በገና- እንደርድር
እንደ ዋልያ እና እንደ ቀበሮ የመጥፋት አዝማምያ ላይ የበረዉ ጥንታዊዉና ባህላዊ በገናችን፤ በወጣቱ ፍቅርና ጽናት እያበበ መሆኑ እየተነገረለት ነዉ።
እንደ ዋልያ እና እንደ ቀበሮ የመጥፋት አዝማምያ ላይ የበረዉ ጥንታዊዉና ባህላዊ በገናችን፤ በወጣቱ ፍቅርና ጽናት እያበበ መሆኑ እየተነገረለት ነዉ።
ካራቱ-ሐይለኞች፥የሐይለኞች ሐይለኛ የሚሆነዉ ማን ነዉ? ነዉ-የከእንግዲሁ ጥያቄ።የባየር አሰልጣኝ ዩፕ ሔይንከስ «ያሻዉ አይጣ» አይነት ይላሉ።«ጥሩ እንጫ
የአፍሪቃ ክበብ፥ አፍሪካ-ፈርአይንስ-በጀርመንኛዉ የበላይ ሐላፊ ክርስቶፍ ካኔንጊይሰር እንደሚሉት ዛሬ አፍሪቃን የሚሹት፥ ከብራዚል-እስከ አዉሮጳ፥ ከቱ
በረሃብ አድማ ላይ የሚገኙትን አባላቶቻቸውን ለመጠየቅ ከፍተኛ የአመራር አባላቱ ወደ ማረሚያ ቤቱ ቢሄዱም የማረሚያ ቤቱ ሃላፊ ስለሌሉ መግባት አትችሉም ተ
ተመስገን ደሳለኝ
ከምሽቱ አንድ ሰአት አልፏል፤ የእጅ ስልኬ ደጋግሞ ቢጮኽም ትኩረት አልሰጠሁትም። ከጥቂት ሰከንዶች ፋታ በኋላ የቢሮዬ ስልክ ጮኸ፤ አነሳ
የመን ውስጥ ምላሱ የተቆረጠውን ሀፊዝ ጨምሮ 25 ኢትዮጵያዊያን ሆስፒታል ገብተዋል
ዮርዳኖስን መኪና ላይ አስረው መሬት ለመሬት ጎተቷት፣ (ሚሚ) ተደፈረች … …
ኤፍሬም እሸቴ
ከሰሞኑ “ፋኖስና ብርጭቆ” የምትባለውን የክቡር ዶ/ር ከበደ ሚካኤልን ግጥም በፌስቡክ ገጼ ላይ ለጥፌ ነበር። “ስንቶቻችሁ ይህንን የክቡር ዶ/ር
(ፍኖተ ነፃነት ቁ. 71፣ መጋቢት 29 ቀን 2005)፦ በደቡብ ክልል ቤንች ማጂ ዞን በሚገኘው ሜኒት ወልድያ ወረዳ በተለይም ዘንባብና አርፋጅ ቀበሌ ነዋሪዎች በካከል ከ35…
የዚህ መ/ቤት ሠራተኞች ዘንድሮስ አምርረዋል፡፡ ባለ ስንት አሐዝ እንደፈለጉ አይታወቅም እንጂ ዕድገት ዕድገት ይላሉ፡፡ ‹ላለፉት ጥቂት ዓመታት የደረጃ ዕ
የኢትዮጵያ መለኮታዊ ዕጣ በሚል ርዕስ የተጻፈ ጽሑፍ በአቡጊዳ http://www.abugidainfo.com/amharic/index.php/10541#commentsና http://quatero.net/pdf/queen-azeb-and-ethiopia.pdf በቋጠሮ ድረ-ገፆች ባለፈው የካቲት ወር ለንባብ በቅቷል፡፡ ጽሑፉ በ75 ገፆች የቀረበና በጥልቀት የተዘጋጀ በመሆኑ ለመረዳትና የተሰጠውን ተስፋ ለመጠበቅ ጊዜ የሚፈልግ ነው፡፡ ጸሐፊው አቶ አቤል ጋሼ ላደረገው እንደዚህ ያለ ሰፊ ጥናት ምስጋና ይገባዋል፡፡ በአቡጊዳ ላይ አስተያየት ከሰጡት አራት ሰዎች መካከል ቢያንስ ሁለቱ ስለ ጽሑፉ ጥሩ ብለዋልና […]
የመን ውስጥ ኢትዮጵያዊያን ላይ የሚደርሰው በደል ከእለት ወደ እለት እየጨመረ መጥቷዋል፡፡ በጅቡቲ አድርገው ቀይ ባህርን ተሻግረው ወደ የመን የሚገቡትን ኢትዮጵያዊያንን በማገት 1000 እና 1500 የሳዑዲ አረቢያ ሪያል እና ከዛም በላይ ከወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲያስልኩ የሚያደርጉ አፋኞች መኖራችን ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ መግለጼ ይታወሳል፡፡ እነዚህ አፋኞች ያገቱት ሰውን ለማስለቀቅ ገንዘብ የሚልክለት ከሌለ ከተራ ድብደባ እስከ መግደል የደረሰ ቅጣት […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በአሁኑ ጊዜ ኮሌጁ የተዘጋው በአስተዳደሩ ሲሆን የተሰጠውም ምክንያት፣ «ተማሪዎች ትምህርታቸውን በሚገባ እየተከታተሉ አይደሉም» የሚል ነው።
አዲሱ አበ
News, Ethiopians in America, Americana, Democracy and Women and Family
