” ወያኔ ቀኝ እጁን አጣ::” በሚል ርእስ የተለያዩ ከኢትዮጵያውያን ድህረ ገጾች ከለቀቁት መረጃ የተገኘ ፕሬዝዳንት ኢሳይያስን ከስልጣን ለማውረድ አሲረዋል በሚል አስራ አምስት ባለስልጣናት ወህኒ አስገብተው የነበሩት የኤርትራው የፀጥታ ሹም ወዲ ካሳ ተራቸው ደርሶ ወህኒ ወርደዋል። ከአስመራ እየወጡ ያሉ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት …

የኤርትራ የፀጥታ ኃላፊ ከወያኔ ጋር በመረጃ መለዋወጥ ጥርጣሬ በቁጥጥር ሾር ውለዋል Read more »

የሀይማኖት መብታችን የሚከበረው በነፃነት ትግል ነው! ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ ኢህአዴግ ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ለስልጣን ለሚያሰጋው ድርጅትና ተቋም ለልሹ ስልጣን የሚበጀውን ሌላ ድርጅትና ተቋም በመፍጠር እንዲሁም ኢትዮጵያውያንን በቋንቋ ልዩነት ከፋፍሎ ሲገዛ ቆይቷል፡፡ ለመምህራን ማህበር ለመምህራን ሳይሆን ለእሱ የሚመች ማህበር፣ …

የሀይማኖት መብታችን የሚከበረው በነፃነት ትግል ነው! ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ Read more »

ድምፃችን ይሰማ  #‎Ethiopia #‎EthioMuslims‬ ‪#‎EthioMuslimsPeacefulStruggle‬ ትግላችንን የበለጠ ተደራጅተን እንቀጥላለን! ነገ ሐሙስ ሐምሌ 30/2007 የመጀመሪያውን የግንዛቤ ማዳበሪያ እና ለተጠናከረ የትግል ሂደት ግብዓት የሚሆን ውይይት እናደርጋለን! ረቡእ ሐምሌ 29/2007 አምባገነኑ የኢትዮጵያ መንግስት ለሙስሊሙ ህብረተሰብ ያለው ንቀት ምን ደረጃ ላይ እንደደረሰ ቁልጭ አድርጎ …

ትግላችንን የበለጠ ተደራጅተን እንቀጥላለን! ድምፃችን ይሰማ Read more »

አደር ባዮች የዓላማ ፅናት ስለሌላቸው ፅኑዎችን ይረግማሉ፡፡ – ምንሊክ ሳልሳዊ – ወያኔ ስልጣኑን ለማስረዘም ከሚጠቀምባቸው ስልቶች አንዱ በጥቅም የታሰሩ ሃሳብ የለሽ የሆኑ አደር ባዮችን መፈልፈል ነው። አድር ባይነት በየዘመን መለወጫው እንደልክፍት ብቅ ይላል፡፡ አብዛኞቹ አድር-ባዮች ሰብዕናን ባወጣው ዋጋ የሚሸጡ ናቸው፡፡ …

አደር ባዮች የዓላማ ፅናት ስለሌላቸው ፅኑዎችን ይረግማሉ፡፡ – ምንሊክ ሳልሳዊ Read more »

የቃሊቲ ማረሚያ ቤት ለ3ኛ ጊዜ አቶ አንዳርጋቸውን አላቀረበም ‹‹ቤተሰቦቼ አሸባሪ ተብለው ቤት የሚያከራያቸው አጥተዋል፤ ልጆቼ በረንዳ ላይ ወድቀዋል፤ ቤተሰባችን ተበትኗል›› ም/ኢንስፔክተር ሙልዬ ማናዬ ረታ (7ኛ ተከሳሽ) በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በዘመነ ካሴ የክስ መዝገብ ከ2ኛ እስከ 5ኛ ለተከሰሱት አቶ አሸናፊ አካሉ …

የቃሊቲ ማረሚያ ቤት ለ3ኛ ጊዜ አቶ አንዳርጋቸውን አላቀረበም:: ነገረ ኢትዮጵያ Read more »

ኢትዮጵያ ውስጥ ፍትሕ ቢኖር ነበር እኛም እንዲህ ብለን እንከስ ንበር! የፀረ-ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 የተመለከተውን በመተላለፍ የተከፈተ ክስ የቀ/ቁ/ 001/2006 የወ/መ/ቁ. 01/0001/06 ለኢትዮጵያ ህዝብ በሙሉ በመላው ዓለም ከሳሽ ….. ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች (የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ) ተከሳሾች… 1/ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግስት …

ከሳሽ ሲከሰስ : የፀረ-ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 የተመለከተውን በመተላለፍ የተከፈተ ክስ Read more »

ህወሓት መልሚ መንግስት የሚሊዬኖች ወኪሎች የሆኑት ውድ የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ወደ ዝዋይና ሸዋሮቢት ማረሚያ ቤቶች ሊያዛውራቸው ነው:: በአሁኑ ሰዓት ለመንግስት መዋቅር ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለ BBN RADIO በላኩት መግለጫ እንዳስታወቁት ህወሓት መልሚ መንግስት ውድ የህዝበ ሙስሊሙን ወኪሎች ያስተላለፈባቸው …

