16:00 UTC ዜና 240112
የዐለቱ ዜና
የዐለቱ ዜና
(ሙሉውን ጋዜጣ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
(ሙሉውን በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
የመጸሐፉ ደራሲ ቆንጅት ብርሃን
መንደርደሪያ
ደምና ዕንባ ተቀላቅሎ በብዕር ሲቀሰም ምንን ይወልዳል? ምርኮኛ! ምርኮኛ የደም መፅሀፍ ነው። የዕንባ መፅሀፍ…
የነዳጅ ዋጋ መናር እና የምንጩ አስተማማኝነት ብቻ ሳይሆን፤
የአሸባሪነት ክስ የተመሠረተባቸዉ የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ፓርቲ ባለሥልጣናትና ጋዜጠኞች ዛሬም በድጋሚ ፍርድ ቤት ቀረቡ።
የዩመኑ ፕሬዝዳት ዓሊ አብደላ ሳሌሕ «ለሕክምና» በሚል ሠበብ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ተጉዘዋለዋል።
ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት (ICC) -ትናንት ስድስት የኬንያ ባለስልጣናትን የሚመለከት ክስ መርምሮ ትናንት (ሰኞ) የአራቱን ተጠያቂ አድርጓል።
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
“ታጋቾቹን ለማስለቀቅ መንግሥት ማንኛውንም እርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ ነው”
በውጭ የሚኖሩ ምሁራን ወደ አህጉሪቱ እንዲመለሱ እንደሚያመቻችም ታወቀ
(ሙሉውን ጽሁፍ በ ፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
‘5ቱ ጎብኝዎች የሞቱት በኢትዮጵያ መንግስት ጥይት ነው’ አርዱፍ
Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 14 ቀን 2004 ዓ.ም. January 23, 2011)፦ ባለፈው ሳምንት ለ5 ጎብኝዎች ሞት ምክንያት …
የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገሮች ውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ዛሬ በኢራን ላይ አዲስ ማዕቀብ እንዲጣል ወሰኑ።
የዘጠኝ ዓመት ልጅ ነው። አንድ ቀን አባቱን ጠየቀው፤ ” አባባ ፖለቲካ ምንድነው?” “ ጥሩ ጥያቄ ነው ልጄ! ቁጭ በል በምሳሌ አስረዳሀለሁ። “ ይልና አባት ልጁን ካስቀመጠ በሗላ ‘’ፖለቲካ ማለት እንግዲህ ይህን ቤታችንን እንደ ሀገር ቁጠረው። ቤታችን ሀገር ማለት ነው። በቤታችን ውስጥ ስራ እየሰራሁ ገንዘብ የማመጣ እኔ ነኝ። እኔን እንደ ካፒታሊዝም ቁጠረኝ። እኔ ካፒታሊዝም እባላለሁ። እናትህ […]
የዘጠኝ ዓመት ልጅ ነው። አንድ ቀን አባቱን ጠየቀው፤ ” አባባ ፖለቲካ ምንድነው?” “ ጥሩ ጥያቄ ነው ልጄ! ቁጭ በል በምሳሌ አስረዳሀለሁ። “ ይልና አባት ልጁን ካስቀመጠ በሗላ ‘’ፖለቲካ ማለት እንግዲህ ይህን ቤታችንን እንደ ሀገር ቁጠረው። ቤታችን ሀገር ማለት ነው። በቤታችን ውስጥ ስራ እየሰራሁ ገንዘብ የማመጣ እኔ ነኝ። እኔን እንደ ካፒታሊዝም ቁጠረኝ። እኔ ካፒታሊዝም እባላለሁ። እናትህ […]
(click here for pdf) በየዓመቱ የልደት በዓል በመጣ ቁጥር ከሚነሡ ሰዎች መካከል ናቸው፡ ሰብአ ሰገል፡፡ ማናቸው? ከየት መጡ? ሀገራቸው የት ነው? ስንት ናቸው? ለምን
