የአውሮፓ ህብረት ሩስያ ና የሶሪያ ጦርነት
ትናንት ሩስያ ውስጥ በሶሪያ ጉዳይ ላይ ከሩስያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር የተነጋገሩት የአውሮፓ ህብረት ፕሬዝዳንት ኽርማን ቫን ሮምፖይ « በጣም አስፈላጊ የፖለቲካ የሰላም ሂደት» ላሉት ለጄኔቩ ጉባኤ የአውሮፓ ህብረት ሙሉ ድጋፍ እንደሚሰጥ አስታውቀዋል ።
ትናንት ሩስያ ውስጥ በሶሪያ ጉዳይ ላይ ከሩስያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር የተነጋገሩት የአውሮፓ ህብረት ፕሬዝዳንት ኽርማን ቫን ሮምፖይ « በጣም አስፈላጊ የፖለቲካ የሰላም ሂደት» ላሉት ለጄኔቩ ጉባኤ የአውሮፓ ህብረት ሙሉ ድጋፍ እንደሚሰጥ አስታውቀዋል ።