በየዓመቱ የሚካሄደውን የዳይመንድ ሊግ የአትሌቲክስ ውድድር ለመዘገብ ወደ አሜሪካ እና ስዊድን አምርተው የነበሩት አራት ኢትዮጵያዊያን የስፖርት ጋዜጠኞች የፖለቲካ ጥገኝነት ጠየቁ። ጉዳያቸውንም የየአገራቱ መንግስታት እየተከታተሉት መሆኑን ተናግረዋል። በአሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት የጠየቁት ጋዜጠኞች የአዲስ አበባ መገናኛ ብዙሃን ባልደረባ የነበረው አመሃ ፍሰሃ፣ የኢትዮጵያ …

አራት የስፖርት ጋዜጠኞች የፖለቲካ ጥገኝነት ጠየቁ Read more »

የኢትዮጲያ ወታደሮች በደቡብ ሶማሊያ የሚገኙ ኢስላማዊ ኡለሞችን መጨፍጨፉን የአለም ኡለሞች ህብረት አስታወቀ ቢቢኤን ሀምሌ 13/2008 የአለም ኡለሞች ህብረት ትላንት በፌስ ቡክ ገጹ ላይ ባወጣው መረጃ እንደገለጸው የኢትዮጲያ ተጣቂዎች በደቡብ ሶማሊያ ከባይደዋ ከተማ በ30 km እርቀት ላይ በምትገኘው ኦዴንሊን ከተማ በአስሮች …

የኢትዮጲያ ወታደሮች በደቡብ ሶማሊያ የሚገኙ ኢስላማዊ ኡለሞችን መጨፍጨፉን የአለም ኡለሞች ህብረት አስታወቀ Read more »

-ኤርትራ ድንበርን በማቁዋረጥ አርበኞች ግንቦት 7ን ሊቀላቀሉ ሲያመሩ ተይዘው የሽብር ክስ የቀረበባቸው እነ ብርሃኑ ተክለያሬድ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎባቸዋል። ተከሳሾ ብርሃኑ ተክለያሬድ፣ እየሩሳሌም ተስፋው፣ ፍቅረማርያም አስማማው እና ደሴ ካሳይ ሲሆኑ፣ ፍርድ ቤቱ አቃቤ ህግ የመሰረተባቸውን ክስ በሰውና በሰነድ ማስረጃ በማስረዳቱ የጥፋተኝነት …

እነ ብርሃኑ ተ/ያሬድ የጥፋተኝነት ፍርድ ተፈረደባቸው Read more »

ከሁለት ሳምንት በፊት ዳግም በደቡብ ሱዳን ያገረሸውን ግጭትና አሳሳቢ ብጥብጥ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ኃይል በመጠቀምም ቢሆን ለመፍታት በወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር ኢትዮጵያ አማካይነት የቀረቡት አማራጮች፣ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት፣ በአፍሪካ ኅብረትና በአሜሪካ ጭምር ተቀባይነትን ቢያገኝም ኡጋንዳና የደቡብ ሱዳን መንግሥታት ግን ተቃርነውታል፡፡ ባለፈው …

ደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያና የኡጋንዳ መፋጠጫ እየሆነች ነው Read more »

ጥርስ ኣልባው ሃይለማርያም ደሳለኝ ስልጣን ቢለቅ ለሕወሓት ትልቅ ኪሳራ መሆኑ እየተነገረ ይገኛል :: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎HMD‬ ‪#‎Ethiopiaprotests‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Freedom‬ ለወልቃይት የማታለያና የጊዜ መግዣ እንዲሆን ጊዜያዊ የራስ ገዝ ኣስተዳደር ሊሰጥ ይችላል:: የኣማራ ክልል መሳሪያ ማስፈታት ካልቻለ ፌዴራል መንግስቱ መሳሪያ ያስፈታ የሚል …

ጥርስ ኣልባው ሃይለማርያም ደሳለኝ ስልጣን ቢለቅ ለሕወሓት ትልቅ ኪሳራ መሆኑ እየተነገረ ይገኛል :: Read more »

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አመራር ከደህንነት አፋኝ ቡድን ጋር ትብብር እያደረገ መሆኑ ተረጋገጠ:: Minilik Salsawi የጎንደር ዩኒቨርሲቲ BNI የሚል ኮድ ያለው እና ከጎኑ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሚል ፅሁፍ ያለው አንቡላንስ የህወሀት የደህንነት አባላት በጎንደር ከተማ ይዘው እየሰለሉበት መሆኑን በዛሬው ቀን አይተናል፡፡ በተመሳሳይ በደባርቅ …

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አመራር ከደህንነት አፋኝ ቡድን ጋር ትብብር እያደረገ መሆኑ ተረጋገጠ:: Read more »

ዶናልድ ትራምፕን ኢላማ ያደረገው ለየት ያለው ተቃውሞ ====== Dawit Solomon Yemesgen የሪፐብሊካን ፓርቲን በመወከል ለአሜሪካ ፕሬዘዳንትነት ለመወዳደር የኮንቬንሽኑን ይሁንታ ይጠባበቁ የነበሩትን ዶናልድ ትራምፕን ለመቃወም ከ100 የሚልቁ ፈቃደኛ ሴቶች በክሊቭላንድ ዝግጅታቸውን አጠናቅቀው ነበር፡፡ ሴቶቹ ልብሳቸውን ሙሉ ለሙሉ በማውለቅ መስታወቶችን በመያዝ የሪፐብሊካን …

ዶናልድ ትራምፕን ኢላማ ያደረገው ለየት ያለው ተቃውሞ Read more »

ጭንቀት ውስጥ ያለው የወያኔ መንግስት በእረፍት ላይ ያለውን ፓርላማ ባስቸኳይ ተመልሶ እንዲመጣ በቴልቪዥን ጠርቷል። ባለፈው እንዲህ አይነት ጥሪ ያደረጉት መለስ ስለሞተ ጠቅላይ ሚኒስትር ለመሾም ነበር። አሁን ምን ተገኝ?!? ሀይለማሪያምን ሊፈነግሉት ይሆን? ወይስ የከፍተኛ ባለስልጣናትን ያለመከሰስ መብት አንስቶች ማዕከላዊ ለመላክ? Minilik …

ጭንቀት ውስጥ ያለው የወያኔ መንግስት በእረፍት ላይ ያለውን ፓርላማ ባስቸኳይ ተመልሶ እንዲመጣ በቴልቪዥን ጠርቷል። Read more »

 Minilik Salsawi ጎንደር፡ ዛሬ አንደተጠበቀው የብአዴን ኣና የትግሬ ፌድራሎች ስብሰባችዉን ጨርሰዋል፡፡ መግለጫም ከስብሰባዉ በሁላ የክልሉ መንግስት አዉጥቷል፡፡ መግለጫው ከወያኔ የተለምዶ ጸባይ አንጻር ስታይ በኔ ግምት መጥፎ ነው የሚባል አይደለም፡፡ ኮ\ል ደመቀ ለግዜው በጎንደር አስርቤት ዘመድ አየጠይቀው ኣንዲቆይ የተስማሙ ሲሆን ፍርድ …

በጎንደር በረከት ስምኦን ለወያኔ ኣለቆቹ ውድቀታችንን አታፋጥኑ ሲል ካሳ ተክለብርሃን ሕወሓትን አያንቆለጳጰሰ ነው። Read more »

አቶ ሀብታሙ አያሌው ወደ ውጭ አገር ሄደው ለመታከም የሚያስችላቸውን መረጃ መገኘቱን ተገለጸ አቶ ሀብታሙ አያሌው የቀድሞው የአንድነት ለፍትህና ዲሞክራሲ ፓርቲ አመራር አቶ ሀብታሙ አያሌው ወደ ውጭ አገር ሄደው ለመታከም የሚያስችላቸውን መረጃ መገኘቱን የቤተሰቡ የቅርብ ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። ህክምናው በዘገየ …

አቶ ሀብታሙ አያሌው ወደ ውጭ አገር ሄደው ለመታከም የሚያስችላቸውን መረጃ መገኘቱን ተገለጸ Read more »

#‎Ethiopia‬ ጥቅማቸው የተነካና የደነገጡ የሕወሓት ኣባላትና ደጋፊዎች የሆኑ የትግራይ ምሁራን ስለ ኢትዮጵያ የፓናል ውይይት ለሃምሌ16 ጠርተዋል። በሃረርጌና በሸዋ የተነሳው የኦሮሞ ሕዝብ ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል። ‪#‎OromoProtests‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎TPLF‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ትላንትና ያገረሸው በምእራብ ሸዋ የተቀሰቀሰው የሕዝብ ተቃውሞ …

ጥቅማቸው የተነካና የደነገጡ የሕወሓት ኣባላትና ደጋፊዎች የሆኑ የትግራይ ምሁራን ስለ ኢትዮጵያ የፓናል ውይይት ለሃምሌ16 ጠርተዋል። Read more »

ኮሎኔል ደመቀ ከሕዝብ ጋር ተቀላቅላል! ጀግናው ኮሎኔል ደመቀ ከሕዝብ ጋር የተቀላቀለና ነገሩ በሽምግልና የተፈታ ቢሆንም በሕወሓት የሚመራው የፌደራል መከላከያና ልዩ ኃይል ፓሊስ ሕዝቡን አዘናግቶ ሊወስድ እንደሚችል ምንጮቻችን ጠቁመዋል! መላው የዐማራ ሕዝብ ከጎኑ በመቆም የወልቃይትን ጥያቄ አንግቦ ይሄዳል!!