የኢትዮጵያ የውጭ ብድር ክምችት በከፍተኛ እያሻቀበ በመሄድ ላይ ሲሆን፣ ባለፈው ዓመት የነበረው 134 ቢሊዮን ብር ወደ 200 ቢሊዮን ብር ማደጉን መረጃዎችና የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ባለሙያዎች አመለከቱ፡፡ የመንግሥት የአገር ውስጥ ዕዳም ከ60 ቢሊዮን ብር በላይ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ ባለፈው ዓመት ሰኔ ወር መገባደጃ ላይ የአገሪቱ የውጭ ዕዳ በወቅቱ በነበረው ምንዛሪ 134 ቢሊዮን ብር መድረሱን መረጃዎቹ አመልክተው፣ […]
ግርማ ደገፋ ገዳ
የመለስ ቦላሌ “ቦላሌ” ከመሆኑ በፊት ቁምጣ ነበር። አዲስ አበባ ለትምህርት ሲመጣ ቦላሌ ሆነ። ማገብት ጠርቶት ከአዲስ አበባ ወደ ሰሜን ሲ
ሩሲያውያን እስከዛሬ ያሳለፏቸውን የምርጫ ሂደቶች አስመልክቶ ተንታኞቹ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ በስልጣን ላይ ያለው ፓርቲ ከምርጫው ሁነት በፊት የገነቧቸውን መሰረታዊ አደረጃጀቶች ሳይጠቅሱ አያልፉም፡፡ በሀገሪቱ ምርጫ ፖለቲካ ላይ ጥናት ያደረጉ ምሁራን የሀገሪቷን የፖለቲካ መሪዎች በምርጫ ላይ ያላቸውን አቋም ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ ‹‹የምርጫዎቹ ውጤት የሚወስነው ለመፎካከር በሚቀርቡ አሳማኝ አጀንዳዎች ሳይሆን በመሰረትከው የኃይል ሚዛን ነው››፡፡ የኃይል ሚዛኑን ከምርጫው በፊት […]
ሩሲያውያን እስከዛሬ ያሳለፏቸውን የምርጫ ሂደቶች አስመልክቶ ተንታኞቹ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ በስልጣን ላይ ያለው ፓርቲ ከምርጫው ሁነት በፊት የገነቧቸውን መሰረታዊ አደረጃጀቶች ሳይጠቅሱ አያልፉም፡፡ በሀገሪቱ ምርጫ ፖለቲካ ላይ ጥናት ያደረጉ ምሁራን የሀገሪቷን የፖለቲካ መሪዎች በምርጫ ላይ ያላቸውን አቋም ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ ‹‹የምርጫዎቹ ውጤት የሚወስነው ለመፎካከር በሚቀርቡ አሳማኝ አጀንዳዎች ሳይሆን በመሰረትከው የኃይል ሚዛን ነው››፡፡ የኃይል ሚዛኑን ከምርጫው በፊት […]
“በጎቼን ቀበሮ በላብኝ፤ድረሱልኝ…”እያለ መንደርተኛውን ሲያምስ የነበረው ውሸታሙ እረኛ፤ በስተመጨረሻ የምር ቀበሮ ሲመጣበትና የ”ድረሱልኝ”ጥሪ ሲያ
“በጎቼን ቀበሮ በላብኝ፤ድረሱልኝ…”እያለ መንደርተኛውን ሲያምስ የነበረው ውሸታሙ እረኛ፤ በስተመጨረሻ የምር ቀበሮ ሲመጣበትና የ”ድረሱልኝ”ጥሪ ሲያ
መቼም ሀገር ደርሶ የመጣን ስደተኛ በጥያቄ ማጠደፉ ያለ ነው። አሀ! ቀዬ መንደሩ አገር ሰፈሩ ሰላም ነው ወይ ማለት ነውር አይደለም እኮ!..እኔማ ጥሎብኝ ሀገር
መቼም ሀገር ደርሶ የመጣን ስደተኛ በጥያቄ ማጠደፉ ያለ ነው። አሀ! ቀዬ መንደሩ አገር ሰፈሩ ሰላም ነው ወይ ማለት ነውር አይደለም እኮ!..እኔማ ጥሎብኝ ሀገር
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
(ያሬድ ጥበቡ የቀድሞ ኢህዴን / ብአዴን ሊቀመንበር ነበሩ)
የዘንድሮ የልደት በአል ከወትሮው ለየት ያለ ነበር። ገፀ በረከትም ነበረው፣ ያውም ሁለት። በረከ
ያሬድ ጥበቡ (የቀድሞ ኢህዴን / ብአዴን ሊቀመንበር ነበሩ)
የዘንድሮ የልደት በአል ከወትሮው ለየት ያለ ነበር። ገፀ በረከትም ነበረው፣ ያውም ሁለት። በረከት …
የዘንድሮ የልደት በአል ከወትሮው ለየት ያለ ነበር ፡፡ ገፀ በረከትም ነበረው፣ ያውም ሁለት ፡፡ በረከት ስምኦንና ሌተና ኮሎኔል መንግስቱ ያቀረቡልን ሰጦታ ፡፡ ስጦታዎቹንም ከከፈትሁ በሁዋላ እኔም ስለሁለቱ አምባዎች ወግ ላወጋችሁ አሰብኩ ፡፡ አንዱ አምባ የኢህአዴግ መሆኑ ነው ሌላው ደግሞ የደርግ ፡፡ አምባ ላይ የሚሸልል ደግሞ አምባገነን ነው ፡፡ እናንተዬ ይህን ቃል የፈጠረ መንዜ የኖቤል ሽልማት […]
