የአፍሪቃ ሰላምና መረጋጋት ባለፉት 50 ዓመታት
የአፍሪቃ አገራት ሙሉ በሙሉ ከቅኝ ገዥዎችና ከነጭ ዘረኞች አገዛዝና ጭቆና መላቀቃቸውና አፍሪቃውያንም መቀራረባቸው ትልቁ የ 50 ዓመት ፍሬ ቢሆንም በአንፃሩ ድርጅቱ የአፍሪቃውያንን መብቶችና መሠረታዊ ነፃነቶች አለማስጠበቁ በዋነኛ ድክመትነት ይነሳል ።
የአፍሪቃ አገራት ሙሉ በሙሉ ከቅኝ ገዥዎችና ከነጭ ዘረኞች አገዛዝና ጭቆና መላቀቃቸውና አፍሪቃውያንም መቀራረባቸው ትልቁ የ 50 ዓመት ፍሬ ቢሆንም በአንፃሩ ድርጅቱ የአፍሪቃውያንን መብቶችና መሠረታዊ ነፃነቶች አለማስጠበቁ በዋነኛ ድክመትነት ይነሳል ።