በቡድን በመደራጀትና ወንጀል በመፈጸም ተጠርጥረው ከታሰሩት “የ24 ቀበሌ ልጆች” አንዱ አመለጠ
– ማረሚያ ቤት ለፍርድ ቤት የጻፈው ደበዳቤ አሳማኝ አይደለም ተባለ- ‹‹ምስክሮቻችን ታፍነው ስለሚወሰዱ በዝግ ይታይልን›› የተከሳሾች ጠበቃ ‹‹ስ
– ማረሚያ ቤት ለፍርድ ቤት የጻፈው ደበዳቤ አሳማኝ አይደለም ተባለ- ‹‹ምስክሮቻችን ታፍነው ስለሚወሰዱ በዝግ ይታይልን›› የተከሳሾች ጠበቃ ‹‹ስ
የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ግርማ ዋቄ የሩዋንዳ መንግሥት የትራንስፖርት ሚኒስቴር በአቪዬሽን ጉዳዮች አማካሪና የሩዋንዳ አ…
በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የህግ የበላይነት እንዲከበር፤ ግልፅነትና ተጠያቂነት እንዲኖር እና በዲሞክራሲያዊ ስርኣት ዉስጥ ዜጎች በእኩልነት ሰብኣዊ መብታቸዉ
ወለላዬ ከስዊድን [email protected]
መቼም ተስፋዬ ገብረአብ ከጻፈ አንድ ትዝት የሚጭር ወይም ስሜት የሚነካ ነገር አያጣም። ባለፈው ሣምንት ”አሳዛኝ ዜና” በሚል…
በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የህግ የበላይነት እንዲከበር፤ ግልፅነትና ተጠያቂነት እንዲኖር እና በዲሞክራሲያዊ ስርኣት ዉስጥ ዜጎች በእኩልነት ሰብኣዊ መብታቸዉ ተጠብቆ እንዲኖሩ የሚያስቡ፡ የሚናገሩ፤ የሚፅፉና የሚቆረቆሩ በጠቅላላዉ ለነዚህ ፅንሰ ሃሳቦች ዘብ የሚቆሙ በሙሉ የስርኣቱ ጠላቶች ተደርገዉ በመቆጠር ላይ ናቸዉ። ለአገሪቱ አንድነትና ሉኣላዊነት፤ እድገትና ብልፅግና በጣት ከሚቆጠሩ መሪዎቿና የፓርቲያቸዉ ጠባብ ጎሰኛ ፖሊሲ የተለየ የሚያስቡ ዜጎችና ቡድኖች ሁሉ “የስርዓቱ ጠላት” እና […]
የኢትዮጵያ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች አንድ ቀን በአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ተካፋይ እንሆናለን ብለው ያምናሉ። በግብፅ የነበራቸዉን ግጥሚያ አካሂደዉ…
«ሻቢያ-መራሽ» ባሉት የኤርትራ መንግሥት፣ በድንበር አካባቢ በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለውን የሽብር ድርጊት
ፎቶ፤ www.stockphotopro.comሐሙስ ዕለት አመሻሹ ላይ ስልኬ ካርዱን ጨርሶ የጀመርኩትን ወሬ አቋረጠኝ፡፡ ወዲያው ካርድ ገዛሁና ሞልቼ ወሬዬን ለመቀጠል ተጣደፍኩ፡፡ …
የመንግሥት አካላት የታሠሩ የሉም ይላሉ፡፡
ዓርብ፤ ጥር 18 2012 ሃገርአቀፍ ፀረ-ፖሊዮ ዘመቻ ይጀመራል፡፡
