የአፍሪቃ ረሐብና ሕብረቱ

የአፍሪቃ ሕብረት የሠላምና የፀጥታ ኮሚሽን በበኩሉ ለሶማሊያ ረሐብተኞች ርዳታ የሚያከፋፍሉ ወገኖችን ደሕንነት የሚጠብቅ ከ3 ሺሕ በላይ ተጨማሪ ሠላም አስከባሪ ጦርና ፖሊስ ለማዝመት ወስኗል