ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እንዲለቀቅ መጠየቁ
ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተው ድርጅት ሲፒጄይ እንዲሁም መንግስታዊ ያልሆነውና በተለያዩ ምክንያቶች ለታሰሩ ግለሰቦኖች የሚሟገተው ድርጅት «ፍሪደም ናው» ዛሬ ባወጡት መግለጫ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ በአስቸኳይ ከእስር እንዲለቀቅ ጥሪ አሰምተዋል።
ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተው ድርጅት ሲፒጄይ እንዲሁም መንግስታዊ ያልሆነውና በተለያዩ ምክንያቶች ለታሰሩ ግለሰቦኖች የሚሟገተው ድርጅት «ፍሪደም ናው» ዛሬ ባወጡት መግለጫ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ በአስቸኳይ ከእስር እንዲለቀቅ ጥሪ አሰምተዋል።