· ኢዴፓ የብሄራዊ እርቅ መድረክ እንዲፈጠር ጠየቀ የአገሪቱን ወቅታዊ ችግሮች በመጥቀስ መንግስት አፋጣኝ መፍትሄ ማበጀት እንዳለበት የገለፁት ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ ችግሮቹ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሰዋል ሲሉ አስጠነቀቁ የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝና ለፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በፃፈው …

ተቃዋሚዎች፤ የሀገሪቱ ወቅታዊ ችግሮች አሳሳቢ ሆነዋል አሉ Read more »

የአተት ወረርሽኝ በቀጣዮቹ ሳምንታት ይባባሳል ተባለ – በከተማዋ 80 ሆቴሎችና 12 የጤና ተቋማት ታሸጉ – 10 ሺ ኪሎ ምግብና 1200 ኪሎ ሥጋ ተወገደ በአዲስ አበባ ሰኔ 2 ቀን 2008 ዓ.ም መከሰቱ በይፋ በተገለፀው የአተት በሽታ የሚያዙ ነዋሪዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ …

የአተት ወረርሽኝ በቀጣዮቹ ሳምንታት ይባባሳል ተባለ Read more »

ከንቲባውን ጨምሮ የከተማዋ ባለስልጣናት በቆሻሻው ጉዳይ በስብሰባ ተወጥረዋል Addis Admass:   የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማን ጨምሮ ዋና ዋና የከተማዋ ባለስልጣናት፤ በተለያዩ አካባቢዎች ከሳምንት ባላይ ሳይነሱ ለቆዩት የደረቅ ቆሻሻ ክምችቶች መፍትሄ ለማግኘት በስብሰባ ተወጥረው መሰንበታቸው ተገለፀ፡፡ በጉዳዩ ላይ …

ከንቲባውን ጨምሮ የከተማዋ ባለስልጣናት በቆሻሻው ጉዳይ በስብሰባ ተወጥረዋል Read more »

እርምጃ ይወሰድባቸዋል (ትረሸናላችሁ) ከተባሉ መካከል የሰባ እስረኞች የስም ዝርዝር ቃሊቲ እስረኞች ቦርድ ላይ ተለጥፏል፡፡ ================================================================== የቃሊት መረሚያ ቤት ሊረሽናቸው የፈለገውን ታራሚዎች የስም ዝርዝር በገሃድ ለጥፎታል። የቃሊት ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤት አድማ አስነስተዋል ወይም ለማምለጥ ሞክረዋል የሚል ሰበብ በመፍጠር እንደ ልማዱ …

እርምጃ ይወሰድባቸዋል (ትረሸናላችሁ) ከተባሉ መካከል የሰባ እስረኞች የስም ዝርዝር ቃሊቲ እስረኞች ቦርድ ላይ ተለጥፏል፡፡ Read more »

ለብአዴኖች ማስጠንቀቂያ አዘል ምክር አለኝ – ግርማ ካሳ በሕዝቡና ህዝቡ መብቱን ለማስከበር በሚያደርገው እንቅስቅሴ መሃል አትግቡ። ይልቅ የሕዝቡን እንቅስቃሴ ተቀላቀሉ። የእንቅስቃሴው አካል ሁኑ። ሕወሃት የበሰበሰ፣ እንኳን በአማራው ክልል፣ እንኳን በሌሎች ክልሎች፣ በትግራይ ክልል ራሱ የተተፋ ዘረኛ ድርጅት ነው። አታዩም እንዴ …

ለብአዴኖች ማስጠንቀቂያ አዘል ምክር አለኝ – ግርማ ካሳ Read more »

የቃሊት እስርቤት ታሳሪዎችለፌደራል ማረሚያ ቤቶች ዳይረክተር የላኩት ግልፅ ደብዳቤ ለፌደራል ማረሚያ ቤቶች ዳይረክተር በፌደራል ማረሚያ አስተዳደር ካሉ ማረሚያ ቤቶች አንዱ የቃሊቲ ማረሚያ ቤት ሲሆን በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ውስጥ የሚሰሩት መጥፎ ድርጊቶች ወይንም የመልካም አስተዳደር ችግር ለሰብአዊ መብት ተሟጋቾች እና ለሚመለከታቸው …

የቃሊት እስርቤት ታሳሪዎችለፌደራል ማረሚያ ቤቶች ዳይረክተር የላኩት ግልፅ ደብዳቤ Read more »

አቶ ላቀው ደስታ በወልቃይት፣ጠገዴና ጠለምት የማንነትና የአማራ የመብት ጥያቄ ላይ ንቁ ተሳታፊና ልሳን በመሆን  ለዓመታት  ከሚታገሉት አንዱ ናቸው። ብዙውን ጊዜ  በታወቁ የዜና ማሰራጫዎች ላይ አሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ፣በኢሳት፣በአዲስ ድምፅ ራዲዮና በአውስትራሊያ ኤስ.ቤ.ኤስ. ራድዮ ላይ በተደጋጋሚ በማቅረብ  በህወሃት ወያኔ የታፈነውን  የወልቃይትን ህዝብ …