ድርጅቱ የበሽታዎቹን ሥጋት ለማስወገድ የሚያደርገዉን ጥረት ለማጠናከር እና ርዳታዉን ለማስፋፋት ለሚቀጥሉት ሰወስት ዓመታት አስራ-አምስት ቢሊዮን ዶላር
የዕለቱ ዜና
በግብፅ ጥቂት ወጣቶች በካይሮ በሚገኘው እና በግብጽ ብቻ ሳይሆን በመላ ሙሥሊም ሀገራት ከፍተኛ አመለካከት ባተረፈው ዝነኛው የአዝሀር ዩኒቨርሲቲ ሕንፃ ላ
ተማሪዎቹ እንደሚሉት ከዚሕ ቀደም ያቀረቡት አቤቱታ እንደሚጣራ የቤተ-ክርስቲያኒቱ ሐላፊዎች ነግረዋቸዉ ወደ ትምሕርት በገቡ በሁለተኛዉ ሳምንት ትናንት ከ
(ተመስገንደሳለኝ)
ከምሽቱ አንድ ሰአት አልፏል፤ የእጅ ስል ኬደጋግሞ ቢጮኽም ትኩረት አልሰጠሁትም። ከጥቂት ሰከንዶች ፋታ በኋላ የቢሮዬ ስልክጮኸ፤ አነ
News, Ethiopians in America, Americana, Democracy and Women and Family
በብሪታኒያ ታሪክ ብቻ ሳይሆን በአውሮፓም የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ፥ በዚሁ ሥልጣን ረዥም ጊዜ በመቆየትም እንዲሁ የመጀመሪያዋ የብሪታኒያ መሪ
ከ 2 ሳምንት በፊት ብራሰልስ ውስጥ በጉዳዩ ላይ የተነጋገሩት የአውሮፓ ህብረት አባል ሃገራት ተወካዮችና የሃገር ውስጥ ጉዳዮች ኮሚሽነር ሴሲሊያ ማልምስቶር
ዛሬ ቃለ መሃላ የፈፀሙት ፕሬዝዳንት ኬንያታና ምክትል ፕሬዝዳንት ሩቶ ከዛሬ 5 አመቱ ምርጫ በኋላ የተከተሰተውን ግጭት በማሴር በዓለም ዓቀፉ የጦር ወንጀለኞ…
በኢትዮጵያ እና በኤርትራ ሕዝቦች መካከል የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ ሰላም እና ልማት ዓለም አቀፍ ድርጅት ባዘጋጀው የውይይ…
በጌታቸው ሺፈራው በአሁኑ ወቅት የአገራችን ወጣት ትኩረት የሚሰጠው ነገር እግር ኳስ ሆኗል፡፡ ወጣቱ ለእግር ኳስ ብቻ የሚሰጠውን ትኩረትም አንዳን
click here for pdf አንዳንዴ ትልቅ ነገር እንመኛለን፣ እንሻለን፣ እናስሳለንም፡፡ ትልቅ ሀብት፣ ትልቅ ሥልጣን፣ ትልቅ ትዳር፣ ትልቅ ቤት፣ ትልቅ ዘመድ፣ ትል
የለንደን ርዕሰ-አድባራት ደብረ-ፅዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስትያን ከተመሠረተች አርባ ዓመት ሊሞላ ነው።
ያለዉ እያስላከ ሲከፍል፥ የሌለዉን አጋቾቹ ይደበድቡ፥ ይደፍሩት ገቡ።ኢትዮጵያዊዉ ዱላ መደፈሩን መቋቋም አቅቶት ሞተ።«ከሞተ በሕዋላ አስከሬኑን እኛን ባ…
በቱኒዚያ እና ግብፅ ሀሳብን በነፃነት መግለፅ አሁንም አዳጋች እንደሆነ የመብት ተሟጋቾች ይገልፃሉ። ተሟጋቾቹ እንደሚሉት በሁለቱም ሀገራት ከተካሄደው ህ
ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተው ድርጅት ሲፒጄይ እንዲሁም መንግስታዊ ያልሆነውና በተለያዩ ምክንያቶች ለታሰሩ ግለሰቦኖች የሚሟገተው ድርጅት «ፍሪደም ናው»
የኢትዮጵያ አትሌቶች በሳምንቱ ማብቂያ በተለያዩ የዓለም ከተሞች በተካሄዱ ዓለምአቀፍ የሩጫ ውድድሮች ድል ተቀዳጅተዋል። በ 37ኛው የፓሪስ ማራቶን በሴቶቹ
በናትናኤል ፈለቀ እና ኤዶም ካሣዬጎረቤት ሀገር ኬንያ እ.አ.አ በ1963 ዓ.ም ነበር ከእንግሊዝ ቀኝ አገዛዝ ነፃ የሆነችው፡፡ በቀጣዩ ዓመት ኬንያ ራስዋን የቻለ
News, Radio Magazine or Mestawot