ህወሓት መልሚ መንግስት የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ወደ ዝዋይና ሸዋሮቢት ማረሚያ ቤቶች ሊያዛውራቸው ነው:: Read more »

ህወሓት የሚመራው መንግስት በትግራይ ህዝብ፣ ሙሁራን፣ ተማሪዎች፣ የፖለቲካ ኣክቲቪስቶች፣ የህወሓት ኣባሎች ሳይቀሩ ከፍተኛ ተቃውሞ እየደረሰው ይገኛል። ከኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በሗላ ህወሓት የነበረት ግርማ ሞገስ ያጥች ስትሆን በጦርነቱ ምክንያት ለሁለት የተከፈለችው ህወሓት ጠበንጃዋ ኣንግባ ሁሉንም የተለየ ሃሳብ የያዘ ሰው የተለያዩ ቅጥያ እያሰጠች …

የህወሓት ሁለቱ ኣንጃዎች ፍጥጫ – Amdom Gebreslasie Read more »

የቀድሞ የኢሕዴን እና ሕወሓት ታጋዮች በሰራዊቱ እና ደህንነቱ ውስጥ በወሽመጥነት ሊመደቡ ነው:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) የወታደራዊውን ደርግን አገዛዝ ለመጣል በረሃ ገብተው ከፍተኛ ተጋድሎ ካደረጉ በኋላ በተለያይ ምክንያቶች የአይናቸው ከለር ሳያምር ስለቀረ ብቻ ከኢሕአዴግ ሽምቅ ተዋጊ ሰራዊት የተባረሩ በካሳ ክፍያ ሰበብ በትንንሽ …

የቀድሞ የኢሕዴን እና ሕወሓት ታጋዮች በሰራዊቱ እና ደህንነቱ ውስጥ በወሽመጥነት ሊመደቡ ነው:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ሰማያዊ ፓርቲ በአገራችን ካሉ የተቃዋሚ ፓርቲዎች በዲሞክራሲ ወገንኝነቱ የሚታወቅና በጠመንጃ አፈሙዝ ሀገሪቱን ላለፉት 25 አመታት በመግዛት ላይ ያለውን አምባገነን ስርአት በሰላማዊ ትግል በማስወገድ በዲሞክራሲያዊ ስርአት የሚመራ መንግስት ለመመስረት የሚታገል ፓርቲ ነው። የፓርቲው ዋና መመሪያ የሆነውና በሰላማዊ ትግል በመታገዝ የዲሞክራሲያዊ ስርአትን …

ሰማያዊ አንድነት ድጋፍ በሰሜን አሜሪካ ጋዜጣዊ መግለጫ – Semayawi Andnet (Semayawi) Support North America (SASNA) Press Release Read more »

የወያኔ ማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ ሊደረግ ነው :: ወያኔ አሁንም በአዲስ አበባ ወጣቶችን በማፈስ ላይ ነው :: በብሩንዲ አንድ ከፍተኛ ጄኔራል በታጠቁ ሰዎች ተገደሉ::   [youtube http://www.youtube.com/watch?v=7rniiVLvtss]

ጎልጉል: የድረገጽ ጋዜጣ የኢህአዴግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቴድሮስ አድሃኖም “ኢህአዴግ ቂመኛ አይደለም” ሲሉ ከቪኦኤ አማርኛው ክፍል ባልደረባ ትዝታ በላቸው ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ አስታወቁ። ሚኒስትሩ ድርጅታቸውን ከደርግ ጋር በማነጻጸር ከቂም የጸዳ እንደሆነ ሲያስረዱ ጋዜጠኛዋ አማርኛ ተናጋሪዎች ላይ በቂም በቀል ስለተፈጸመውና እየተፈጸመ …

ቴድሮስ አድሃኖም “ኢህአዴግ ቂመኛ አይደለም” አሉ አማርኛ ተናጋሪዎች ላይ በቂም ስለሚፈጸው ወንጀል አልተጠየቁም:: ጎልጉል: የድረገጽ ጋዜጣ Read more »

የፖለቲካን ፍርድ አንቀበልም! ( ፈርስት ሂጅራ ፋውንዴሽ ) በኢትዮጵያ አገራችን ውስጥ በዛሬው እለት ማለትም ሰኞ ሐምሌ 27 ቀን 2007 እኢአ (August 3, 2015) የሰው ልጅ ሊሸከመው ቀርቶ ለመስማትም የሚሰቀጥጥ የታሪክ ጠባሳ የሆነ ብይን በወያኔ አገዛዝ የሚታዘዘው ፍርድ ቤት አስተላልፏል። ምንም …

የፖለቲካን ፍርድ አንቀበልም! (ፈርስት ሂጅራ ፋውንዴሽ) Read more »