ሰው በመግደል ወንጀል ጥርጣሬ በሚል በኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ላይ ሕወሓት ክስ መሰረተች:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎Welkait‬ ‪#‎Gonderprotests‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ======== የዐማራ ተጋድሎ የዛሬ (ሀምሌ 12 ቀን 2008 ዓ.ም.) ውሎ ========== 1. በኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ላይ ክስ ተመስርቷል፤ ሐምሌ 22 ቀን 2008 ዓ.ም. …

“ሰው በመግደል ወንጀል ጥርጣሬ” በሚል በኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ላይ ሕወሓት ክስ መሰረተ Read more »

የአማራ ህዝብ ወዴት እንዲሄድ ነዉ የምትፈልጉት ?‪   ሸንቁጥ  አየለ‬ ————————————————- – ለጊዜዉ በአረብ ዶላር እርዳት እንዲሁም የአረብ አሽከር ሆነዉ:አገር አፍርሰዉ:የአለም አቀፍ ቅጥረኛ ሆነዉ እና የኢትዮጵያ ጠላቶ በጣሉላቸዉ ፍርፋሪ ድጋፍ ስልጣን ስለያዙ እብጠት ሊገላቸዉ ደርሶ አማራን አከርካሪዉን ሰበርንዉ ሲሉ አዋጅ አስነገሩ::ድንቁርና …

የአማራ ህዝብ ወዴት እንዲሄድ ነዉ የምትፈልጉት ?‪ ሸንቁጥ አየለ‬ Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) የማህበራዊ ድረገጽን ለመልካም ነገር ማዋል ከቆመ ቢያንስ 2 አመታት ተቆጥረውታል:: ማህበራዊ ድረገጽ በተለይ(ይብልጡኑ ፌስ ቡክ በተሳዳቢዎች ባልበሰሉ ፖለቲከኛ ነን ባዮች ባልሰለጠኑ እና ጽፈው የሰጧቸውን በሚለጥፉ ሲልም በስም አጥፊዎች ብሎም በዘላፊ እና በአጨብጫቢ ስሜተኞች ባለሥሥ ብልት አሸማቃቂ …

መብሰል መከባበር መደማመጥ የምንጀምረው ከየትኛው ጫፍ ይሆን? የምንሄድበት መንገድ ሁሉ ዝግ ነው!! የስድብ እና የፍረጃ ፖለቲካ ይሰለቻል:: Read more »

ትግራይ ክልልና የአማራ ነዋሪዎቿ (?) = የሕወሓት መሰሪ ተግባራት ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Tigray‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎TPLF‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) አንዳንድ ሰዎች በየዋሕነት በትግራይ ክልል የአማራ ሕዝብና ሌሎች ብሄሮች የሚኖር ይመስላቸዋል:: ይህ ትልቅ ስህተት ነው::በዚህ አጋጣሚ ለመናገር ያህል ጠንካራና እና ገፍቶ የሚሄድ …

ትግራይ ክልልና የአማራ ነዋሪዎቿ (?) = የሕወሓት መሰሪ ተግባራት Read more »

የኢትዮጵያ የብሐራዊ መረጃንና መከላከያ ሰራዊትን ወታደራዊ ደህንነት ዋቢ ባደረገ መልኩ በጎንደር የአማራ ህዝብ ላይ ጥቃት ለመፈጸም የሚጠይቅ ረቂቅ እንዲጸድቅ ለሚመለከተዉ ተባባሪ አካል ተሰናድቶ ቀርቧል። በዚህ ረቂቅ ዉስጥ የሐገሪቷ ክልላዊ መንግስታት እና የኢሃዲግ እህትማማች ድርጅቶች ወይም ፓርቲዎች አመጹን ማዉገዛቸዉ አበክሮ የተገለጸ ሲሆን በጎንደር የተቀናጁ የሽብር ሐይሎች መንግስት በህጋዊ መንገድ የሚፈልጋቸዉን ግለሰቦች ለህግ እንዳይገዙ ሽፋን በመስጠት በመከላከያ […]

የጎንደር ዐማሮች የዛሬ ውሎ በአጭሩ፤ 1. የሥርዓቱ ደጋፊ ትግሬዎች ከሽንፋና ገንዳ ውኃ አንድ ባንድ ውልቅ ብለው እየወጡ ነው፤ ያለሁልጊዜው በመተማ ትግርኛ የሚናገር ሰው መስማት ብርቅ ሆኖ ውሏል፤ 2. በየዳ ኢየሱስ ዐማሮች ዛሬም ከወያኔዎች ነጻ ቀጠና ይዘው ውለዋል፤ 3. የሕወሓት ልዩ …

በጎንደር ክፍለ ሐገር በሥርዓቱና በአገልጋዮቻቸው ላይ ተጋድሎው እንደተጀመረ ዛሬ አመሻሽ ላይ የደረሱን መረጃዎች አመልክተዋል Read more »

ጎንደር ምሽቱን ውጥረት ውስጥ ናት። ሕዝቡና የህወሓት ደኅንነቶች ተፋጠዋል። የወልቃይት የማንነት ጥያቄ የሕዝብ ተወካይ እና የኮሚቴ አባል የሆኑትን ኮለኔል ደመቀ ዘውዱን በምሽት አፈኖ ለመውሰድ የትግራይ ክልል ደኅንነቶች አንገረብ እስር ቤትን ከበውታል። ሕዝቡ ኮለኔሉ ተላልፈው የሚሰጡት በሬሳችን ላይ ይሆናል እያለ ነው። በከተማዋ የተለያዩ አቅጣጫዎች የተኩስ ድምጽ ይሰማል!!!Filed under: NEWS

