በአሽባሪነት የተከሰሱት ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች

የአሸባሪነት ክስ የተመሠረተባቸዉ የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ፓርቲ ባለሥልጣናትና ጋዜጠኞች ዛሬም በድጋሚ ፍርድ ቤት ቀረቡ።