በቤንሻንጉል ጋዜጠኛ መታሠሩ

የኢትዮ ምኅዳር ጋዜጣ አምደኛ የሆነዉ ሙሉቀን ተስፋሁን ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዉስጥ በፖሊስ መታሠሩን ከአዲስ አበባ ዘጋቢያችን በላከዉ ዘገባ አመልከተ።