• ዓቃቤ ሕግ ቅጣቱ ከብዶ እንዲወሰንለት ጠይቋልሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በተደራጀ የሽብር ድርጊት ለማፈራረስ ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባ
በደቡብ ኦሞ ሸለቆ ኦሞራቴ አካባቢ የነዳጅ ፍለጋ ሥራ በማካሄድ ላይ የሚገኘው ቢጂፒ ጂኦ ሰርቪስስ የተባለ የቻይና ኩባንያ የሰበሰበው የፔትሮሊየም መረጃ አ
• ከቦታው ላይ የሚነሱ ነዋሪዎችን ማወያየት ጀመረየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመልሶ ልማት ፕሮጀክቶቹን በማስፋት፣ በቀጣይነት በመሀል ከተማ በሚ
ባለፈው ሰኞ በአፋር ክልል በበረሃሌ ወረዳ ኤርታሌ አካባቢ በጉብኝት ላይ ከነበሩ 27 ቱሪስቶች መካከል አምስቱ ባልታወቁ ታጣቂዎች ተገድለዋል፡፡
ስለመንግሥት ባለሥልጣናት ወይም ሹመኞች ጉድለት፣ ድክመት፣ ችግርና አቅም ማነስ ስናወራ ሁሉም አንድ ዓይነት ናቸው ማለታችን እንዳልሆነ ግልጽ ሊሆን ይገባ…
አቶ ጌትነት ገሰሰ፣ የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ
አዲስ አበባ በዘመናዊ መንገድ በቧንቧ የውኃ አቅርቦት ማግኘት የጀ
– ወደ አጎራባች ክልል የተፈናቀሉት ቁጥር ወደ 80 ሺሕ ይጠጋልበሶማሌ ክልል መንግሥትና በፀጥታ ኃይሎች ደረሰብን ባሉት የኃይል ጥቃት ሳቢያ ወደ አጎራባች ክል…
ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ምዕራብ 800 ኪሎ ሜትር ላይ የኦሞ ወንዝን ተሻግሮ በሚገኘው ኦሞራቴ አካባቢ፣ በጥጥ ምርት ላይ የተሰማሩ የውጭና የአገር ውስጥ ባለሀ…
የዓለም ባንክ 422 ሜጋ ዋት ኃይል የማመንጨት አቅም ለሚኖረው ሃሌሌ ወራቤሳ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ የሚውል 700 ሚሊዮን ዶላር ሊሰጥ ነው፡፡
የኢትዮጵያ የውጭ ብድር ክምችት በከፍተኛ እያሻቀበ በመሄድ ላይ ሲሆን፣ ባለፈው ዓመት የነበረው 134 ቢሊዮን ብር ወደ 200 ቢሊዮን ብር ማደጉን መረጃዎችና የገን…
ተመስገን ደሳለኝ
ማን ይፈራል ሞት
ማን ይፈራል
ለእናት ሀገር ሲባል..
የጊዜው ወታደራዊ ደርግ አስተዳደር፣ የአብዮታዊ ጦር ሰራዊት ጠቅላይ አዛዥ፣ የኢትዮጵ…
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
“ግምገማውን የመራሁት እኔ ነኝ፤ የፈደራል ተወካዮች ታዛቢዎች ነበሩ”
“ግምገማውን የመራሁት እኔ ነኝ፤ የፈደራል ተወካዮች ታዛቢዎች ነበሩ”
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሐሙስ ጥር 10 ቀን 2004 ዓ.ም፡- የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሦስተኛ ወንጀል ችሎት መንግሥት በነኤልያስ ክፍሌ የክስ መዝገብ በሽብርተኝነት ወንጀል በከሰሳቸው ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ፣ ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ዘሪሁን ገብረእግዚአብሔር እና ወ/ሮ ሂሩት ክፍሌ ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ አሳለፈ፡፡ የቅጣትውሳኔ ለማስተላለፍ ለጥር 17 ቀን 2004 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል፡፡ […]
የጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ጋህዴን) የዉስጥ ግምገማ አካሂዶ የድርጅቱን የአመራር አባላት መለወጡን የፓርቲዉ አዲስ ሊቀመንበር ለዶይቼ ቬለ ገ