የወልቃይት፣የማይጸብሪና የጠለምት የአማራ መብት አስከባሪ የሆኑት አቶ ላቀው ደስታ ዳላስ ከተማ ውስጥ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ በወያኔዎች ተከለከሉ Read more »

ከብአዴን ወይም ከኦሕዴድ ስርዓቱ በስብሷል ፤ በሕዝብ ተጠልቷል ብሎ የሚቸከችክ ናፈቀን !!! ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎TPLF‬ ‪#‎Ethiopiaprotests‬ ‪#‎Change‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ጎበዝ አልናፈቃችሁም ?? ልክ እንደ ሕወሓት ጄኔራሎች እንደ ጆቤና ጻድቃን የቤተዘመድ ፖለቲካ ተንትኖ የሚጽፍ። ሕወሓት እኮ ስትደነግጥ …

ከብአዴን ወይም ከኦሕዴድ ስርዓቱ በስብሷል ፤ በሕዝብ ተጠልቷል ብሎ የሚቸከችክ ናፈቀን !!! Read more »

ራያ ሌላኛዋ ወልቃይት ሆናለች።  በአሁኑ ሰዓት ህወሓት ራያ ዉስጥ የአማርኛ ስያሜ ያላቸውን ቦታዎች ቶሎ ቶሎ ወደ ትግሬኛ በመቀየር ስራ ተጠምዷል። አቶ ጌታቸው ረዳ የራያ ህዝብ የአማራነት ማንነትን ጥያቄ ሲመሩ የነበሩትን የሃገር ሽማግሌዎች ወደ መለስ ዜናዊ ቢሮ የማድረስ ሚና ተጫውተውያውቃሉ። ሽማግሌዎቹ …

ራያ ሌላኛዋ ወልቃይት፤ በአሁኑ ሰዓት ህወሓት ራያ ውስጥ የአማርኛ ስያሜ ያላቸውን ቦታዎች ቶሎ ቶሎ ወደ ትግሬኛ በመቀየር ስራ ተጠምዷል Read more »

አሚናት ኢብራሂም፣ ከኖርዌ (ይህንን መነበብ ያለበት በሳልና ወቅታዊ መጣጥፍ በፒ.ዲ.ኤፍ.ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ ከለፈው ስህተት ተምረን የሞተውን ወያኔን ቀብሩን እናፋጥን!!) ህወሃት ወያኔ ኢትዮጵያን ከመቆጣጠሩ በፊትና ስልጣንም ይዞ በቆየበት ዘመን እስከ 1990 ዓ ም ድረስ ከኤርትራ መንግስት ሻዕቢያ ጋር እጅና ጏንት …

ከለፈው ስህተት ተምረን የሞተውን ወያኔን ቀብሩን እናፋጥን!! Read more »

ከብአዴን ከፍተኛ አመራሮች በሚስጥርና በአደራ የደረሰን መረጃ ነዉ። “የላም መከበሪያዋ ቀንዷ ነው” እንደሚባለው ምሳሌ አማራ መሳሪያህን አስረክበህ በጠላቶችህ በጭካኔ በማጅራትህ እንዳትታረድ ተጠንቀቅ!!! ህወሃት የአማራን ወጣት ለመጨረስ ተዘጋጅቷል። ህወሃቶች “ተደፈርን፣ ተነካን ፍጻሜያችን ተጀመረ” ብለው እንደ ቀትር እባብ እየተልከፈከፉ ነው። የአማራዉ ህዝብ …

ሰበር ዜና፤ ብ.አ.ዴ.ን. የአማራውን ህዝብ ጠመንጃ ማስፈታት ስላልቻለ የትግራይ ተወላጆች ብቻ የተካተቱበት ጦር ትጥቅ እንዲያስፈታ ህወሃት መመሪያ አስተላለፈ Read more »

በቂሊንጦ የሚገኙ የረሃብ ኣድማ የሚያደርጉ እስረኞች ራሳቸውን ሳቱ :: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Humanrights‬ ‪#‎PrisonersofConscience‬ ‪#‎Hungerstrike‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Mereja.com በቂሊንጦ እስርቤት “እስረኛ እያሳመፃችሁ ነው” ተብለው ከሌሎች የሕሊና አስረኞች ተለይተው በጨለማ ቤት የሚገኙ የህሊና እስረኞች የረሃብ አድማ በማድረግ ላይ የሚገኙ ራሳቸውን መሳታቸው ታወቀ። 6ኛ ቀን …

በቂሊንጦ የሚገኙ የረሃብ ኣድማ የሚያደርጉ የሕሊና አስረኞች ራሳቸውን ሳቱ :: Read more »