#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ተቃውሞ እና የሹፌሮች ስራ ማቆም አድማ በምእራብ ሸዋ ተካሄደ:: ፀረ-ሕዝብ መንግስታዊ ሽብርተኝነት ቀጥሏል:: ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በምእራብ ሸዋ ጀልዱ እና ጊንጪ ተቃውሞና የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶችና የሚኒባስ የስራ ማቆም አድማ የተደረገ ሲሆን በጀልዱ ከተማ በርካቶች በወያኔ …

ተቃውሞ ና የሹፌሮች ስራ ማቆም አድማ በምእራብ ሸዋ ተካሄደ፤ወያኔያዊ ሽብርተኝነት ቀጥሏል Read more »

ቴዎድሮስ አድሃኖም በፌስ ቡክ ግፁ ላይ የወልቃይትን ጉዳይ መንግስታቸው በሰከነ መልኩ መፍታቱን ። ጎንደሬዎች ከፈለጉ ሄደው ወልቃይት መኖር እንደሚችሉ ። የወልቃይት መሬት ግን የትግሬ መሆኑን አውጇል ። እርግጥ ቴዎድሮስ ቆሻሻ ሰው ነው ፥ የሚከተለውም መርህ በለከት የለሽ ብልግናው የሚታወቀውን ህውሓት መርህ ነው ። ተቀጣሪነቱም ለዚሁ ባለጌ ስርዓት ነው ። ስለዚህ ይህንን ብሎ ‘ባይል ነበር የሚገርመው […]

                                                         እነዚሁ ሰሞኑን በጎንደር የተገደሉ የፌዴራል ፖሊሶች ናቸው። ወደ ጎንደር ሲሰማሩ አብዛኞቹ ከሻእቢያ ጋር ለመዋጋት ነው ተብለው ነው የመጡት። እዉነቱ፣ ሚሽናቸው ሳይነገራቸው። ተዋሽተው። በቦታው ሲደርሱ ግን አድርጉ የተባሉት ሕዝባቸው ላይ እንዲተኩሱ ነው። ያሳዝናል። ይሄ ሁሉ መሆን አለነበረበትም። ወደዚህ ደረጃ መደረስ …

“ከሻእቢያ ጋር ለመዋጋት ነው” የሚል የሐሰት ተልዕኮ ተሰጥቷቸው ወደ ጎንደር ተልከው የተገደሉ የፌዴራል ፖሊሶች ፎቶዎች Read more »

ጎንደር ከተማ በሕወሓት ወታደሮች ተወራለች!!የኢንተርኔት አገልግሎት ተቋርጧል። በተያያዘ ዜና በኦሮሚያ ክልል ምእራብ ሸዋ የሚኒባስ ሹፌሮች የስራ ማቆም አድማ ያደረጉ ሲሆን በጀልዱ በጊንጪና አከባቢው ከፍተኛ የሆነ ውጥረት ነግሷል።ወደ አዲስ አበባ የሚወስዱ የትራንስፖርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል። የአማራ ክልል ባለስልጣናት ሕዝቡን ትጥቅ እንዲያስፈቱ በሕወሓት …

ጎንደር ከተማ በሕወሓት ወታደሮች ተወራለች፤ የኢንተርኔት አገልግሎት ተቋርጧል‪ Read more »

News #Ethiopia Wetatoch Dimts july 18,2016 መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም መጣጥፎችን ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር ይዘንላችሁ ቀርበናል አብራችሁን ሁኑ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=6u6DkyYTBUY]

ወያኔና ሻዕቢያን ለማስታረቅ እስራኤል ሚና ይኖራታል የተባለውን የፖለቲካ ተንታኞች የማይሰራ ነው ማለታችው ታወቀ ። እስራኤል የወያኔም ወዳጃና በወታደራዊ መስክ ደጋፊ መሆንዋና ከሻዕቢያም ጋር መቀራረቧ ያለ ቢሆንም ሁለቱንም የማስታረቅ ፍላጎትም አቅምም የላትም ተብሏል ። አንዱን ወይ ሌላውን ልታስፈራራበት የምትችልበት አቅም የላትም …

ወያኔና ሻዕቢያን ለማስታረቅ እስራኤል ሚና ይኖራታል የተባለውን የፖለቲካ ተንታኞች የማይሰራ ነው ማለታችው ታወቀ Read more »

ይህ ሁሉ ገንዘብ ከየት መጣ? በሙስና በኪራይ ሰብሳቢነት ሚሊየነር ቢሊየነር ተኮነ፡፡ (በጌታቸው አስፋው) አምና መርካቶ በርበሬ ተራ ለአንድ ካሬ ሜትር ቦታ ጨረታ ሦስት መቶ ሰላሳ ሺሕ ብር ተሰጠ ተባለ፡፡ ዘንድሮ አቃቂ ቃሊቲ አንድ ካሬ ሜትር ቦታ በሰባ አምስት ሺሕ ብር …

