የአፍሪቃ ልማት ጉባዔ በጃፓን
ጃፓን ውስጥ ካለፈው ቅዳሜ አንስቶ እስከ ሰኞ ሶሥት ቀናት የፈጀ የቶኪዮ ዓለምአቀፍ የአፍሪቃ ልማት ጉባዔ ተካሂዷል። በዚሁ አጋጣሚም ጃፓን ግንኙነቷን በማጠናከር በሚቀጥሉት አምሥት ዓመታት ውስጥ 32 ቢሊዮን ዶላር ለአፍሪቃ ልማት ለማቅረብ ወስናለች።
ጃፓን ውስጥ ካለፈው ቅዳሜ አንስቶ እስከ ሰኞ ሶሥት ቀናት የፈጀ የቶኪዮ ዓለምአቀፍ የአፍሪቃ ልማት ጉባዔ ተካሂዷል። በዚሁ አጋጣሚም ጃፓን ግንኙነቷን በማጠናከር በሚቀጥሉት አምሥት ዓመታት ውስጥ 32 ቢሊዮን ዶላር ለአፍሪቃ ልማት ለማቅረብ ወስናለች።