ወያኔ እያደረገው እንዳለው በወልቃይት የአማራ ማንነት ሕዝባዊ ጥያቄና እንቅስቃሴ ዙሪያ ሕገወጥ የሆነ የኃይል ወይም የአፈሙዝ ምላሽ እንጅ የገዛ ሕገመንግሥቱ በሰጠውና በደነገገው መብት መሠረት ፈጽሞ ሊያስተናግደው እንደማይችልና እንደማይፈልግም እስከአሁን ከፈጸማቸው ሕገወጥ ድርጊቶቹ ማረጋገጥ ይቻላል፡፡ ወያኔ ለዚህ ሕዝባዊና ሕጋዊ የማንነት ጥያቄና እንቅስቃሴ ፍጹም አሳፋሪ በሆነ መልኩ ከሕግ አግባብ ውጭ በተደጋጋሚ  ወገኖቹን የተቃውሞ ሰልፍ በማስወጣትና ሕገወጥ መፈክር በማስተጋባት […]

#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ : በምእራብ አርሲ – ዶዶላ – ሃራሮ – አዳባ – ተቃውሞው በአዲስ መልክ ተቀጣጥሏል:: ‪#‎MinilikSalsawi‬ በምእራብ አርሲ በዶዶላ ወረዳ በኢዶ ከተማ ከፍተኛ ተቃውሞ እየተደረገ ይገኛል ።ወደ ከተማዋ የሚያስገባ እና የሚያስወጣን መንገድ በመዝጋት እና የኦሮሞን ባንዲራ በመኪናቸው ላይ በማውለብለብ …

በምእራብ አርሲ – ዶዶላ – ሃራሮ – አዳባ – ተቃውሞው በአዲስ መልክ ተቀጣጥሏል:: Read more »

በአስራ አንድ አመት እድሜያቸው ዲቁና በመቀበል ለስማንያ አንድ አመታት ራሳቸውን ለቤተ ክርስቲያን በመሰጠት በመማርና በማሰተማር፣ በመጻፍ እ ና በመምራት እንደዚሁም ስደት ሳይበግራቸው የፈረሰውን ቀኖና ለመጠገን የሕጋዊው ቅዱስ ሲ ኖዶስ ዋና ጸሐፊ በመሆን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በታማኝነት ላገለገሉት የቤተክርስቲያን የብረት ምሰሶ ለሆኑት ለብፁዕ እቡነ መልከ ጼዴቅ፤ የሳንፍራንሲስኮ የሳንሆዜ የኦክላንድ ከተሞች እና አካባቢው በፈረንጆቹ አቆጣጠር July […]

የሃገራችን ፖለቲካዊ ሁኔታና የመፍትሔ ሃሳቦች – ሌተናል ጄኔራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ መግቢያ ከሃያ አምስት ዓመት ኢህአዴግ የደርግን መንግስት በጦርነት አሸንፎ የሀገራችንን ፖለቲካዊ ስልጣን ከተቆጣጠረ በኋላ፤ ቀስ በቀስ እያደጉ የመጡ ፖለቲካዊ ችግሮች በግልፅ ጎልተው መታየት ጀምረዋል፡፡ አሁን ገዥው ፖርቲና ፖርቲው የሚመራው መንግስትም …

የሃገራችን ፖለቲካዊ ሁኔታና የመፍትሔ ሃሳቦች – ሌተናል ጄኔራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ Read more »

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ኃላፊ ከግድያ ሙከራ አመለጡ ዋዜማ ራዲዮ- የጉለሌ ክፍለ ከተማ የመሬት ይዞታ አስተዳደር ከፍተኛ ኃላፊ (ስማቸው የተሸሸገ) ከተቀጣባቸው የግድያ ሙከራ ያመለጡት በስራ ባልደረቦቻቸው ርብርብ ነው፡፡ አርብ ማለዳ እንደወትሮው በሥራ ገበታቸው ላይ የነበሩት ኃላፊው ያልጠበቁት ዱብዕዳ የገጠማቸው በገዛ ቢሯቸው …

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ኃላፊ ከግድያ ሙከራ አመለጡ:: Read more »

[ክቡር ሚኒስትሩ ከቤት ሊወጡ ሲሉ ከሚስታቸው ጋር እያወሩ ነው] – ወዴት ልትሄድ ነው? – ወደ ሥራ ነዋ፡፡ – ሥራ ትሠራለህ እንዴ? – ምን ዓይነት ጥያቄ ነው? – ትክክለኛ ጥያቄ ነዋ፡፡ – ምን እያልሽ ነው? – ስለተጠራጠርኩ ነው፡፡ – ምኑን ነው …

በሙስና የሰከሩት የቀዥቃዣው ሚኒስትር ውሎ Read more »

የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ‹‹ሕገወጥ የቤት ግንባታ›› እና ‹‹ሰርጐ ገቦች›› በማለት ሰበብ እየፈጠረ በዜጐች ላይ እየወሰደ ያለውን ሕገወጥ ዕርምጃ እንዲያቆም፣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) ጠየቀ፡፡ መድረክ ዓርብ ሐምሌ 15 ቀን 2008 ዓ.ም. ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ኢሕአዴግ …

ኢሕአዴግ ሕገወጥና ሰርጐ ገብ በማለት በዜጐች ላይ የሚወስደውን ዕርምጃ እንዲያቆም መድረክ ጠየቀ Read more »