ይህ ሁሉ ገንዘብ ከየት መጣ? በሙስና በኪራይ ሰብሳቢነት ሚሊየነር ቢሊየነር ተኮነ፡፡ Read more »

1. በዐማራ ክልል እና በፌደራል መንግሥት (የትግራ መንግሥት) መካከል ግልጽ ልዩነቶች ታይተዋል፡፡ ጨዋታው የሚዲያ ሆኗል፡፡ ለምሳሌ አቶ ንጉሡ ጥላሁን (የዐማራ ክልል ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ) እና የትግራዩ የጸረ ሽብር ግብረ ኃይል መግለጫ ፍጹም ተቃራኒ ናቸው፡፡አቶ ንጉሡ ይህ ሁሉ ሕዝብ ችግር …

የአማራን ሕዝብ ትግል ለመገንዘብ የሚከተሉትን ወቅታዊ ሁኔታዎች መገንዘብ ያስፈልጋል Read more »

አክብረናቸው ደብዳቤ ስንጽፍላቸው፣ “ወገኖቻችን ናቸው፣ ለሕግ፣ ለሰብአና ቦታ ይሰጣሉ” ብለን ስንቀርባቸው፣ እነርሱ ግን አዉሬ ሆኑብን። ቤቶቻችንና እና እርሻዎቻችንን ለጥቃምቸው ከፈለጉ ለልማት ይፈለጋል ብለው ወስደው መንገድ ላይ ይጥሉናል።። የመብትና የፍትህ ጥያቄ ስናነሳ ፣ ስንጦምር፣ “ሽብርተኞች” ይሉናል። ሕጉን ተከትለን የማንነት ጥያቄ ስናቀርብ …

የሕዝብ ዝምታ ግፈኞችን የሚያደለብ ምግብ ነው – ግርማ ካሳ Read more »

በጎንደር ከተማ ብቻ ሳይሆን በአካባቢዋ እያየን ያለነው ወደ ሁለት ድምዳሜዎች እንድንደርስ ያደርገናል፡ “ከአዘዞ ፒያሳ አራዳ መናሀሪያ ወለቃ አንባ ጊወርጊስ ገደብየ ደባት ደባርቅ …ጎንደር …አውን ያለበት ሁኔታ ለማየት የተንቀሳቀስኩባችው ቦታወች የነዋሪወችን አስተያየት እንሆ” በሚል አንድ ጦማሪ የጎንደር የተለያዩ ቦታዎችን በመቅኘት የሚከተለውን …

በጎንደር ከተማ ብቻ ሳይሆን በአካባቢዋ እያየን ያለነው ወደ ሁለት ድምዳሜዎች እንድንደርስ ያደርገናል፡ Read more »

ሁለት መሰመር ያለባቸው ትላልቅ ነጥቦች – ግርማ ካሳ ትግሬ፣ ኦሮሞ፣ አማራ …እየተባባልን በመከፋፈላችን ተጎድተናል። ከስረናል። በምትኩ ግፈኞች አልፎላቸዋል። በተናጥል እየደበደቡን፣ እየገደሉን፣ እያፈናቀሉና እና እያሸበሩን ይከው ንቀዉን እየተንደላቀቁ ናቸው። ከትላንትና ወዲያ በአዲስ አበባ ጥይቶች ተተኩሰው እነ ሽብሬ ደሳለኝ ወደቁ። በግፈኞች እጅ። …

ሁለት መሰመር ያለባቸው ትላልቅ ነጥቦች – ግርማ ካሳ Read more »

አቶ ንግሱ ጥላሁን ይባላሉ።፡ የአማራው ክልል የኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊ ናቸው። በፌዴራል ደረጃ የኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊውን መቼም የማያወቅ ሰው ይኖራል ብዬ አላስብም። በኦሮሚያው ተቃዉሞ ጊዜ ጠንቋይ፣ ጋኔን ማናምን እያለ ሲቀባጥር የነበረው፣ ዱርዬው ጌታቸው ረዳን።ሁለቱም ሰሞኑን በጎንደር በተነሳው ቀውስ ዙሪያ ቃለ ምልልሶች …

ብአዴን ከግንባሩ ቢወጣ ይቀለዋል Read more »

መጋቤ አእላፍ ቆሞስ አባ ተክለ ሃይማኖት ንጉሤ  ኤጲስ ቆጶስነት ቢሾሙ ምን ሊፈጠር ይችላል? በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፤ አሜን፡፡ ይድረስ፡- ለኤጲስ ቆጶሳት አስመራጭ ኮሚቴ፤ የጋምቤላ ክልል፣ ሊቀ ጳጳስ ሳይኖረው መቆየቱ ይታወሳል፡፡ ይኹን እንጂ፣ የጋምቤላና ደቡብ ሱዳን አህጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ የኾኑት፣ መጋቤ አእላፍ ቆሞስ አባ ተክለ ሃይማኖት በኤጲስ ቆጶስነት ሊመረጡ መኾኑን ጭምጭምታ …

