ፓኪስታን እና የአሸባሪዎች ጥቃት

በፓኪስታን የካራቺ ከተማ በሚገኘው የጂና ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ላይ የታሊባን ሚሊሺያዎች ትናንት በጣሉት ጥቃት እና ጥቃቱን ለማብቃት የአየር ማረፊያው ፀጥታ ኃይላት በወሰዱት አፀፋ ርምጃ ቢያንስ 28 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ።