የኢትዮጵያዉያን ሥደተኞች መከራ
ያለዉ እያስላከ ሲከፍል፥ የሌለዉን አጋቾቹ ይደበድቡ፥ ይደፍሩት ገቡ።ኢትዮጵያዊዉ ዱላ መደፈሩን መቋቋም አቅቶት ሞተ።«ከሞተ በሕዋላ አስከሬኑን እኛን ባ…
ያለዉ እያስላከ ሲከፍል፥ የሌለዉን አጋቾቹ ይደበድቡ፥ ይደፍሩት ገቡ።ኢትዮጵያዊዉ ዱላ መደፈሩን መቋቋም አቅቶት ሞተ።«ከሞተ በሕዋላ አስከሬኑን እኛን ባ…
በቱኒዚያ እና ግብፅ ሀሳብን በነፃነት መግለፅ አሁንም አዳጋች እንደሆነ የመብት ተሟጋቾች ይገልፃሉ። ተሟጋቾቹ እንደሚሉት በሁለቱም ሀገራት ከተካሄደው ህ
ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተው ድርጅት ሲፒጄይ እንዲሁም መንግስታዊ ያልሆነውና በተለያዩ ምክንያቶች ለታሰሩ ግለሰቦኖች የሚሟገተው ድርጅት «ፍሪደም ናው»
የኢትዮጵያ አትሌቶች በሳምንቱ ማብቂያ በተለያዩ የዓለም ከተሞች በተካሄዱ ዓለምአቀፍ የሩጫ ውድድሮች ድል ተቀዳጅተዋል። በ 37ኛው የፓሪስ ማራቶን በሴቶቹ
በናትናኤል ፈለቀ እና ኤዶም ካሣዬጎረቤት ሀገር ኬንያ እ.አ.አ በ1963 ዓ.ም ነበር ከእንግሊዝ ቀኝ አገዛዝ ነፃ የሆነችው፡፡ በቀጣዩ ዓመት ኬንያ ራስዋን የቻለ
News, Radio Magazine or Mestawot
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሀቁን እንነጋገር ከተባለ፤ ዛሬ ኢትዮጵያ ሕዝቦቿ በነጻነት የሚንቀሳቀሱባት አገር አይደለችም። ይህ ማለት ግን ለጥቂቶች መንግስተ ሰማይ አልሆነችም ማለት አይደለም። ፍሬ ነገሩ ግን ሥልጣን ላይ ካሉት ስዎች ጋር በማበር የምዕራብ መንግሥታትና ኩባንያዎቻቸው፡ ጥቅሞቻቸውን ለማራመድና፡ አሁን ያለውን ስቴተስኮ እንዳለ ለማቆየት የፈልጉትን ያህል ቢደስኩሩም፤ ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ባይተዋሮችና በብዙ መልኩ ሕይወታቸው በአረብ አገሮች በግርድና ላይ ካሉ ወገኖቻችን ጋር ያለው […]
ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ሰኞ መጋቢት 30 ቀን 2005 ዓ.ም በእነ አቶ እስክንድር ነጋ፣ አንዱዋለም አራጌና ሌሎች ባቀረቡት የይግባኝ ጥያቄ ላይ ዉሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። በጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ዙሪያ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ዉስጥ ዉይይት እንደተደረገ ፣ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ መጋቢት 18 2005 ዓ.ም ባቀረበዉ ጽሁፍ ዘግቧል። ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ አቶ አንዳዋለም አራጌ፣ አቶ ናትናኤል መኮንን ፣ […]
ወይ አንቺ ክምሬ አለሁኝ ብለሻል፤ ባታውቂው ነው እንጂ በቁምሽ አልቀሻል፡፡ ይህች ግጥም በልጅነት ካዳመጥኳቸው ሥነ ቃላት የማስታውሳት ናት፡፡ አግባብነቷ ለድሃ ገበሬ ነው፤ ክምሩን በብድርና በልቅት የጨረሰ ገበሬ በክምሩ አጠገብ ባለፈ ባገደመ ቁጥር እያያት፣ ስትወቃ ብድር መክፈያ እንጂ ለርሱ የሚተርፈው ነገር የሌለው መሆኑን ለማስታወስ የሚጠቀምባት ናት፡፡ እኔ እዚህ ላይ ያመጣኋት ግን ለቁሣዊ የምግብና የመጠጥ ጉዳይ አይደለም፡፡ […]
News, Call-in show or special interviews and Ye Musica Qana
የአውሮጳ ህብረት ባለፈው ማክሰኞ፡ እአአ ሚያዝያ ሁለት፡ 2013 ዓም የማሊን መንግሥት ጦር የማሠልጠን ተልዕኮውን በይፋ መጀመሩን በብራስልስ የሚገኙት የአው
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዘርፍ አዎንታዊ ውጤት ማስመዝገቡን የኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽን ድርጅት በተደጋጋሚ ገልጾዋል። ሆኖም ሕዝቡ በተደጋጋሚ በሚ…
ፕ/ርመስፍንወልደማርያም
በቀልድ ልጀምር፤ አንድጮሌ የአስመራ ልጅ የእኔ ተማሪ ነበር፤ አንድ ጊዜ የጂኦግራፊ ክፍል ተማሪዎች አንድ ጃፓናዊ አስተማሪ
News, Community Heroes or Call-in, Crossfire and African Topics
ተመስገንደሳለኝ (አዲስ አበባ)
ሐምሌ11 ቀንዓ.ም. በታተመችው በ‹‹አዲስ ነገር›› ጋዜጣ ወዳጄ መስፍን ነጋሽ ‹‹ዞምቢዎቹ›› በሚል ርዕስ ዛሬም ድረስ ከህሊ…
በሞዛምቢክ ማዕከላዊ ጠ/ግዛት በሶፋላ፣ ሙክሱንጌ በተባለችው ጣቢያ ትናንት ጎሕ ሲቀድ፤ በታጠቁ የተቃውሞው ፓርቲ የ«ሬናሞ» ደጋፊዎችና በፖሊሶች መካከል
አዲስ ቴክኖሎጂ በአካል ጉዳተኞች ህይወት ውስጥ ምን አይነት ሚና ይጫወታል? በኢትዮጵያስ ምን ያህል ተስፋፍቷል ማለት ይቻላል?
ነዋሪዎቹ ቤቶቹ ህጋዊ ናቸው ቢሉም የወረዳው መስተዳድር ግን በህገ ወጥ መንገድ መሰራታቸውን አስታውቋል ። የአካባቢው አስተዳደር ቤቶቹ የሚፈርሱት ለእርሻ…
በአፍሪቃ በተቀበሩ ፈንጂዎች ሰብብ የሚደርሰውን ሞትና የአካል ጉዳት ለማስቆም ብቸኛው አማራጭ ሆኖ የተገኘውን ፈንጂዎች ማምከንና የማፅዳቱ ሥራ በስፋት እ…
ከነቀምቴ ሆስፒታል አራት ሃኪሞች ታስረው በነቀምቴው የምሥራቅ ወለጋ ማረሚያ ቤት ውስጥ ይገኛሉ፡፡
የሚድሮክ ኢትዮጵያና ሆራይዘን ፕላንቴሽንስ ባለሃብት ሼህ መሃመድ ሁሴን አል አሙዲ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሦስት የመንግሥት የእርሻ ድርጅቶ
News, Cultural Mosaic, Kebele Lives and Environment or Tech
የተነደፈውን እቅድ ደረጃ በደረጃ ፣ በሥራ ለመተርጎም፤ በተፈረመው ውል መሠረት፣ የተለያዩ የውጭ አህጉር ኩባንያዎች የሥራ ተቋራጭነትም ሆነ ተሳትፎ ተፈላ…
ተበደልን ያሉት ወገኖች፤ ኩባንያው በገባው ውል መሠረት ፤ ቤት ሊያስረክበን ቀርቶ፣ በባንክ የሂሳብ ሰነድ(አካውንት) ብር ስለሌለ፣ ገንዘባችን ቀልጦ ቀረ ሲ…
«አፍሪቃ ህዝብ ነዉ። አፍሪቃ ማለት በችግር ዉስጥ ያለ ብቻ ማለት አይደለም። ይህንን ካልተረዳን ደግሞ የሚደረገዉ ርዳታ ተገቢዉን ስኬት ሊያመጣ አይችልም
ይኸው ግንባር በአብዛኛውበቀድሞ የ ኦ ነ ግ አመራር አባላት የተቋቋመ ቢሆንም፤ የኦሮሞ ህዝብ ከመገንጠል ይልቅ ከሌላው የኢትዮጵያ ብሔርና ብሔረሰብ ጋር በ
