የኡሁሩ ኬንያታ በአለ ሲመት

ዛሬ ቃለ መሃላ የፈፀሙት ፕሬዝዳንት ኬንያታና ምክትል ፕሬዝዳንት ሩቶ ከዛሬ 5 አመቱ ምርጫ በኋላ የተከተሰተውን ግጭት በማሴር በዓለም ዓቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ክስ ተመስርቶባቸዋል ።