ከተመክሮ ሁሉ ጥንቃቄን የሚፈልግ ተመክሮ የትግል ተመክሮ ነው፡፡በቂ ዝግጅት ማጣት አንድም ንዝህላልነት፣ አንድም አቅለ-ቢስ መሆን ነው ከማለት በስተቀር ምን ትርጓሜ ይኖረዋል? ራስን ለክፍፍል ማጋለጥ፣ የራስን ችግር ልሾ አለመፍታት፣ የተፎካካሪን ስልትና ስትራቴጂ አለማስላት፣ የህዝብንና የሀገርን ፍላጐት አለማስቀደም፣ የመንገዶችን ኮረኮንችና ሊሾነት አለመለየት …

ትግል በጥበብ የተሞላ መንገድ ነው! ከስሜታዊነት እንቆጠብ!!! (የሱፍ ጌታቸው/FB) Read more »

Migrants who successfully crossed the Eurotunnel terminal walk on the side of the railroad as they try to reach a shuttle to Great Britain, on July 28, 2015 in Frethun, northern France. About 2,000 migrants tried to enter the Eurotunnel terminal in the French port town of Calais overnight in a desperate bid to reach England through the Channel tunnel, a spokesman said July 28. AFP PHOTO / PHILIPPE HUGUENPHILIPPE HUGUEN/AFP/Getty Images

እርምጃው በህገ ወጥ መንገድ የገቡ ስደተኞችን የሚቀጥሩ ተቋማት እና ግለሰቦች ላይ ያነጣጠረ መሆኑ ተነግሯል። ህጋዊ ፈቃድ የሌላው የውጭ ሀገር ዜጎችን የሚቀጥሩ የመሬት ባለቤቶችን እስከ አምስት አመት በሚደረስ ፅኑ እስራት መቅጣት የአዲሱ እርምጃ አካል ነው። የብሪታንያ ማህበረሰብ ጉዳዮች ሚኒስትር ግሬግ ክላርክ …

ብሪታንያ ወደ ግዛቷ የሚገቡ ህገ ወጥ ስደተኞችን ፍሰት ለማስቆም የሚያስችል አዲስ እርምጃ እወስዳለሁ አለች። Read more »

ቻይና ባለአንድ ፓርቲ መንግስት ያላት ሀገር ናት። የዛሬይቷን ቻይና የፈጠረውም አሁንም የሚመራትም አንድና አንድ ፓርቲ ብቻ ነው። የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ! ይህ ፓርቲ አንድ መሆኑ ብቻ ሳያንሰው የህዝቡን አጠቃላይ እንቅስቃሴ በወጡ ወረዱ ሁላ የሚከታተላቸው ሁሉን አወቅ ፓርቲ ነው። እናም ቻይናውያን በምንም …

የመንግስት ቅጥ ያጣ የኢንተርኔት ቁጥጥር በቻይና ለቋንቋ እድገት ስተዋጽኦ እያደረገ ነው። (የትነበርክ ታደለ) Read more »

የኢትዬጲያ ህዝበ ሙስሊም በኮሚቴዎቻችን አማካኝነት ለመንግስት ያቀረብነው ጥያቄ ኢስላማዊ መጅሊስ ይመስረት እንጂ ኢስላማዊ መንግስት ይቋቋምል የሚል ጥያቄ አልነበረም፡፡ ኮሚቴዎቻችንን እስከ 22 አመት የሚደርስ እስራት ያስቀጣቸው ወንጀል ኢስላማዊ መንግስት ለመመስረት ህዝብን ለሽብር በማነሳሳት የሚል አሳፋሪ የሃሰት ክስ ነበር፡፡ አንዳንድ የሌላ እምነት …

22 አመት እስራት ያስፈረደብን ኢስላማዊ መንግስት ወይስ ኢስላማዊ መጅሊስ እንዲቋቋም መጠየቃችን?? አቡ ዳውድ ኡስማን Read more »

ምኒሊክ ሳልሳዊ  : ፍትህ ካለ ሰላም አለ::ፍትህ ካለ እድገት አለ:;ፍትህ ካለ እስር ቤቶች በንጹሃን አይሞሉም:: ፍትህ ካለ ነጻነት እና መብት አለ:; ፍትህ ካለ የሚሸማቀቅ አይኖርም::ፍትህ ከተረጋገጠ ሕጎች ሁሉ በበላይነት የሕዝብ ይሆናሉ::ይህ ሁሉ የሚረጋገጠው በኛ ለኛ ከኛ ነው::እኛ አዎ እኛ በአሁን …

ህገወጥ አገዛዝን መታገስ በራሱ ወንጀልን ማበረታታት ነው::የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ትግላችን ተጠናክሮ መቀጠል አለበት:; ምኒሊክ ሳልሳዊ Read more »

በረከት ስምዖን ሞቶ አንዳርጋቸውን ሆኖ ተነሳ ( ሄኖክ የሺጥላ ) አማሪካዊው ጠሐፊ ዊልያም ጀምስ ሾለ ( pragmatism, radical empiricism, and pluralism) ብዙ የፍልስፍና አዲስ መሰረተ ሃሳቦችና እና የ ሃሳብ ፍሰቶችን ያመጣ ( ያመነጨ ) ፣ የጻፈ ፣ ያሳወቀ እና የሞገተ …