የዘር ፖለቲካ መዘዙ (ትግሬዎች ላይ ደረሰ በተባለው ጥቃት ላይ) – ግርማ ካሳ የሪፖርተሩ የማነ ነጋሽ አንድ ጽሁፍ አስነብቦናል። “የኤርትራ መንግሥት በኢትዮጵያ ከሚከሰቱ ችግሮች ጀርባ ስሙ ለምን ይነሳል?” በሚል ርእስ ሥር። ጽሁፉ ብዙ የተካተቱ ሐሳቦች አሉበት። አገዛዙ ኤርትራ፣ ኤርትራ ለምን እንደሚል …

የዘር ፖለቲካ መዘዙ (ትግሬዎች ላይ ደረሰ በተባለው ጥቃት ላይ) – ግርማ ካሳ Read more »

ሕዝብን መሰረት ያደረገ የፖለቲካ ሽኩቻ እውን ኣለ ?? ሕወሓት ብአዴንን ሰጥ ለጥ ያደርገው ይሆን?? ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎TPLF‬ ‪#‎ANDM‬ ‪#‎OPDO‬ ‪#‎EthiopiaProtests‬ ‪#‎Miniliksalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ኢሕዴን ቆየት ብሎም ብአዴን ብሎ ራሱን የሚጠራው ድርጅት የፕሮፌሰሩን በመአሕድ ስም መነሳት ተከትሎ ራሱን የአማራው …

ሕዝብን መሰረት ያደረገ የፖለቲካ ሽኩቻ እውን ኣለ ?? ሕወሓት ብአዴንን ሰጥ ለጥ ያደርገው ይሆን?? Read more »

Legend Singer Mehamud Ahmed has Received the French Order of Arts and chēvileri of the letters prize of honor ድምፃዊ መሐሙድ የፈረንሣዩን የቼቪለር ኦፍ ዘ ኦርደር ኦፍ አርትስ ኤንድ ሌተርስ የክብር ሽልማት አገኘ ድምፃዊ መሐሙድ አህመድ በፈረንሣይ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው …

ድምፃዊ መሐሙድ የፈረንሣዩን የቼቪለር ኦፍ ዘ ኦርደር ኦፍ አርትስ ኤንድ ሌተርስ የክብር ሽልማት አገኘ Read more »

የክሱ ዝርዝር ይመልከቱት። የትግራይ ክልል የወልቃይት ጠገዴ የዐማራ ማንነት አስተባባሪ ኮሚቴዎችና የማኅበረሰብ አባላት ላይ ክስ ተመሠረተ በወልቃይት ጠገዴ ዐማሮች ላይ ክስ ተመሠረተ ዐማራ ነኝ ማለታቸው እና በአውሮፕላን የተጓዙበት ቲኬትም በወንጀል ማስረጃነት ቀርቧል የትግራይ ክልል የወልቃይት ጠገዴ የዐማራ ማንነት አስተባባሪ ኮሚቴዎችና …

የትግራይ ክልል የወልቃይት ጠገዴ የዐማራ ማንነት አስተባባሪ ኮሚቴዎችና የማኅበረሰብ አባላት ላይ ክስ ተመሠረተ የክሱ ዝርዝር ይመልከቱት። Read more »

Minilik Salsawi – mereja.com ‪የወያኔ ፓርላማ ሕወሓት የጠላቸውን ሚኒስቴሮቹን ያባርራል … ሕወሓት የቀባቸውን በምትክ ይሾማል ዳኞችን ያባርራል በምትክ ይሾማል ለዚህ ነው የተጠራው፤….ሽፋን ይሆን ዘንድ ግን የሃገር ኢኮኖሚ ዋልታ የሆኑ አዋጆችን የኣጀንዳው ግንባር ኣድርጓል፤….ሕወሓት ሊበላቸው ኣሊያም ከኣጠገቡ ኣርቆ ሊጥላቸው ያሰባቸውን ሰዎች …

ከተበተነ ገና ሦስተኛ ሳምንቱን ከያዘው ፓርላማ ሹምሽር ይጠበቃል Read more »

ኢዴፓ አገሪቱን የሚመጥን ፌዴራላዊ አደረጃጀት ያስፈልጋል አለ –  መአሕድ በሰሜን ጎንደር ለደረሰው ጉዳት መንግሥትን ተጠያቂ አድርጓል የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያ ፓርቲ (ኢዴፓ) ሰሞኑን በጎንደር የታየውና  በአገሪቱ የሚነሱ አብዛኞቹ ግጭቶች መነሻ ምክንያታቸው፣ አገሪቱ የምትከተለው ቋንቋና ብሔረሰባዊ ማንነት መሠረት ያደረገው የፌዴራላዊ አደረጃጀት ነው ብሎ …

‹‹ለአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት ብሔራዊ ዕርቅ ወሳኝ ነው›› በጎንደር በደረሰው ጉዳትም መንግሥትን ተጠያቂ ነው Read more »

