ፈንጂ ማምከንና ማፅዳት በአፍሪቃ
በአፍሪቃ በተቀበሩ ፈንጂዎች ሰብብ የሚደርሰውን ሞትና የአካል ጉዳት ለማስቆም ብቸኛው አማራጭ ሆኖ የተገኘውን ፈንጂዎች ማምከንና የማፅዳቱ ሥራ በስፋት እንደሚቀጥል የአፍሪቃ ህብረት አስታወቋል ።
በአፍሪቃ በተቀበሩ ፈንጂዎች ሰብብ የሚደርሰውን ሞትና የአካል ጉዳት ለማስቆም ብቸኛው አማራጭ ሆኖ የተገኘውን ፈንጂዎች ማምከንና የማፅዳቱ ሥራ በስፋት እንደሚቀጥል የአፍሪቃ ህብረት አስታወቋል ።