በረከት ስምዖን ሞቶ አንዳርጋቸውን ሆኖ ተነሳ ( ሄኖክ የሺጥላ ) Read more »

በኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሜቴ አባላት ላይ ፖለቲካዊ ውሳኔ ተሰጠ:: ምንሊክ ሳልሳዊ :- ለዛሬ የተቀጠረው የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ላይ የወያኔው መንግስት የመሰረተው የሃሰት ክስ ፖለቲካዊ ውስኔ ማግኘቱን ከሰሚት ፍርድ ቤት አከባቢ የተገኙ መረጃዎች ጠቁመዋል::በዚህም መሰረት ከበላይ የመጣላቸውን …

በኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሜቴ አባላት ላይ ፖለቲካዊ ውሳኔ ተሰጠ:: Read more »

ይህች ምስሉ ላይ ውሃ ባናቷ ተሸክማ የምትመለከቷት የፈረንጅ ሴት ….ማን ትመስላችኋለች ? … ግዴለም ማንነቷ ይቆያችሁ ግን አንድ ነገር ልንገራችሁ …ባልዲዋን ለአፍታ አሳርፋ አንድ የስልክ ጥሪ ብታደርግ ሰማዩን በኤሊኮፕተር ምድሩን በዘመኑ መኪናዎች ማጥለቅለቅ የምትችል ሴት ናት !! እና ምንድነው እንዲህ …

የአለማችን ቁጥር አንድ ሃብታም ሚስት ውሃ ልትቀዳ ወንዝ ወረደች !! (አሌክስ አብርሃም) Read more »

#Ethiopia የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምጽ የሳምንቱን ዜናዎች እና እንዲሁም ዝግጅታችንም በሙዚቃዎች ታጅቦ ቀርቧል ያዳምጡት:: https://www.youtube.com/watch?v=K3wZFQEG-Us [youtube http://www.youtube.com/watch?v=K3wZFQEG-Us]

‪#‎Ethiopia‬ ‪ የሃገሪቱን ሃብት ለስልጣን ማስረዘሚያ ያዋለው የወያኔው ጉጀሌ አገዛዝ ለደህንነት ቢሮው በስድስት ወር ውስጥ ብቻ ለሁለተኛ ጊዜ የበጀት ጭማሪ ማሻሻያ ማድረጉ የወስጥ አዋቂ ምንጮች ገለጹ:: Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ፓርላማው ሳይቀፈድ አሊያም ለውይይት ሳይቀርብ በዘፈቀደ በግለሰቦች ትእዛዝ ብቻ ከገንዘብ …

የደህንነት መስሪያ ቤቱን አፈና እና ግድያን ለማጠናከር ሁለተኛ ዙር የበጀት ጭማሪ ማሻሻያ ተደረገ:: Read more »

ጀነራል ሳሞራ የኑስ ከሱዳናዊ አባቱ እና ኤርትራዊ እናቱ ኤርትራ ሳህል ከርከበት ተወልዶ ያደግና በአፍላ የጉርምስና ጊዜው በ1950 ዓ.ም ከወላጆቹ ጋር ወደ አክሱም በስደት የመጣ ነው፡፡ ለሰፌድ ሾል የሚያገለግል ዘንባባና አከት በመሽጥ በሚያገኙት እጀግ በጣም አንስተኛ የሆነች የቀን ገቢ ከለማኝ ኖሮ …

ሳሞራ የኑስ ሰነፍ፣ ፈሪ፣ አድርባይና ሴሰኛ Read more »

ለሳሙኤል አወቀ መታሰቢያ ደም ተለገሰ ‹‹ስርዓቱ ገዳይ ቢሆንም እኛ በደማችን ነፍስ እናድናለን›› አቶ ዮናታን ተስፋዬ ሰኔ 8/2007 ዓ.ም ደብረማርቆስ ከተማ ላይ ለተገደለው ወጣት ሳሙኤል አወቀ መታሰቢያ ዛሬ ሀምሌ 26/2007 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ ፅ/ቤት ደም ተለገሰ፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት፣ ደጋፊዎችና ሌሎችም …

ደብረማርቆስ ከተማ ላይ ለተገደለው ወጣት ሳሙኤል አወቀ መታሰቢያ በሰማያዊ ፓርቲ ፅ/ቤት ደም ተለገሰ፡፡ Read more »

የሱ (የፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም) ልጅ በመሆኔ በጣም! በጣም ነው የምኮራው፡፡ በነገራችን ላይ እናቴም ያልተዘመረላት ጀግና እንደሚባሉት አይነት ነች። ከነዚህ ሰዎች መፈጠሬ ለኔ ክብሬም ኩራቴም ነው፡፡ ዶ/ር መቅደስ መስፍን ወልደማሪያም ================ ራስሽን ለአንባቢ በማስተዋወቅ ውይይታችንን ብትጀምሪልን? ስሜ መቅደስ መስፍን ይባላል፡፡ የፕሮፌሰር …

