ብሪታንያ እና ተጠረጣሪ ርዋንዳውያን

ብሪታንያ ባለፈው ሣምንት በሀገርዋ ያሰረቻቸው አምሥት የርዋንዳ ዜጎች አሁንም በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ይገኛሉ። አምሥቱ በብሪታንያ የሚኖሩት ርዋንዳውያን እአአ በ 1994 ዓም በርዋንዳ በተካሄደውና ከ800,000 የሚበልጡ የቱትሲ