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በጎብኚዎቹ ላይ ጥቃት የተከፈተው በውድቅት እንደነበርና ወታደሮችበአከባቢው እንዳልነበሩ ገለጸ
ኮሎኔል መንግስቱ ኃ.ማርያም ትግላችን የተሰኘ ባለ 505 ገጽ መጽሀፍ ጽፎ ሎስ አንጀለስ (አሜሪካ) ፀኃይ አሳታሚና አከፋፍይ ድርጅት ታትሞ ገበያ ላይ ከዋለ ሰነባ…
በአገር ቤት የሚንቀሳቀሱ ጋዜጠኖች ላይ አምባገነኑን የመለስ አገዛዝ እየወሰደ ያለዉን አሳፋሪ ድርጊት አስመልክቶ፣ በዉጭ አገር የሚገኘዉ የነጻዉ ፕሬስ ማህበር፣ ኢትዮጵያዉያን ከታሰሩ ጋዜጠኖች ጎን እንዲቆሙ፣ «በጠመንጃ አስገዳጅነት የእዉነት እጆች ቢታሰሩም. ህዝብ እዉነታዉን ይረዳ፣ ታሪክም ሃቅ ይፈርዳል» በሚል አርእስትብ ሥር ባወጣዉ መግለጫ፣ ጥሪ አቀረበ። «እነ እስክንድር ነጋ፣ ውብሸት ታዬ እና ርዕዮት አለሙ በሃሰት ክስ “አሸባሪ” ተብለው ለእስር […]
በአንድ አገር ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች የባለአገርነት ስሜት እንዲኖራቸው የሚወጡ አዋጆች መመሪያዎችና ድንጋጌዎች ሁሉ አብዛኛውን የሕብረተሰብ ክፍል ስምምነት ያገኘ መሆን ይኖርበታል፡፡ መንግሥት ሕዝቡ የሚተዳደርበትን የትኛውንም አይነት ሕግ ሲያወጣ ማዕከል ማድረግ ያለበት የዜግነት መብትን ለማስጠበቅ ለማጎናጸፍ እንጂ አንገት የሚያስደፋ የሚያሸማቅቅ የሚያስፈራራ አፋኝና ባጠቃላይ በመብት ገፈፋ ላይ የተመረኮዙ መሆን አይኖርበትም፡፡ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የወጣው አዋጅ ቁጥር 721/2004 […]
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬውለት ባሳለፈው የቅጣት ውሳኔ የብሎግ ጸሃፊውን ኤልያስ ክፍሌ የእድሜልክ እስራት ሲፈርድበት፤ በርዕዮት አለሙና ውብሸት ታየ የ14 ዓመት እስራትና የ33ሽህ ብር ቅጣት ጥሎባቸዋል።
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬውለት ባሳለፈው የቅጣት ውሳኔ የብሎግ ጸሃፊውን ኤልያስ ክፍሌ የእድሜልክ እስራት ሲፈርድበት፤ በርዕዮት አለሙና ውብሸት ታየ የ14 ዓመት እስራትና የ33ሽህ ብር ቅጣት ጥሎባቸዋል።
«ፍርድን ፈልጉ፣ የተገፋውን አድኑ፣ ለድሃ አደጉ ፍረዱለት፣ ስለመበለቲቱ ተሟገቱ» ኢሳያስ 1፡ 17 በአዲስ አበባ ከተማ ነበር የተወለዱት። ገና የሶስት አመት ሕጻን የነበሩ ጊዜ ቤተሰባቸዉ ወደ ድሬዳዋ ይዞራሉ። ፋሺስት ጣሊያን አገራችንን ሲወር፣ የስምንት አመት ልጅ ነበሩ። በግራዚያኒ ላይ ቦምብ ከተወረወረ በኋላ፣ ጣሊያኖች በፈጸሙት የብዙ መቶ ሺህ ዜጎች ጭፍጨፋ፣ የእኝህ ሰው አባት ተገደሉ። እናታቸው ብዙ ሳይቆዩ አረፉ። […]
