ካርልሐይንስ በም ተቀበሩ
ከ1980ዎቹ ጀምሮ ሜንሽን ፉር ሜንሽን የሚል ግብረ-ሠናይ ድርጅት መሥርተዉ ብዙ ሺሕ ኢትዮጳዉያንን በመርዳታቸዉም ምስጋና፤ አድናቆትና ዕዉቅናን ያገኙ በጎ አድራጊ ግለሰብ ነበሩ።86 ዓመታቸዉ ነበር።
ከ1980ዎቹ ጀምሮ ሜንሽን ፉር ሜንሽን የሚል ግብረ-ሠናይ ድርጅት መሥርተዉ ብዙ ሺሕ ኢትዮጳዉያንን በመርዳታቸዉም ምስጋና፤ አድናቆትና ዕዉቅናን ያገኙ በጎ አድራጊ ግለሰብ ነበሩ።86 ዓመታቸዉ ነበር።