ድርድር ፣ውይይት ፣መቅለስለስ የሕወሓት ማዘናጊያ ስልት ነው ወያኔን ማመን ቀብሮ ነው፤ቀብሮም ብቻ ሳይሆን አቃጥሎ አመድ አድርጎ ነው Minilik Salsawi  ከአማራው ክልል በተለይ ከጎንደር የሚመጡ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት ሕወሓት ድርድር፣ ውይይት እርቅን ሽፋን በማለት ተቅለስልሶ እያዘናጋ ወጣቶችን በማፈስ ላይ ነው። ባለፈው ጊዜ …

ድርድር ፣ውይይት ፣መቅለስለስ የሕወሓት ማዘናጊያ ስልት ነው፤ወያኔን ማመን ቀብሮ ነው፤ቀብሮም ብቻ ሳይሆን አቃጥሎ አመድ አድርጎ ነው! Read more »

የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበረሰብ በሰሜን አሜሪካ 6ኛ ዓመታዊ በዓል ዋሽንግተን ጆርጅ ታውን ዩኒቨርስቲ ውስጥ ጁላይ 31 ቀን 2016 እንደሚካሄድ ታውቋል። ስለዝግጅቱ የተላከውን እራሱ አስረጅ የሆነውን የጥሪ ወረቀት ይመልከቱ።  

July 17 20016(ሐምሌ 10 ቀን 2008) በዚህ ኮሚቴው በጠራው የአስቸኳይ ጊዜ ስብሰባ በርካታ የጎንደር ክፍለ ሀገር ተወላጆች የተገኙ ሲሆን በኢትዮጵያ በተለይ በጐንደር ክፍለ ሀገር እና አካባቢው ስለአለው ወቅታዊ ሁኔታ በስፋት ከተወያየ በኋላ ስለተገደሉት፤ስለታፈኑት የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት አስተባባሪ የኮሚቴ አባላት እና ደጋፊዎቻቸው እንዲሁም የቀሩት የኮሚቴ አባላት ላይ እየተደረገ ያለው የማሳደድ ዘመቻ ምን ማድረግ አለብን በሚል ርእስ […]

ከሕዝቡ የተወጣጡ የአገር ሽማግሌዎች ከክልሉ የብአዴን አመራሮች ጋር በመነጋገር በጎንደር አንጻራዊ መረጋጋት እንዳመጡ በስፋት የተዘገበ ጉዳይ ነው። ከትግራይ የመጡ የሕወሃት ታጣቂዎች፣ ከክልሉ አስተዳደር እና የጸጥታ ሃይሎች እውቅና ዉጭ፣ እንደ ወንበዴ በሌሊት በመምጣት፣ በሰላም ይኖሩ የነበሩ ወገኖችን አፍነው ለመዉሰድ ባደረጉት ሙከራ፣ …

በጎንደር እሁድ አስተዳደሩ አወቆት ሐምሌ 17 ሰላማዊ ሰልፍ ሊኖር ይችላል (ግርማ ካሳ) Read more »

የአማራ ቴሌቪዥን የሳትላይት ዓለም አቀፍ ሥርጭት ከዛሬ ሐምሌ 15 ቀን 2008 ዓ.ም. ጠዋት ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ተቋርጧል፡፡ የአማራ ክልል ቴሌቪዥን ከሳትላይት ላይ ወርዷል፡፡ ሥርጭቱ ተቋረጠ የተባለበት ምክንያት የአማራ ክልል መንግሥት የሳትላይት ኪራይ ለኢቢሲ ከፍሎ ኢቢሲ ደግሞ ለኢትዮ ቴሌኮም መክፈል ስላልቻለ …

የአማራ ቴሌቪዥን የሳተላይት ፕሮግራም ተቋረጠ Read more »

ሁለት ኢትዮጵያውያን ካይሮ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኮሚሽን በራፍ ራሳቸውን አቃጠሉ። በቅርቡ ኦሮሚያ ከተካሄደው መጠነ ሰፊ ግድያና እስራት ሸሽተው ግብጽ መድረሳቸው የተገለጸው እነዚህ ሁለት የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑ ኢትዮጵያውያን፣ ራሳቸውን ያቃጠሉት በተቃውሞ መሆኑን ተመልክቷል። ሁለቱ ኢትዮጵያውያን ራሳቸውን በማቃጠል ተቃውሟቸውን የገለጹት የተባበሩት …

ሁለት ኢትዮጵያውያን ካይሮ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኮሚሽን በራፍ ራሳቸውን አቃጠሉ። Read more »

ይድረስ ለጀግናው የጎንደር ህዝብ – የጀኔራል ኃይሌ መለሰ መልዕክት ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎Gonder‬ ‪#‎Gonderprotests‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ የጎንደር ህዝብ ወንድሙን አሳልፎ የመስጠት ባህል የለውም። እኔ ከወረታ እስከ ባህርዳር በተደረገው ጦርነት በ1983ዓ.ም ሰባት ጊዜ ሰባት ቦታ ላይ ቆስዬ አዲስ አበባ ሄጀ ልታከም የሚል አጋጣሚ …

