የኬንያ ተከሳሽ ፖለቲከኞችዋ
አዲሱ ዕቅድ ግን አዲስ ተቃዉሞ ገጥሞታል።ተቃዋሚዉ።ለተበዳዮች የሚቆረቆረዉ ዓለም አቀፍ የሕግ-ባለሙያዎች ኮሚሽ ነዉ፥ የኮሚሽኑ ባልደረባ ወይዘሮ ስቴላ ንዲራንጉ እንደሚሉት ፍርድ ቤቱ ኬንያ ወይም ታንዛኒያ የሚያስችል ከሆነ በከፍተኛዉ የመንግሥት ሥልጣን ላይ የሚገኙት ተከሳሾች የፍርዱን ሒደት በቀላሉ ተፅዕኖ ሳያርፉበታል
አዲሱ ዕቅድ ግን አዲስ ተቃዉሞ ገጥሞታል።ተቃዋሚዉ።ለተበዳዮች የሚቆረቆረዉ ዓለም አቀፍ የሕግ-ባለሙያዎች ኮሚሽ ነዉ፥ የኮሚሽኑ ባልደረባ ወይዘሮ ስቴላ ንዲራንጉ እንደሚሉት ፍርድ ቤቱ ኬንያ ወይም ታንዛኒያ የሚያስችል ከሆነ በከፍተኛዉ የመንግሥት ሥልጣን ላይ የሚገኙት ተከሳሾች የፍርዱን ሒደት በቀላሉ ተፅዕኖ ሳያርፉበታል