ዶ/ር መቅደስ መስፍን ወልደማሪያም ማን ናት? (የፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም ልጅ) Read more »

(ቻይና በገነባችው የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ያልተደፈረውን የደፈሩ ጀግና!) እስቲ ይታያችሁ —– በህብረቱ አዳራሽ ማን ወንድ ነው፣ ሥልጣንን ርስታቸው ስላደረጉ መሪዎች ትንፍሽ የሚለው? (ጎመን በጤና አለ አበሻ!) ኦባማ ግን አድርገውታል! (አድናቂዎች ሲያንሷቸው ነው!) የኬንያ ወጣቶች “I love u Obama” ሲሉ ነው …

ኦባማ፤ያዘዙልንን መድሃኒት አወሳሰድ አልነገሩንም!! Written by ኤልያስ Addis Admass Read more »

ዶ/ር አንበሴ ተፈራ በእስራኤል በዶክትሬት ዲግሪ የተመረቁ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ናቸው::ኢትዮጵያዊው ምሁር ዶ/ር አንበሴ ተፈራ በእስራኤል የመጀመሪያው ከፍተኛ የዩኒቨርሲቲ መምህርና የፋካልቲ አባል በመሆን በቴል አቪቭ ዩኒቨርሲቲ ሾል መጀመራቸውን ጂዊሽ ኒውስ ድረገጽ ሰሞኑን ዘገበ፡፡ ዶ/ር አንበሴ በቴል አቪቭ ዩኒቨርሲቲ የእብራይስጥ ባህል ጥናት …

ዶ/ር አንበሴ ተፈራ ኢትዮጵያዊው በእስራኤል የመጀመሪያው ከፍተኛ የዩኒቨርሲቲ መምህር ሆኑ Read more »

ጆሴፍ ፍራንሲስ ከ33 ዓመት ኑሮ በኋላ ኢትዮጵያን በሞት ተለያት አስከሬኑ ከትላንት በስቲያ ወደ አገሩ ተሸኝቷል ላለፉት 33 ዓመታት በኢትዮጵያ የኖረው ሕንዳዊው መምህርና የሕፃናት መጽሐፍት ደራሲ ጆሴፍ ፍራንሲስ፣ ባለፈው ማክሰኞ ማታ መኖሪያ ቤቱ በር ላይ ወድቆ ሕይወቱ አለፈ፡፡ አስከሬኑ ከትላንት በስቲያ …

ጆሴፍ ፍራንሲስ ከ33 ዓመት ኑሮ በኋላ ኢትዮጵያን በሞት ተለያት Read more »

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በኢትዮጵያ ያደረጉትን ጉብኝት አስመልክቶ የተለያዩ አስተያየቶች እየተሰነዘሩ ሲሆን ተቃዋሚዎች ፕሬዚዳንቱ በጉብኝታቸው የኢትዮጵያን የሰብዓዊ መብት አያያዝና የዲሞክራሲ ሁኔታ ትኩረት ነፍገውታል ብለዋል፡፡ ኦባማ፤ የኢትዮጵያ መንግሥት “በዲሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠ ነው” ማለታቸውን ተቃዋሚዎች ተቃውመውታል፡፡ መንግሥት በበኩሉ፤ ፕሬዚዳንት ኦባማ እውነታውን ነው …

ኦባማ በተቃዋሚዎች ክፉኛ ተተቹ የወያኔ መንግሥት ትችቱን አጣጥሎታል Read more »

(ኢህአዴግን ለመጣል መጀመሪያ እኛ መውደቅ አለብን) ኤርሚያስ አለማየሁ ኢህአዴግ በትረ ስልጣኑን ከተረከበበት 1983 ዓ.ም ጀምሮ በርካታ ህዝባዊ ጥያቄዎች ተፈጥረው ሳይመለሱ ጥያቄዎቹ በጥያቄ ምልክት ውስጥ ተከበው በወረቀት ላይ እንደሠፈሩ ቀሩ፡፡ እጅግ ስፍር ቁጥር የሌላቸው መስተካከል ያለባቸውን ጉዳዮች በዝርዝር ያስቀመጡ ጥናታዊ ፅሁፎች …

ኢህአዴግን ለመጣል መጀመሪያ እኛ መውደቅ አለብን Read more »

“የተደበደበው ፍትህ ነው” – ጄነራል አሳምነው ጸጌ ፍትህ ተደብድቦ ኮማ ዉስጥ ገብቷል – የሚሊዮኖች ድምጽ የተወሰኑት እስከ ጀነራል ማእረግነት ደርሰዋል። “ብሶት የወለደው የኢሕአዴግ ሰራዊት፣ ለሰፊው ሕዝብ ጥቅም ይሄን ሬዲዮ ጣቢያ ተቆጣጥሮታል” ተብሎ እንደነበረ፣ የኢሕአዴግ አካል በመሆን የደርግን ስርዓት ገረሰሱ። ሆኖም …

ፍትህ ተደብድቦ ኮማ ዉስጥ ገብቷል – የሚሊዮኖች ድምጽ Read more »

