አራት የስፖርት ጋዜጠኞች የፖለቲካ ጥገኝነት ጠየቁ
በየዓመቱ የሚካሄደውን የዳይመንድ ሊግ የአትሌቲክስ ውድድር ለመዘገብ ወደ አሜሪካ እና ስዊድን አምርተው የነበሩት አራት ኢትዮጵያዊያን የስፖርት ጋዜጠኞች የፖለቲካ ጥገኝነት ጠየቁ። ጉዳያቸውንም የየአገራቱ መንግስታት እየተከታተሉት መሆኑን ተናግረዋል። በአሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት የጠየቁት ጋዜጠኞች የአዲስ አበባ መገናኛ ብዙሃን ባልደረባ የነበረው አመሃ ፍሰሃ፣ የኢትዮጵያ …