የሜርክልና የሳርኮዚ ዉይይት

የፈረንሳዩ ፕሬዝዳት ኒካላ ሳርኮዚና የጀርመንዋ መራሒተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል የዩሮ ሸርፍ ተጠቃሚ ሐገራት የገጠማቸዉን ምጣኔ ሐብታዊና የገንዘብ ቀዉስ ማቃለል ሥለሚችሉበት ሁኔታ ዛሬ ተነጋግረዋል።