«ፍርድን ፈልጉ፣ የተገፋውን አድኑ፣ ለድሃ አደጉ ፍረዱለት፣ ስለመበለቲቱ ተሟገቱ» ኢሳያስ 1፡ 17 በአዲስ አበባ ከተማ ነበር የተወለዱት። ገና የሶስት አመት ሕጻን የነበሩ ጊዜ ቤተሰባቸዉ ወደ ድሬዳዋ ይዞራሉ። ፋሺስት ጣሊያን አገራችንን ሲወር፣ የስምንት አመት ልጅ ነበሩ። በግራዚያኒ ላይ ቦምብ ከተወረወረ በኋላ፣ ጣሊያኖች በፈጸሙት የብዙ መቶ ሺህ ዜጎች ጭፍጨፋ፣ የእኝህ ሰው አባት ተገደሉ። እናታቸው ብዙ ሳይቆዩ አረፉ። […]
የከፍተኛዉ ፍርድ ቤት ሶስተኛ ወንጀል ችሎት ፌደራሉ አቃቤ ህግ በሽብር ወንጀል ጠርጥሮ ክስ በመሠረተባቸዉ አምስት ፖለቲከኞችና ጋዜጠኖች ላይ ዛሬ የቅጣት ዉሳኔ አሳልፏል። ተከሳሾች ከአስር ዓመታት በላይ እስራትና የገንዘብ ቅጣት ተበይኖባቸዋል። ያዳምጡ
የኢሕአዲግ መንግሥት ያወጣዉ አዋጅ መንግሥትን ባለርስት የኢትዮጵያ ሕዝብን ደግሞ ገባር ወይም ጪሰኛ የሚያደርግ ነዉ
የጀርመን ጦር አፍጋኒስታንን ለቆ ለመዉጣት አንድ እቅድ አዉጥቷል
በሽብር ሥራ ተሰማርታቿል በሚል ክስ በታሰሩት የፍትህ እና የአዉራምባ ታይምስ ጋዜጠኞች ርዮት አለሙ፣ ሂሩት ክፍሌ፣ ዉብሸት ታዬ እንዲሁም የብሄራዊ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ፕሬዘዳንት የሆኑት አቶ ዘሪሁን ገብረ እግዚአብሄር ላይ፣ የመለስ አገዛዝ በሚቆጣጠረዉ ፍርድ ቤት በኩል የቅጣት ዉሳኔ እንዳሳለፈ፣ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመልክታል። እንደ ደረሰን ዘገባ መሰረት ሂሩ ክፍሌ ለአሥራ ዘጠኝ አመታት፣ አቶ ዘሪሁን ለአሥራ ሰባት […]
የአውሮፓ ሕብረት ኢራንን ከአቶም መሣሪያ ባለቤትነት ለመግታት በሣምንቱ መጀመሪያ ጠንካራ የማዕቀብ ዕርምጃዎችን ወስዷል። ሕብረቱ ከኢራን ነዳጅ ዘይት ማ
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ጥር 17 ቀን 2004 ዓ.ም. በዋለው ችሎት በአምስት የሽብር ወንጀል ተከሳሾች ላይ ከዕድሜ ልክ እስከ 19 ዓመትና የ
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ጥር 17 ቀን 2004 ዓ.ም. በዋለው ችሎት በአምስት የሽብር ወንጀል ተከሳሾች ላይ ከዕድሜ ልክ እስከ 19 ዓመትና የ
በጋምቤላ የፉኝዶ ወረዳ የአንድ አባ ወራ አህያ ወደ ጎረቤቱ ዘልቆ አንዲት የሌላ አባወራ ንብረት የሆነች ሴት አህያ ላይ ይንጠላጠልና የልቡን ያደርሳል። የሴ…
በጋምቤላ የፉኝዶ ወረዳ የአንድ አባ ወራ አህያ ወደ ጎረቤቱ ዘልቆ አንዲት የሌላ አባወራ ንብረት የሆነች ሴት አህያ ላይ ይንጠላጠልና የልቡን ያደርሳል። የ
ነጻው ፕሬስ – አዲሱ የ’ኢሕአፓ’ ጠላት!?
ከአትክልት እና ጓደኞቹ
የኢትዮጵያ ነጻ ፕሬስ ጋዜጠኞች ላለፉት 20 ዓመታት በእሳት የተፈተኑ ቁርጠኞች ናቸው። እስ
አልሸባብ 10 ወታደሮች ገደልኩ ብሏል
Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 21 ቀን 2004 ዓ.ም. January 25, 2012)፦ በደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ በሚገኘው የኢትዮጵያ ጦር ጠቅላይ ሰፈር ላይ የአ…
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በጋምቤላ የፉኝዶ ወረዳ የአንድ አባ ወራ አህያ ወደ ጎረቤቱ ዘልቆ አንዲት የሌላ አባወራ ንብረት የሆነች ሴት አህያ ላይ ይንጠላጠልና የልቡን ያደርሳል። የሴቷ አህያ ባለቤትም አህያዬ “ተደፈረችብኝ” በሚል ክስ ይመሰርታሉ። የወንዱ አህያ /ደፋሪው መሆኑ ነው/ ባለቤት ፖሊስ ዘንድ ይወሰዳሉ ክስ ይመሰረትባቸውና ይቀጣሉ። የወረዳው የፍትህ አካላት ጠርተውን የክሱንና የፍርዱን ሂደት አስረዱን። እኛም በተነገረን መሰረት ዜና ሰራን። ኃላፊው […]
ግብፅ ዉስጥ የተቀጣጠለዉ ህዝባዊ አመፅ ዛሬ አንድ ዓመቱን ደፈነ።
የአውሮፓው ኅብረት የገንዘብ ሚንስትሮች፤ትናንት ብራሰልስ ውስጥ ባደረጉት ስብሰባ፤ የኅብረቱን የኤኮኖሚ ይዞታና የወደፊቱን ተስፋ በመገምገም በበርካታ …
ባለፈው ሳምንት ሳይንስና ኅብረተሰብ ቅንብራችን፣ በዩናይትድ እስቴትስ ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊ የፊዚክስ ፕሮፌሰር ጋር ባደረግነው ጭውውት፤ ኢትዮጵያ ውስጥ፤…
‹‹ያሳለፍነው ዓመት ከባድ ነበር፡፡ የአፍሪካ መርከብ በማዕበል ውስጥ ነበረች፤›› ያሉት የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዣን ፒንግ ሰሞኑን እየተካ
እንኳን አስቸጋሪና ፈታኝ ወቅት ከመንግሥት ፊት ተደቅኖ እያለ ‹‹በአበረታች››ና በተረጋጋ ሒደት ላይ ተሁኖ፣ እኔ ሁሉንም አውቃለሁ በማለት የተዘጋጋ አስ…
ሙሉ በሙሉ በቻይና መንግሥት ወጪና በቻይናውያን ባለሙያዎች የተገነባው ባለ28 ፎቅ የአፍሪካ ኅብረት ዋና መሥርያ ቤት አዲሱ ሕንፃ፣ በመጪው ቅዳሜ ከፍተኛ የ
– በዛሬው ዕለት ውይይት ይደረግበታልበሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀድቆና በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣ ከነገ በስቲያ ሁለት ወር የሚሞላው የከተማ ቦታን በ…
በከተሞች በተለይም በአዲስ አበባ የሚታየውን የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ችግር መፍታት የሚያስችል የቤት ልማት ፖሊሲ ረቂቅ ሰነድ ተዘጋጀ፡፡
– የነዳጅ ማደያዎችን የልኬት መሣርያዎች ትክክለኛነት መፈተሽ ጀመረ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ተሰብስቦ
በግንቦት 7 አሸባሪ ድርጅት ውስጥ አመራርና አባል በመሆን የአገሪቱን ፖለቲካ፣ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ሕገ መንግሥታዊ ተቋማትን በኃይል ለማናጋት ሲንቀሳ…
• የኤችአይቪ ቫይረስ ሥርጭት ካለፈው ዓመት ጀምሮ እየጨመረ ነው
በአስፋው ብርሃኑ፣ ልዩ ዘጋቢ ከሐዋሳ
በዲላ ዩኒቨርሲቲ ሁለቱም ካምፓሶች ልቅ ወሲባዊ ግ
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ከአሥር ዓመት በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ ትልቁን የካሳ ክፍያ 21.1 ሚሊዮን ብር ባለፈው መስከረም ወር በእሳት ለወደመው ካንጋሮ ፕላስት
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