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሀቁን እንነጋገር ከተባለ፤ ዛሬ ኢትዮጵያ ሕዝቦቿ በነጻነት የሚንቀሳቀሱባት አገር አይደለችም። ይህ ማለት ግን ለጥቂቶች መንግስተ ሰማይ አልሆነችም ማለት አይደለም። ፍሬ ነገሩ ግን ሥልጣን ላይ ካሉት ስዎች ጋር በማበር የምዕራብ መንግሥታትና ኩባንያዎቻቸው፡ ጥቅሞቻቸውን ለማራመድና፡ አሁን ያለውን ስቴተስኮ እንዳለ ለማቆየት የፈልጉትን ያህል ቢደስኩሩም፤ ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ባይተዋሮችና በብዙ መልኩ ሕይወታቸው በአረብ አገሮች በግርድና ላይ ካሉ ወገኖቻችን ጋር ያለው […]
ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ሰኞ መጋቢት 30 ቀን 2005 ዓ.ም በእነ አቶ እስክንድር ነጋ፣ አንዱዋለም አራጌና ሌሎች ባቀረቡት የይግባኝ ጥያቄ ላይ ዉሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። በጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ዙሪያ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ዉስጥ ዉይይት እንደተደረገ ፣ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ መጋቢት 18 2005 ዓ.ም ባቀረበዉ ጽሁፍ ዘግቧል። ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ አቶ አንዳዋለም አራጌ፣ አቶ ናትናኤል መኮንን ፣ […]
ወይ አንቺ ክምሬ አለሁኝ ብለሻል፤ ባታውቂው ነው እንጂ በቁምሽ አልቀሻል፡፡ ይህች ግጥም በልጅነት ካዳመጥኳቸው ሥነ ቃላት የማስታውሳት ናት፡፡ አግባብነቷ ለድሃ ገበሬ ነው፤ ክምሩን በብድርና በልቅት የጨረሰ ገበሬ በክምሩ አጠገብ ባለፈ ባገደመ ቁጥር እያያት፣ ስትወቃ ብድር መክፈያ እንጂ ለርሱ የሚተርፈው ነገር የሌለው መሆኑን ለማስታወስ የሚጠቀምባት ናት፡፡ እኔ እዚህ ላይ ያመጣኋት ግን ለቁሣዊ የምግብና የመጠጥ ጉዳይ አይደለም፡፡ […]
News, Call-in show or special interviews and Ye Musica Qana
የአውሮጳ ህብረት ባለፈው ማክሰኞ፡ እአአ ሚያዝያ ሁለት፡ 2013 ዓም የማሊን መንግሥት ጦር የማሠልጠን ተልዕኮውን በይፋ መጀመሩን በብራስልስ የሚገኙት የአው
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዘርፍ አዎንታዊ ውጤት ማስመዝገቡን የኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽን ድርጅት በተደጋጋሚ ገልጾዋል። ሆኖም ሕዝቡ በተደጋጋሚ በሚ…
ፕ/ርመስፍንወልደማርያም
በቀልድ ልጀምር፤ አንድጮሌ የአስመራ ልጅ የእኔ ተማሪ ነበር፤ አንድ ጊዜ የጂኦግራፊ ክፍል ተማሪዎች አንድ ጃፓናዊ አስተማሪ
News, Community Heroes or Call-in, Crossfire and African Topics
ተመስገንደሳለኝ (አዲስ አበባ)
ሐምሌ11 ቀንዓ.ም. በታተመችው በ‹‹አዲስ ነገር›› ጋዜጣ ወዳጄ መስፍን ነጋሽ ‹‹ዞምቢዎቹ›› በሚል ርዕስ ዛሬም ድረስ ከህሊ…
በሞዛምቢክ ማዕከላዊ ጠ/ግዛት በሶፋላ፣ ሙክሱንጌ በተባለችው ጣቢያ ትናንት ጎሕ ሲቀድ፤ በታጠቁ የተቃውሞው ፓርቲ የ«ሬናሞ» ደጋፊዎችና በፖሊሶች መካከል
አዲስ ቴክኖሎጂ በአካል ጉዳተኞች ህይወት ውስጥ ምን አይነት ሚና ይጫወታል? በኢትዮጵያስ ምን ያህል ተስፋፍቷል ማለት ይቻላል?
ነዋሪዎቹ ቤቶቹ ህጋዊ ናቸው ቢሉም የወረዳው መስተዳድር ግን በህገ ወጥ መንገድ መሰራታቸውን አስታውቋል ። የአካባቢው አስተዳደር ቤቶቹ የሚፈርሱት ለእርሻ…
በአፍሪቃ በተቀበሩ ፈንጂዎች ሰብብ የሚደርሰውን ሞትና የአካል ጉዳት ለማስቆም ብቸኛው አማራጭ ሆኖ የተገኘውን ፈንጂዎች ማምከንና የማፅዳቱ ሥራ በስፋት እ…