የማሊ ጦር ሠራዊት ሥልጠና

የአውሮጳ ህብረት ባለፈው ማክሰኞ፡ እአአ ሚያዝያ ሁለት፡ 2013 ዓም የማሊን መንግሥት ጦር የማሠልጠን ተልዕኮውን በይፋ መጀመሩን በብራስልስ የሚገኙት የአውሮጳ ህብረት ቃል አቀባይ ማይክልማን ገልጸዋል።