ውስጡ በስብሶ በፕሮፓጋንዳ ብቻ እየኖረ የሚገኘው የወያኔ ስርአት ለመጣል የእያንዳንዳችን ጉልህ ድርሻ ይጠበቅብናል::(ምንሊክ ሳልሳዊ‬) Minilik Salsawi :- እኛ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ነጻነት ተጠምተናል::…ፍትህን ናፍቆናል::..ሰላማችን ደፍርሷል::…ብደረድራቸው ሊያልቁ የማይችሉ እና በምናውቃቸው የጭቆና ሰቆቃ ውስጥ እየተንገሸገሽን ነው::ይህ ደግሞ ሁሉ ሰቆቃ ፈጣሪው እና ድርጊቱን የሚፈጽመው …

ውስጡ በስብሶ በፕሮፓጋንዳ ብቻ እየኖረ የሚገኘው የወያኔ ስርአት ለመጣል የእያንዳንዳችን ጉልህ ድርሻ ይጠበቅብናል::(ምንሊክ ሳልሳዊ‬) ‪ Read more »

* በለንደን የሳውዲ ኢንባሲም አደጋ መድረሱን አረጋግጧል * የሞቱት ቁጥር ከአብራሪው ጋር 4 ናቸው ተብሏል ከሀገረ ጣልያን ተነስተው ለንደን አየር ክልል በሰላም የደረሰው የሸህ ኦሳማ ቢላዲን ቤተሰቦችን የያዘችው የግል ጀት አውሮፕላን ከማረፊያው እንደተቃረበ ባጋጠመው ያልታወቀ አደጋ ተከስክሶ ከተሳፋሪዎች መካከል አራት …

የማለዳ ወግ…የቢላዲን ቤተሰቦች በለንደኑ የአውሮፕላን አደጋ ! ነቢዩ ሲራክ Read more »

ይህንን ጽሁፍ ስጽፍ ዓላማዬ ማዕከላዊ ያሉ ሥራቸውን አክብረው የኢትዮጵያውያንን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ የሚሰሩ ጥቂት ፖሊሶችን (ምናልባትም በአንድ እጅ ጣቶች ተቆጥረው የሚያልቁ መርማሪዎችን) ለማበረታታት አይደለም፡፡ይህን ዓላማ በሌላ ጽሁፍ እመለስበት ይሆናል፡፡ ለነገሩ ሥራቸውን አክብረው የሚሰሩ ባለሙያ ፖሊሶች የኔ ማበረታታትን የሚፈልጉ አይደሉም፡፡ያሉበት ደረጃ …

የናትናኤል ማስታወሻ -ጥቂት ሾለ ማዕከላዊ (ከቂሊንጦ እስር ቤት) Read more »

የወያኔው ጉጅሌ አገዛዝ ከትላንት ምሽት ጀምሮ እስከ ዛሬ ሃምሌ 25/2007 አ.ም ጠዋት ከአምስት ሺህ ያላነሱ የአዲስ አበባ ወጣቶችን ከየክፍለ ከተማው የሚሰጋቸዉን አፍሶ መገናኛ አምቼ ፊት ለፊት በሚገኘው ሜዳ ሰብስቦ በአውቶቢስ ሲያጉዝ አርፍዶዋል።እስከ አሁን ከ35 በላይ አውቶቢስ ሰዎች አጉሮ ወስዱቸዋል።የቀሩት ጥቂት …

ታፍሰው በየእስር ቤቱ የነበሩ የአዲስ አበባ ወጣቶች ወደ ወያኔ ማጎሪያ ቤቶች እየተጋዙ ነው።(Photos) Read more »

የዓረና-መድረክ ኣባል የሆነውና ከዓመት በፊት “…ከዴምህት ጋር ግንኙነት ኣድርገሃል..” በሚል ክስ ለእስር የተዳረገው ወጣት ኣያሌው በየነ የ3 አመት ከ6 ወር የእስር ቅጣት ተፈረደበት። ወጣት ኣያሌው በየነ የሽረ ከተማ ኑዋሪ ሲሆን ታጣቂዎች ከቤቱ ኣስረው ወደ መቐለ ህቡእ እስር ቤት የነበረውና “ፔርሙዳ” …

የዓረና-መድረክ ኣባል “…ከዴምህት ጋር ግንኙነት ኣድርገሃል..” በሚል የ3 አመት ከ6 ወር የእስር ቅጣት ተፈረደበት። Read more »

በአቶ ማሙሸት አማረ ካቢኔ የመኢአድ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ የነበረው አቶ አብርሃም ጌጡ በቤተሰብና በጠበቃው እንዳይጠየቅ መደረጉን ቤተሰቦቹ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጹ፡፡ አቶ አብርሃም ጌጡ ሰኔ 12/2007 ዓ.ም ቤቱ በፖሊስ ተከቦ ከታሰረ በኋላ 5ኛ ፖሊስ ጣቢያ ታስሮ ጉዳዩን በልደታ ፍርድ ቤት ሲከታተል …

የመኢአድ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ የነበረው አቶ አብርሃም ጌጡ በቤተሰብና በጠበቃ እንዳይጠየቅ ተከለከለ Read more »

