የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብትና የካናዳው ጉባኤ

በካናዳ የኢትዮጵያ የፖለቲካ እስረኞች ኮሚቴና ሌሎች የፖለቲካና የሲቪክ ማህበረሰብ አባላት የተካተቱበት የኢትዮጵያውያን የጋራ የትግል ሸንጎ ከዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጋር በቅንጅት ባዘጋጀው ጉባኤ ላይ የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ ከመሻሻል ይልቅ እየባሰ መሄዱ ተገልጿል።