ የሥራ መልቀቂያ አስገቡ፡፡

አቶ ኤርሚያስ አመልጋ የአክሰስ ካፒታል ሊቀመንበር ሲሆኑ ከስምንት ዓመት የአካዳሚ ጥናትና ከ12 ዓመት ውጤታማ የኢንቨስትመንት ባንክ ተሞክሮ በኋላ እ.ኤ.አ በ1996 ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸው ይታወሳል፡፡

በአውሮፓ በተፈጠረው የበጀት ቀውስና የዝናብ እጥረት ምክንያት በርካታ ግዙፍ የአውሮፓ ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ በግብርና ሥራ ለመሰማራት ጥያቄ እያቀረቡ ነው፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከአዲሱ የንግድ ፈቃድና ምዝገባ አዋጅ ጋር ተያይዞ፣ ካፒታላቸውን ቀንሰው ለመመዝገብ የሚቀርቡ ነጋዴዎች ጉዳይ እየፈጠረ ያለውን ችግር ለመቅረፍ የሚያስችል ጥናት እንዲጠና የፍትሐ ሚኒስቴርን፣ የንግድ ሚኒስቴርንና የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣንን አዘዙ፡፡

አሜሪካን ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኢትዮጵያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርን፣ የአስተዳደሩን መሬት ልማት አስተዳደር ቦርድና የመሬት አስተዳደርና የግንባታ ፈቃድ ባለሥልጣንን፣ “የሊዝ ውል ሊሰርዙብኝ አይገባም” በሚል፣ በ27 ሚሊዮን ብር ግምት ሐምሌ 28 ቀን 2003 ዓ.ም. ክስ መሠረተ፡፡