ይድረስ ለጀግናው የጎንደር ህዝብ – የጀኔራል ኃይሌ መለሰ መልዕክት Read more »

የጎንደር አማራዎችን በተመለከተ ሀምሌ 17/2008ዓ.ም በመላ አማራ ማለትም በጎንደር በጎጃም በሸዋ በወሎ የአማራ ከተሞች ለሚደረገዉ የድጋፍ ሰልፍ የተዘጋጀ መፈክር!!!! 1.በሀገር ዉስጥም ሆነ በሀገር ዉጭ የሚኖር አማራ ለጎንደር አማራዎች የድረሱልን ጥሪ አስቸኳይ መልስ ይስጥ!!! 2.በጠባቦቹና አናሳዎቹ የትግሬ ወንበዴዎች ሴራ የአማራ ታሪክ አይደበዝዝም!!! 3.በአማራ መሬት ላይ ታላቋን የትግራይ ሪፐፕሊክ መመስረት የቀን ቅዥት ነዉ!!! 4.ትግሬ እንጅ ትግራይ ከተከዜ […]

ወያኔ (ህውሃት) አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ማገት ይችላልን? የቀድሞውን የአማራ ክልል ፕሬዘዳንት አቶ አያሌው ጎበዜን :በጉምሩክ ሙስና ተከሰው አሁን በእስር ላይ የሚገኙት እና ያኔው ደህንነት ሃላፊ ለ2 ሳምንት ጨርቆስ በሚገኝ ጨለማ ቤት እንደዘጔቸው አሁን በአሜሪካ የምትኖር የአያሌው ጎበዜ የቤተሰብ ዶክተር አጫውታኝ ነበር:: ለነገሩ መቼም ያብዛኞቻችን መልስ ወያኔ ምንገዶት እንደሚሆን አልጠራጠርም:የTPLF አይን ያወጣ የበላይነትና በዛች ሀገር ውስጥ […]

ይገረም አለሙ

ስለ አሃዳዊና ፌዴረላዊ ሥርዓት ምንነትና እንዴትነት በአጭሩና በጥቅሉ የመጀመሪያው ሥልጣን የተማከለበት ሁለተኛው ሥልጣን የተከፋፈለበት ብሎ መግለጽ ይቻላል። ዛሬ በኢትዮጵያ ያለው ግን ሁለቱንም ያልሆነ ሥርዓት ነው። በወያኔ የትግል ብስራት ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ራስን በራስ የማስተዳደር መብት የተጎናጸፉበትን ፌዴራላዊ ሥርዓት ለማግኘት በቅተዋል ተብሎ ቢነገረንም መሬት ላይ የሚታየው እውነታ ግን ይህን አያሳያም።

ሙሉውን አስነብበኝ …

አብርሃም በየነ

ሞት ለሰው ልጆች ፀጋም ዕዳም የሚሆንበት ጊዜ አለው። ዜጎች መብታቸው ሲደፈር፣ ነፃነታቸው ሲገፈፍ፤ ማንነታቸው ሲፋቅና የመኖራቸው ህልውና በሞት ጥላ ስር ሲወድቅ ሞት ዕዳውን ያከብድባቸዋል። የክፍያውንም ዋጋ በሕይወት ይመነዝረውና መተኪያ የሌለውን ሕይወት በሞት ወለድ አገድ ያስይዘዋል። ህዝብም የታገቱትን መብቶቹን ለማስፈታት ሞትን ይኖሩታል እንጂ አይሞቱትም ብሎ ይንቀሳቀሳል። ሰው የተፈጠረው ለመሞት ነውና ሞትን ሙቶ ሊያቸንፈው ዕምቢኝ ለሀገሬ ሲል በሞት ላይ ያምፃል። ብሎም ጅግና ይፀነሳል። ሰማዕት ይወለዳል። ህዝብም ከመቃብር በላይ የሚውል ስም በደሙ ጽፎ ለማለፍ ሆ ብሎ ይነሳል።

ሙሉውን አስነብበኝ …

“Hate Begets Hate; Violence Begets Violence” and Lawlessness Begets Anarchyፕ/ር አለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ)

በዚህ ባለፈው ሳምንት አሜሪካውያን መንፈሳቸውን በሚፈታተን ክስተት ውስጥ ወድቀዋል። አሜሪካውያን አጅግ በጣም አዝነዋል። አሜሪካውያን በጥንቃቄ በማሰብ ስቃይ ውስጥ ተዘፍቀው ይገኛሉ።

ሁለት አፍሪካ አሜሪካውያን ዜጎች በሁለት እምነተ ቢስ የፖሊስ ኃላፊዎች ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ መገደላቸውን ተመልክተናል። እምነተ ቢስ የፖሊስ ኃላፊዎች የሚለውን ሀረግ ላሰምርበት እፈልጋለሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ …

