የኢትዮጵያ የፊልም ምርትና ጥራት DW Amharic June 3, 2014 Tagged with Amharic, amharic news, Ethiopia, ethiopian news in amharic, Ethiopians, News in Amharic በኢትዮጵያ ብዛት ብቻ ሳይሆን ጥራት ያላቸው ፊልሞች እንዲመረቱ ኢንሺየቲቭ አፍሪካ የተባለው ድርጅት ከመጪው ቅዳሜ አንስቶ እስከ ረቡዕ የሚዘልቅ የዕይታ መድረክ አዘጋጅቷል።