የቅድስት ሥላሴ ኮሌጅና የተማሪዎች ዉዝግብ

ተማሪዎቹ እንደሚሉት ከዚሕ ቀደም ያቀረቡት አቤቱታ እንደሚጣራ የቤተ-ክርስቲያኒቱ ሐላፊዎች ነግረዋቸዉ ወደ ትምሕርት በገቡ በሁለተኛዉ ሳምንት ትናንት ከግቢ እንዲወጡ በማስታወቂያ ታዘዋል