በፍትህ እና በፍትህ አካላት ላይ የተጫኑ የፖለቲካ ደባዎች ይውረዱ:: በወንድሞቻችን ሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ላይ የደረሰው የፖለቲካ ሴል ቁስሉ የኔም ነው። የወያኔ ጉጅሌ አገዛዝ በሚያመቸው መንገድ ሃይማኖታዊ የፖለቲካ አደረጃጀት በመፍጠር ለዘመናት የቆየውን የሃይማኖት ቀኖና ትላንትና እንደ አይሁድ ባሉ መርዘኛ መንግስታት …

በፍትህ እና በፍትህ አካላት ላይ የተጫኑ የፖለቲካ ደባዎች ይውረዱ:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ጉዳዩ የዚህ ሀይማኖት ወይም የዚያ ሐይማኖት ተከታይ በመሆንና ባለመሆን የሚቀርብና የሚርቅ አይደለም፡፡ በየትኛውም ቦታ፣በማንኛውም ቡድንና ግለሰብ ላይ የሚፈጸም ኢ ፍትሀዊነት ካለንበት ክበብ ወጣ ብለን እንድናስብ ሊያደርገን ይገባል፡፡ መንግስት በጠረጴዛ ዙሪያ ሲደራደራቸው የነበሩትን ሰዎች ድንገት ጠራርጎ‹‹ሽብርተኞች ናቸው ››ማለቱም ከመነሻው በመታሰራቸው ዙሪያ …

የእነ አቡበከር ጉዳይ የሙስሊሞች ሳይሆን የፍትህ ነው Read more »

ከብአዴን ቁልፍ ባለስልጣናት የተገኘው ጥብቅ መረጃ ላይ እንደተብራራው አቶ በረከት መጽሀፉን እንዲያዘጋጁ ከተወሰነ በሁዋላ ከመንግስት መደበኛ ስራም ሆነ ከመድረክ ለረጅም ወራት ጠፍተዋል:: መጽሀፉ በጥንቃቄ እንዲዘጋጅ ከፍተኛ ሃላፊነት የተሰጣቸው አቶ በረከት ከደህንነት መስሪያ ቤቱ ጋር በመሆን መረጃዎችን ሲሰበስቡ ከርመዋል:: የአቶ አንዳርጋቸውን …

በአንዳርጋቸው ጽጌ ስም ሊወጣ የታቀደውን መጽሀፍ ያዘጋጁት አቶ በረከት ስምዖን መሆናቸው ታውቋል:: Read more »

ምንሊክ ሳልሳዊ :- ሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ በተለያዩ የሃገሪት ክፍሎች የተነሱበትን ሕዝባዊ አመጾች ለመቆጣጠር ካለመቻሉም በላይ በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ ያለው እምነት የተሟጠጠ በመሆኑ በሰራዊቱ ውስጥ ያለው አለመተማመን በስፋት በመንገሱ እንዲሁም በተጨማሪ የተሰናበቱ የኢሕዴን ታጋዮች በውስጣቸው ያመቁትን ብሶት እና ቂም ይዘው …

ሕወሓት ለቀድሞ የኢሕዴን ታጋዮች የድረሱልኝ ጥሪ ማድረጉን ቀጥሏል:: Read more »

ዋለልኝ መኰንን በድሮው አጠራር በወሎ ጠቅላይ ግዛት በደብረሲና ወረዳ ከአባቱ ከአቶ መኰንን ካሣና ከእናቱ ከወይዘሮ ዘነበች ግዛው መጋቢት 11 ቀን 1938 ዓመተ ምህረት ተወለደ። ዋለልኝ መኰንንም በደሴ ከተማ በሚገኘው የንጉሥ ሚካኤል ተምህርት ቤት አንደኛ ደረጃ እና ሁለተኛ ደረጃ ከዚህም በመቀጠል …

የዋለልኝ መኰንን አጭር የትገል ታሪክ Read more »

አትኩሮት ለመስረቅ; አቅጣጫ ለማሳት; ለማዘናጋት; በስሜት ለመንዳት ወዘተ ተመሳሳይ የሆኑ የፖለቲካ እኩይ ስልቶችን በመፍጠር ፕሮፓጋንዳ ደረጃ ወሬ በማናፈስ እና በማንፈስ ሰዉንም በማስነፈስ እና በማስተንፈስ ልምዱና ስልቱ የተካኑትን ወያኔዎች ተረት ተረታቸውን ባወሩ ሰአት ሁሉ የኛ እየተነፋረቁ ማጨብጨብ ምንም ፋይዳ የለውም::የኢትዮጵያ ሕዝብ …

ወያኔዎች ተረት ተረት ባወሩ ሰአት ሁሉ የኛ እየተነፋረቁ ማጨብጨብ ምን ይሉታል? (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