TPLFተሻለ መንግሥቱ

በብሂለ ግዕዝ “ትንቢትሰ ይቀድሞ ለነገር” ይባላል። አንዳንድ ነገሮችን በአፍ ወለምታም ይሁን በቴሌፓቲክ የነገሮች አፈጻጸም ሂደት ቀድመው ይጠቀሳሉ። መለስ ዜናዊ ስለአክሱም ሐውልት የይገባኛል ጥያቄና የባለቤትነት ይዞታ ሲናገር መረንን በማያውቀው ስድ አንደበቱ በርዕሴ ላይ የጠቀስኩትን ከፋፋይ ሃሳብ በገሃድ ተናግሯል። ለነገሩ መለስ ያልተናገረው ጠያፍ ነገር የለም። የአንዲት ሀገር መሪ ሆኖ ራሱን ሾሞ ሲያበቃ ሌሎችን እንደጨርቅ እርሱ የወጣትበን ጎሣ ግን እንደወርቅ መመሰሉን በአደባባይ ገልጾ እርሱና እርሱን መሰሎች ሀፍረትን ባያውቁም እኛ ስለነሱ አፍረናል።

ሙሉውን አስነብበኝ …

ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የሚሆን የዐማራ ሕዝብ እሁድ በጎንደር ሰላማዊ ሰልፍ ይወጣል በባህር ዳር፣ ደሴና ደብረ ብርሃን ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል #‎Ethiopia‬ ‪#‎AmharaProtests‬ ‪#‎Gonder‬ ‪#‎MulukenTesfaw‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ በወልቃይት የዐማራ ማንነት ጥያቄ አቅራቢ ኮሚቴዎች ላይ የሚደርሰውን አፈናና ግድያ እንዲቆም የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በጎንደር …

ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የሚሆን የአማራ ሕዝብ እሁድ ሐምሌ 25 ቀን 2008 በጎንደር ሰላማዊ ሰልፍ ይወጣል፤ በባህር ዳር፣ ደሴና ደብረ ብርሃን ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል Read more »

ኢሕአፓ ለጎንደር ሕዝብ ትግል ሙሉ ድጋፉን ያረጋግጣል !!! ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎EPRP‬ ‪#‎Gonderprotests‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ በኢሕአፓ የትግል ታሪክ ውስጥ ጎንደርና የጎንደር ሕዝባ ያላቸው ቦታ ከፍተኛ ነው ። የጎንደር ሕዝብ ኢሕአፓንም ሌሎች ሀገር ወዳድ ድርጅቶችንም ደግፎ ከፍተኛ መስዋዕትነትን ከፍሏል ። አራጁ መላኩ ተፈራና …

ኢሕአፓ ለጎንደር ሕዝብ ትግል ሙሉ ድጋፉን ያረጋግጣል !!! Read more »

 ለረጅም አመታት በኢትዮጵያ የትያትር ጥበብ ውስጥ ያገለገለው አርቲስት አባት አባተ መኩሪያ ከዚህ አለም በሞት ተለየ። አርቲስት አባተ መኩሪያ ከአርባ አመታት በላይ በኢትዮጵያ የትያትር ጥበብ ውስጥ የራሱን ተፅእኖ ማሳረፍ የቻለና “የኢትዮጵያ የትያትር አባት” የሚል ስያሜን ያተረፈ ተወዳጅና አንጋፋ ባለሙያ ነበር። አርቲስት …

አንጋፋው አርቲስት አባተ መኩሪያ ከዚህ አለም በሞት ተለየ። Read more »

በአዲስ አበባ ካለፈው ሣምንት ጀምሮ ለ7 ቀናት በዋና ዋና የከተማዋ አውራ ጎዳናዎች፣ መንደሮች እንዲሁም ገንዳዎች ቆሻሻ ተከማችቶ ሰንብቷል… የቆሻሻ ማንሻ መኪኖች የተሸከሙትን ቆሻሻ የሚያራግፉበት አጥተው ቆመዋል፡፡ ለወትሮው የከተማዋን ደረቅ ቆሻሻ ሸክፈው ሰንዳፋ ወደሚገኘው ዘመናዊ የቆሻሻ መጣያ ቦታ መሄድ የነበረባቸው እነዚሁ …

በሰንዳፋ ያሉ አርሶ አደሮችና ነዋሪዎች የአዲስ አበባ ቆሻሻ ከዚህ በኋላ እንዳይመጣብን ሲሉ ከለከሉ። Read more »

በኬንያ ናይሮቢ ኢትዮጵያ ኤምባሲ የወያኔ የደህንነት ኣባላት ስብሰባ ተደርገ። በኬንያ የወያኔ ኤምባሲ ጽ\ቤት የሕወሓት ሰዎችንና በስደተኛው ውስጥ ገብተው የሚሰልሉ የወያኔ ደህንነት ኣባላትን ያካተተ ስብሰባ ተካሂዷል።በናይሮቢ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በተደረገ ሚስጥራዊ ስብሰባ ላይ በጋዜጠኞች እና ፖለቲከኞች ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ለደህነቶች ጥብቅ ማስጠንቀቂያ …

በኬንያ ናይሮቢ ኢትዮጵያ ኤምባሲ የወያኔ የደህንነት ኣባላት ሚስጥራዊ ስብሰባ ተደርገ። Read more »