ኢህአዴግ ሁሌም ከገጠመው ችግር ተነሰቶ ድርሰት ይፅፋል ፣ ያፅፋል።አዲሱ ዶኩመንተሪ ይህ ነው። ጎንደርን እንደ ፈረንሳይ (አኬልዳማ ክፍል 10001) ደራሲ ወያኔ ፞ ፞ ተዋንያን ምሁራን( ካድሬ) እሰረኞች ነዋሪዎች(አባል የሆኑ ) ኤርትራ  (መላከኪያ) ፞ አቅራቢዎች ኢቲቪ ፋና ኢ ዜ አ ጥብቅ ማሳሰቢያ ፊልሙን ስለምንደጋግመው አመለጠኝ ብለው አይጨነቁ።ልላው መብራት ሃይል ዋ!  መብራት ብታጠፋ። ፠           […]

የወያኔን አገዛዝ (ፀረ ሕዝብ) ወረራ ለማስቆም በመቻቻል ተባብረን መታገል አለብን:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Ethiopiaprotests‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎Peopledisobedience‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi – mereja.com – የሕወሓት አገዛዝ ባለፉት 25 አመታት ከፍተና ወንጀሎችን በሕዝብ ላይ ፈጽሟል::ይህ የማይካደዉን ሃቅ በላዩ ላይ የተጫነበት ሕዝብ ዘግይቶም ቢሆን ብሶቱን አደባባይ …

የወያኔን አገዛዝ (ፀረ ሕዝብ) ወረራ ለማስቆም በመቻቻል ተባብረን መታገል አለብን:: Read more »

በአዲስ አበባ ሁለት ሰዎች በጐርፍ አደጋ ህይወታቸውን አጡ ተባለ፡፡ባሳለፍነው ቅዳሜ ከጠዋቱ 2፡30 ገደማ ኮልፌ ቀራኒዬ ወረዳ 14 አስኮ አዲሱ ሰፈር ከሚገኘው ወንዝ ውስጥ የአንድ የ60 አመት ሰውዬ አስክሬን ተገኝቶ ለምርመራ ወደ ሆስፒታል ተልኳል፡፡ በዚያው ባሳለፍነወ ቅዳሜ ከቀኑ 11 ሰዓት ገደማ …

በአዲስ አበባ ሁለት ሰዎች በጐርፍ አደጋ ህይወታቸውን አጡ Read more »

አብርሃም በየነ እንደ ፍልስጤሞችና አፍጋኖችም ጎንደሮች ለህዝባቸው መብት ሰማዕት ሆነዋል። እየሆኑም ነው። ገናም ይሆናሉ። የፍልስጤማዊያን ትግል በዕድሜ እርዝመቱ ልቅና ይኑረው እንጂ በባህሪይው ግን ከጎንደሮች ትግል ጋር የአንድ ሳንቲም ሁለት            ገጽታ ያለው ትግል ነው። እስራኤላዊያንና ፍልስጤማዊያን ወንድማማቾች ናቸው። ትግራዊያንና ጎንደሮችም እንዲሁ። …

የጎንደሮች ትግል በብዙ መልኩ ከፍልስጤሞች ትግል ጋር ተመሳሳይነት አለው Read more »

የወያኔ ማጎሪያ ካምፕ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የሚባል እስረኛ የለም ሲል ካደ:: ………… የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰጠው የመጨረሻ ትዕዛዝ መሠረት፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በመከላከያ ምስክርነት ሐምሌ 7 ቀን 2008 ዓ.ም. …

የወያኔ ማጎሪያ ካምፕ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የሚባል እስረኛ የለም ሲል ካደ:: Read more »

የተሐድሶ ኑፋቄ አቀንቃኞችን፣ ለጉባኤ በመጋበዝና በማወደስ ግንባር ቀደም ናቸው ለቅዳሴ የተሠየሙትን ልብሰ ተክህኖ በማስወለቅ ለሥርዓቱ ንቀታቸውን አሳይተዋል በገና እና በሰኔ አጽዋማት ሉካንዳ ያዘወትራሉ፤ በሑዳዴም በጠዋት ገበታ ይሠየማሉ ውዳሴ ማርያም፣ ገድላት፣ ስግደት፣ ጾም፣ ፍትሐት፣ ንስሐ አያስፈልጉም፤ ብለዋል በጸሎተ ቅዳሴ ላይ ሳሉ በሞባይላቸው ፖርኖግራፊ ያያሉ፤ በፌስቡክ ቻት ያደርጋሉ ምንኵስናን “አደንዛዥ ዕፅ” በማለት እንደሕይወት ጥሪ ሳይኾን እንደሸክም ይቆጠራሉ …

በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች ይቀርብ የነበረው አልሚ ምግብ ከተቋረጠ 3 ወር መሆኑን ቦታው ድረስ ተገኝተው ተጎጂዎቹን የጎበኙ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ተወካዮች ተናግረዋል። ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በሶማሌ ክልል ስጢ ወረዳ ሰዴቶ ቀበሌ ድረስ በአካል ተገኝተው ተጎጂዎትን ያነጋገሩት የበጎ አድራጎት ድርጅት …

በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች ይቀርብ የነበረው አልሚ ምግብና ውሃ ተቋረጠ Read more »

የወልቃይት ተወላጆች ከአዲስ አበባና ካርቱም እየታፈሱ ነው:: የጎንደሩ ሕዝባዊ እንቅስቃሴ ተከትሎ የተደናበረው የወያነ አገዛዝ የወልቃይት ተወላጆችን ከአዲስ አበባ እና ካርቱን እያፈሰ በማሰር ላይ መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል::ጎንደር ከተማና በአጠቃላይ በአማራ ክልል ሕዝባዊውን አመጽ ተከትሎ በአደባባይ ሰዎች በብዛት ባይታዩም ውስጥ ውስጡን ግን …

የወልቃይት ተወላጆች ከአዲስ አበባና ካርቱም እየታፈሱ ነው:: Read more »

• ሰላማዊ ትግል ትክክለኛው መንገድ ነው የሚል አቋም አለኝ • “ኢህአዴግ በሰላማዊ ትግል አይወርድም” የሚል ሃሳብ ስላለ ነው ሰዎች ተስፋ የሚቆርጡት • ህዝብ የሚተማመንበት ፓርቲ እስካልተፈጠረ ድረስ ለውጥ አይመጣም በሽብር ተከሰው በፍ/ቤት ነፃ ከተባሉ በኋላ ይግባኝ የተጠየቀባቸው የአረና ፓርቲ አመራር አቶብርሃ ደስታ ከሁለት አመት የማረሚያ ቤት ቆይታ በኋላ ከሰሞኑ ከእስር ተለቀዋል፡፡ አቶ አብርሃ ለ8 ዓመታት […]

መድረክ እንደ ግንባር ዐረና እንደመድረክ አባል ፓርቲና አሁን በጎንደር እየሆነ ባለው ክስተት እንደ ዋነኛና ቀዳሚ ባለጉዳይ አንድ ነገር ማለት እንዳለባቸው ይሰማኛል፡፡ በበርካታ ምክንያቶች– ዋናዎቹን ጠቅለል አድርገን ስንመለከት- 1. አንድነት ፓርቲ የመድረክ አባል በነበረበት ጊዜ አብረው እየሰሩ ከመድረክ አመራሮች አንድነት የአማራና አዲስአበባ ልህቃን ጥርቅም ነው ተብሎ ሲነገር ነበር፡፡ በመጨረሻም አንድነት ከመድረክ በራሱ ጊዜ ወይም በመሞቱ ከአባልነት […]

“መንግስት እንደፈለገ ያድርገን ብለን ቁጭ ብለናል” በነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ስሙ ‹ማንጎ› የተባለው አካባቢ፣በቤት ፍርስራሾች ተሞልቷል፡፡ ቦታው በጦርነት ወይም በተፈጥሮ አደጋ የወደመ ነው የሚመስለው፡፡  የወዳደቁ የቤት ፍራሽ እንጨቶች፣የተጨረማመቱ የቤት ክዳን ቆርቆሮዎች ለዓይን ይታክታሉ፡፡ በፍርስራሾቹ ጥጋጥጎች ላይ …

በጦርነት ወይም በተፈጥሮ አደጋ የወደመ የሚመስለው ነፋስ ስልክ በቤት ፍርስራሾች ተሞልቷል፡፡ Read more »

Addis Admass – ከወልቃይት ጠገዴ ይልቅ ስለ ቦስተንና ፈርግሰን ከወልቃይት ጠገዴ እስከ ፈርግሰንና ቦስተን፣ ከአፍሪካ እስከ አውሮፓ፣ ከኤስያ እስከ ደቡብ አሜሪካ፤ የዘረኝነት ሰበቡ ቢለያይም፣ መጨረሻው ተመሳሳይ ነው፡፡ ምናልባት፣ በደንብ ለመወያየትና የራሳችንን አስተሳሰብ ለመፈተን፣ የውጭ አገራት ክስተቶች ጥሩ መነጋገሪያ ሊሆኑን ይችላሉ፡፡ …

የዘረኝነት ልሳናትና ቀለማት መብዛታቸው! (ዮሃንስ ሰ. ) ከወልቃይት ጠገዴ ይልቅ ስለ ቦስተንና ፈርግሰን Read more »

• ጃንሆይ አምላክ መባላቸውን በመቃወም፣ጃማይካ ውስጥ የቤተ-ክርስቲያን ማሰሪያ ገንዘብ ሰጥተዋል • በሻሸመኔ መጀመሪያ መሬት የተሰጣቸው ጥቁር አሜሪካውያን እንጂ ራስ ተፈሪያን አይደሉም • መስፍን አበበ “በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ጊታር ተጫዋች ነኝ” ማለቱ ውሸት ነው የፎቶግራፍ ባለሙያው ንጉሴ ተሾመ ደጀኔ የተወለዱት በአዲስ አበባ …

“ታሪክ ተዛብቶ ሲቀርብ በጣም እናደዳለሁ” 50 ዓመታት በፎቶግራፍ ባለሙያነት Read more »

