የሶማሊያ ሠላምና የፕሬዝዳንቷ መግለጫ
በሶማሊያና በኬንያ መንግሥታት መካካል አለመግባባት ተፈጥሯል የሚለዉን ዘገባ የሶማሊያዉ ፕሬዝዳት በቀጥታ ማመን አልፈለጉም። የሶማሊያ ፕሬዝዳት ሐሰን ሼክ መሐሙድ መንግሥታቸዉን የሚወጋዉ አክራሪ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አሸባብ ተፈረካክሷል አሉ።
በሶማሊያና በኬንያ መንግሥታት መካካል አለመግባባት ተፈጥሯል የሚለዉን ዘገባ የሶማሊያዉ ፕሬዝዳት በቀጥታ ማመን አልፈለጉም። የሶማሊያ ፕሬዝዳት ሐሰን ሼክ መሐሙድ መንግሥታቸዉን የሚወጋዉ አክራሪ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አሸባብ ተፈረካክሷል አሉ።