ቱኒዚያ፣ ግብፅና የሀሳብ ነፃነት መገደቡ
በቱኒዚያ እና ግብፅ ሀሳብን በነፃነት መግለፅ አሁንም አዳጋች እንደሆነ የመብት ተሟጋቾች ይገልፃሉ። ተሟጋቾቹ እንደሚሉት በሁለቱም ሀገራት ከተካሄደው ህዝባዊ አብዮት በኋላ ሀሳብን በነፃነት የመግለፁ ሁኔታ እንቅፋት አላጣውም። አርቲስቶች ፣ የኢንተርኔት አምደኞች እና ጋዜጠኞች እየተከሰሱ ነው። የመብት ተከራካሪዎቹ ይህንን ይቃወማሉ።
በቱኒዚያ እና ግብፅ ሀሳብን በነፃነት መግለፅ አሁንም አዳጋች እንደሆነ የመብት ተሟጋቾች ይገልፃሉ። ተሟጋቾቹ እንደሚሉት በሁለቱም ሀገራት ከተካሄደው ህዝባዊ አብዮት በኋላ ሀሳብን በነፃነት የመግለፁ ሁኔታ እንቅፋት አላጣውም። አርቲስቶች ፣ የኢንተርኔት አምደኞች እና ጋዜጠኞች እየተከሰሱ ነው። የመብት ተከራካሪዎቹ ይህንን ይቃወማሉ።