በኢትዮጵያ የሚገኘው የፍትህ ስርዓት ራሱን እንደ ካሮት ቁልቁል ማሳደግ ከጀመረ ዘመናት ተቆጥረዋል፡፡በተለይ ከቅርብ አመታት ወዲህ የፍትህ ስርዓቱ ዋነኛ መገለጫ በሆኑ ፍርድ ቤቶች ዳኞች ውሳኔ የሚሰጡባቸው ጉዳዩች ‹‹ፍትህ››መሳቂያ መሳለቂያ መሆኗን በገሃድ እያሳዩን ይገኛሉ፡፡ በእነ ኤልያስ ክፍሌ የክስ መዝገብ ስሟ ሰፍሮ በ2004 …

ያልተጻፈ ‹‹በቃ››በኢትዮጵያ 19 ዓመት ያስፈርዳል(ዳዊት ሰለሞን) Read more »

የአገራችን ጠቅላይ ሚኒስትርና የአሜሪካው ፕሬዝዴንት በጋራ በሰጡትን መግለጫ በማስመልከት በእንግሊዝኛ በጻፍኩት አስተያየቴ ላይ ኦባማ መንግስታችን ‹‹ በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የተሰየመ መንግስት›› ማለታቸው ብዙ ወገኖችን ማስቆጨቱንና የቁጭታቸው መነሻም የፕሬዝዳንቱ አባባል የ‹ሰለጠኑት ›ና የበለጸጉት ከሚነግሩን እሴታቸውና መርሃቸው ጋር የተጣረሰ መሆኑን አንስቼ አሜሪካም ሆነች …

የኦባማ የአፍሪካ አዳራሽ ንግግርና መልዕክቱ በወፍ በረር ሲቃኝ፤ Girma Bekele Read more »

(ምንሊክ ሳልሳዊ) እስካሁን ወያኔዎች አለመረዳታቸው የሚገርመው እኮ ዘላለም መኖር የለም…ዘላለም መኖር አይደለም ዘላለም ስልጣን ላይ ዘላለም መቀመጥም እንዳሌለ ማወቅ ያስፈልጋል::ቃሊቲን ሳይቀምሱት ቂሊንጦን በካቦነት ሳያገለግሉበት አሊያም ካቦ ሳያንጫጫቸው ወደ ሞት መውረዳቸው ያንገበግበኛል:: አለቅን እኮ ኢሠፓአኮ.. ተባለ:ካለፉት መንግስታት መማር ያልቻለው ወያኔ ራሱን …

አመዳቸው ቡን ብሏል …. ፊታቸው ሁሉ በድንጋጤ ተውጧል::ያልገባውና ግራ የገባው ሙትቻ ስርአት : (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ዜና መድረክ – – ፕረዘዳንት ባራክ ኦባማ የአፍሪካ መሪዎች ሕገመንግሥቶቻቸውን እንዲያከብሩና በየሀገሮቻቸው ዴሞክራሲን በትክክል ለመገንባት ተጨባጭ ጥረት እንዲያደርጉ አሳሰቡ፡፡ የወቅቱ የዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አማሪካ ፕረዘዳነት ባራክ ሁሴን ኦባማ ይህንን ማሳሰቢያ ለአፍሪካ መሪዎች የሰጡት ማክሰኞ ሐምሌ 21 ቀን 2007 ዓ ም …

ፕረዘዳንት ባራክ ኦባማ የአፍሪካ መሪዎች ሕገመንግሥቶቻቸውን እንዲያከብሩና በየሀገሮቻቸው ዴሞክራሲን በትክክል ለመገንባት ተጨባጭ ጥረት እንዲያደርጉ አሳሰቡ፡፡ Read more »

Minilik Salsawi ከጻፋቸው ጽሁፎች ውጪ አንድም ምስክርም ሆነ ማስረጃ ያልቀረበባቸው ሳይፈቱ በወያኔ እስር ቤት የሚገኙት (አቤል:ናትናኤል :አጥናፍ እና በፍቃዱ )የዞን 9 ጦማሪያን «በጽሑፍ ምክንያት የታሰረ የለም» ብለው በሚናገሩት የአገዛዙ ፍርድ ቤት ዛሬ ረፋድ ላይ ቀርበው ነበር፡፡ባለፈው ለብይን ተቀጥሮ ሆኖም የኦዲዮ …

የዞን ዘጠኝ ጦማርያን የፍርድ ቤት ውሎ …33ኛው የካንጋሮ ችሎት ቀጠሮ Read more »

1. ‘ኤር ፎርስ ዋን’ የአውሮፕላን ስም አይደለም #Ethiopia ኤር ፎርስ ዋን የአንድ አውሮፕላን ብቻ መጠሪያ አይደለም። ማንኛውም ፕሬዚደንቱን እያጓጓዘ ያለ አውሮፕላን ይህ መጠሪያ ስም ይሰጠዋል። ይህ መጠሪያ የሬዲዮ ሞገድ ወይም ጥሪ መለያ ኮድ ሲሆን በዚህ መሰየም ያስፈልገውም በአንድ ቦታ እየበረሩ …

እውነታዎች ሾለ አሜሪካው ፕሬዚደንታዊ አውሮፕላን ‘ኤር ፎርስ ዋን’ Read more »