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ቤታቸው የፈረሰባቸው ተፈናቃዮች፣ “ሜዳ ላይ ወድቀናል” ሲሉ እያማረሩ ሲሆን በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ከረቡዕ ጀምሮ “ህገ ወጥ” የተባሉ ቤቶች እየፈረሱ ነው፡፡ በላፍቶ ከሚፈርሱ 20 ሺህ ቤቶች በተጨማሪ በአቃቂ 15 ሺህ ቤቶች እንደሚፈርሱም ምንጮች ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ በህገወጥ …

ላፍቶ ቤታቸው የፈረሰባቸው ተፈናቃዮች፣ “ሜዳ ላይ ወድቀናል” ሲሉ እያማረሩ በአቃቂ 15 ሺህ ቤቶች ይፈርሳሉ Read more »

በቅርቡ በነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ስሙ ‹ማንጎ› በተባለው አካባቢ ቤታቸው የፈረሰባቸው ግለሰቦች “መውደቂያ፣ መድረሻ አጥተናል፤ ጫካ ውስጥ ከአውሬ ጋር እየተጋፋን ለመኖር ተገድደናል” ሲሉ እያማረሩ ይገኛሉ፡፡ እስካሁን የት ናችሁ ብሎ ያነጋገራቸው የመንግስት አካል እንደሌለና አስታዋሽ አጥተው እንደተጣሉ …

ቤታቸው የፈረሰባቸው ግለሰቦች “መውደቂያ፣ መድረሻ አጥተናል” ሲሉ እያማረሩ ይገኛሉ፡፡ Read more »

• ሰላማዊ ትግል ትክክለኛው መንገድ ነው የሚል አቋም አለኝ • “ኢህአዴግ በሰላማዊ ትግል አይወርድም” የሚል ሃሳብ ስላለ ነው ሰዎች ተስፋ የሚቆርጡት • ህዝብ የሚተማመንበት ፓርቲ እስካልተፈጠረ ድረስ ለውጥ አይመጣም በሽብር ተከሰው በፍ/ቤት ነፃ ከተባሉ በኋላ ይግባኝ የተጠየቀባቸው የአረና ፓርቲ አመራር …

ህዝብ የሚተማመንበት ፓርቲ እስካልተፈጠረ ድረስ ለውጥ አይመጣም:: (አብርሃ ደስታ) Read more »

 የተኩስ ልውውጥ መኖሩን እንጅ ተኩሱ በማንና በማን መሆኑን ማወቅ አልቻሉም። ሌሎች መሥመር ማግኘት የምትችሉ ወይም እዚያው ጎንደር ያላችሁ ልጆች እየተከታተላችሁ ንገሩን። ኮረኔሉን ለመውሰድ በሚደረግ ትንቅንቅ ጎንደር ።በወያኔ አስከ ፊጦርነት በአጋዚ ሊከፍት ተዘጋጂቷል።ደም እንደጠማቸው ያስታውቃል ሁሉንም ሰው ለመግደል የፈለጉ ናቸው ይላል …

ሰበር ዜና፤ በአሁኑ ሰዓት ጎንደር ውስጥ ፒያሳና አራዳ የተኩስ ልውውጥ እየተደረገ እንደሆነ አሁን በስልክ መረጃ አግኝተናል Read more »

የገጠማቸውን ሕመም ለማወቅ ባደረጉት ምርመራ በግራ ኩላሊታቸው ላይ ጠጠር መኖሩ የተነገራቸው የ37 ዓመት ሴት፣ ጠጠሩን በቀዶ ሕክምና ለማስወገድ በቤተል ቲቺንግ አጠቃላይ ሆስፒታል የተኙ ቢሆንም፣ ሕክምናው ተደርጎላቸው በሰላም ከተጠናቀቀ ከአራት ዓመታት በኋላ ባደረጉት የአልትራ ሳውንድ ምርመራ የግራ ኩላሊታቸው ሙሉ በሙሉ ተነጥሎ …

ቤተል ቲቺንግ ጠቅላላ ሆስፒታል የሕመምተኞችን ኩላሊት በመስረቅ ተከሰሰ፤4,590,000 የጉዳት ካሳ ተጠይቋል Read more »

“ስምምነቱ ስላልተከበረ ሕዝቡ ይድረስልኝ::” ኮሎነል ደመቀ ዘውዱ በጻፉት ደብዳቤ ጠይቀዋል:: ኮ/ል ደመቀ ወደ አንገረብ እስር ቤት መወሰዳቸውን ተከትሎ የህዝብ ተቃውሞ የተከሰተ ሲሆን የተኩስ ድምጽ ይሰማል። ጎንደር ዛሬም በተኩስ እየተናጠች ነዉ::ባህርዳር በትግራይ ደም መጣች ወታደሮች ተከባለች: የጦር ጀቶች በሰማይ ሲገላምጡ አርፍደዋል::ጎንደር …

ኮ/ል ደመቀ ወደ አንገረብ እስር ቤት መወሰዳቸውን ተከትሎ የህዝብ ተቃውሞ የተከሰተ ሲሆን የተኩስ ድምጽ ይሰማል። Read more »