ታረቀኝ ሙጬ ([email protected])

“ልፋ ያለው በልሙ ዳውላ ሲሸከም ያድራል” እንዲሉ ሆኖብን ሰሚና አድማጭ ያለ እየመሰለን የምንጮህ ብዙዎች ነን። ግን ያው እነመምሩ “ነባይ ነባይነ ከምዘይባይነ ኮነ” (ጮህን፣ ጮህን ግና እንዳልጮህን ተቆጠርን (ሰሚ አጣን)” እንዳሉት ዘመናችን የጥንቶቹ ባቢሎናውያን ዓይነት የመደነቋቆሪያ ጊዜ ሆነና እንዲሁ በከንቱ እንደቁራ እንጮሃለን። ቢሆንም ካለመጮኽ መጮኽ ይሻላል – ዝምታም አንዳንዴ ከሞት አንድ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ …

ነቢዩ ሲራክ

“… በሕብረት መኖር አለብን ብሎ የሚመክር የሚዘክር ድንቅ ሰው ነበር፣ አቡኬ”

Abukee Alex, አቡኬ አሌክስ

በያዝነው ሣምንት … በአብዛኛው የሐበሻ መገናኛ መንደር፣ በማኅበራዊ ድረ ገጽ ዋንኛ መድረክ በFacebook መስኮት አንድ መሪር መርዶ ተሰምቷል። የትሁት፣ አስተዋይና አርቆ አስተዋዩ በጎ ሰው፣ የጎልማሳው የአቡኬ አሌክስ ህልፈት። የአቡኬ አሌክስ በድንገት መለየት ጥልቅ ኀዘናን ሁላችንንም አንገብግቦናል። “ከሞቱ አሟሟቱ” እንዲሉ አቡኬ ባንድ ጀንበር ታይቶ በርቶ፣ ባንዱ ጀንበር ሳይታሰብ ጠፍቶብናል። እናም በቅርብ ከሚያውቁት፣ ቤተሰብ ዘመድ አዝማድ ጓደኞች እኩል በሥራው በዝና የምናውቀው በኀዘኑ አዝነን ከፍቶናል።

ሙሉውን አስነብበኝ …

Habtamu Ayalewነቢዩ ሲራክ

የማለዳ ወግ … የሀገሬ ዲሞክራሲያዊ የበቀል ፖለቲካ

የሰሜኑ ኮከብ አብርሃ ደስታ እንኳንም ተፈታህ!

የሰሜኑ ኮከብ ወንድም አብርሃም ደስታ ከእስር እንደሚፈታ ቢገመትም ዘንድሮ ሲሆን እንጅ ሲባል ለማመን ተቸግሬያለሁና ዛሬን መቆየት ነበረብኝ ። እናማ የሰሜኑ ኮከብ ደፋሩና ለእውነት ግንባሩን የማያጥፈው የመቀሌው አብርሃም ደስታ “እውነት ተፈታ” ሲባል ሰማሁ፣ ደስ አለኝ! አብርሽ፤ እንኳንም ከቤተሰብ፣ ከዘመድ አዝማድና ወዳጅ አፍቃሪ ወገንህ ጋር ተቀላቀልክ እልሃለሁ፣ አብርሽ!

ሙሉውን አስነብበኝ …

የአካባቢው ነዋሪዎች እንደገለጹት በአማራ ክልል በተለያዩ ቦታዎች በተለይም በሰሜንና ደቡብ ጎንደር፣ በደቡብና ሰሜን ወሎ አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ አውቶቡሶችና ሚኒባሶች በየቦታው እንዲቆሙ እየተደረገ ፣ ፖሊሶች መንገደኞችን እያስወረዱ መታወቂያ እየተቀበሉ ፍተሻ በማካሄድ ላይ ናቸው። ተሳፋሪዎች በተደጋጋሚ እንዲፈተሹ በመደረጋቸው ምሬታቸውን እየገለጹ ነው። የጎንደሩ ህዝባዊ …

በሰሜንና ደቡብ ጎንደር፣ በደቡብና ሰሜን ወሎ ፖሊሶች ፍተሻ በማካሄድ ላይ ናቸው። Read more »

  ከሐምሌ 5, 2008 ዓ.ም ጀምሮ የህወሃት አፋኝ ቡድን “የወልቃይት የአማራ ማንነት” ጥያቄ አቅራቢ ኮሚቴ አባልትን ለማፈንና የጎንደርን ህዝብ ለማሸበር ባደረገው የውንብድና ተግባር ጀግናውና ታጋሹ የጎንደር ህዝብ ባሳየው ታላቅ ጀግንነት ለአፈና የተሰማራውና በትግራይ ተወላጆች ብቻ የሚመራውና የተዋቀረው የህወሃት አፋኝ ቡድን መራር የሽንፈት ፅዋን እንዲጋት የተደረገ ሲሆን ህዝባችንም ለግፈኞችና ለጨቋኞች የሰጠውን ተመጣጣኝ ምላሽ ታሪክ ዳግም በደማቁ […]