የናዚ ጦርን ለማጥቃት ወሳኝ ርምጃ የተወሰደበት 70ኛ ዓመት
በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፣ አውሮፓን ከናዚ ጀርመን አገዛዝ ነጻ ለማውጣት ተጎዳኝተው የዘመቱት አገሮች ፤ ከምዕራብ በኩል ከኢንግላንድ፤ በብዙ መርከቦችና ጀልባዎች ተሣፍረው ፈረንሳይ ኖርማንዲ ጠረፍ የገቡበት 70ኛ ዓመት በዛሬው ዕለት በደማቅ ሥነ ሥርዓት ታስቦ ዋለ።
በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፣ አውሮፓን ከናዚ ጀርመን አገዛዝ ነጻ ለማውጣት ተጎዳኝተው የዘመቱት አገሮች ፤ ከምዕራብ በኩል ከኢንግላንድ፤ በብዙ መርከቦችና ጀልባዎች ተሣፍረው ፈረንሳይ ኖርማንዲ ጠረፍ የገቡበት 70ኛ ዓመት በዛሬው ዕለት በደማቅ ሥነ ሥርዓት ታስቦ ዋለ።