አሁን በተቃራኒዉ ፔልስ እንደሚለዉ፥ ሁለቱም ሐራራ ያናወዘዉ ሰዉ ምሱን እሲኪያገኝ እንደሚቅበዘበዘዉ የነዳጅ ምርቱ እሲከጀመር እየተጣደፉ ነዉ።በሱዳን
ጩኸቱ ይቀጥላል። ከኢትዮጵያ ሰሜን ምሥራቅ፥ ወገኖቻቸዉን ለአደን ባሕር-አሳ-አዞ ገብረዉ ቀይ ባሕርን የተሻገሩ ኢትዮጵያዉያንን ስቃይ-ሰቆቃ እንስማ።የመ
የዕለቱ ዜና
ዶ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ ጅግሳእንሁን ቀና ሰው፣ እውነት እንናገር፣ለእውነት ጥብቅና፣ ሃቁን አስቀድመን፣ፖለቲካን ወዲያ፣ ትንሽ አቆይተን፣እስቲ እንተባበር ሃ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነትና ቀኖና መሠረት የዓብይ ጾም ወይም የሑዳዴ ጾም አምስተኛ ሳምንት ‹‹ደብረ ዘይት›› በመባል ይጠራል፡፡ እንደ ቤተ ክርስቲያኒቱ ሊቃውንት አስተምህሮ የዓብይ ጾም ሳምንታት በሙሉ ከክርስትና ሃይማኖት አስተምህሮ፣ ሥርዓትና ታሪክ ጋር የተያያዘ የራሳቸው የሆነ ስያሜ አላቸው፡፡ የዚህ ስያሜ አመንጪም የ6ኛው መቶ ክ/ዘመን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሊቅና የዜማ ደራሲ የሆነው ቅዱስ ያሬድ እንደሆነ […]
News, Ethiopians in America, Americana, Democracy and Women and Family
ባህላዊውን ህክምናን ከዘመናዊ ህክምና ጋር ማቀናጀቱ አሁንም አወዛጋቢ ሆኖ እንደቀጠለ ነው ። የኢትዮጵያ ባህላዊ መድሓኒት አዋቂዎች ማህበር ፣በአሁኑ ጊዜ…
እ ጎ አ በ 1875፣ የድምጽ ሞገድ በሽቦ ወደ ኤሌክትሪክ ሞገድ ተለውጦ እንዲተላለፍና ፤ ምልክቱ፤ በድምፅ ፤ በቃላት እንዲሰማ ያበቃውን ፤ ስልክ የተባለውን መሣ…
በሱዳን የተጠለሉ ኤርትራውያን ስደተኞች በአስግድዶ መድፈር በዱላ ድብደባ፣ በእሥራትና በመሳሰለው የግፍ ተግባር ከመሠቃየታቸውም፤ አንዳንዴም ተገደው ወ…
ነዳጅ ዘይት ይሁን ጋዝ፤ መዳብ ይሁን ብረት እንደ አፍሪቃ በተፈጥሮ ጸጋ የታደለ ሌላ የዓለም ክፍል የለም።
ድምፃቸውን ካቀቡት ውስጥ ዋነኛዎቹ የጦር መሣሪያ ነጋዲዎች ሩስያ ና ቻይና እንዲሁም የጦር መሣሪያ ገዥዎች ግብፅና ህንድ ይገኙበታል ። ውሉን ከደገፉት አን
የ እስክንድር ወንጀሉ መምከሩና ኣቅጣጫ ማሳየቱ ብቻ ነው ኣንድ ጊዜ ኣባባ ተስፋየ ከዚያ ከሚያምርባቸው የ ልጆች ክፍለ ጊዜ ዝግጅታቸው ጠፉብኝና ኸረ የት ገቡ? ብየ ኣንዱን ጠየኩ። “ኣልሰማህም እንዴ ?” በፍጹም ምን ሆኑ? ደንገጥ ብየ እንደገና ጠየኩ። ያ ሰው እየሳቀ “ባለፈው ጊዜ ኣዲሱ ኣመት የሰላምና የእርቅ ያድርግልን ብለው በመናገራቸው የመንግስት ሰዎች ማን ሲጣላ ኣዩ? ብለው ኣባረሩዋቸው […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
click here for pdf <ዕሩቅ ብእሲ> በግእዙ ሰው ብቻ፣ ሥጋ ብቻ፣ የተራቆተ፣ ምንም ነገር የሌለው እንደ ማለት ነው፡፡ ቃሉ ከነገረ መለኮት ትምህርት ጋር ተያይ…
News, Ask the Doctor, Agriculture and Business
በአውሮፓ ህብረት አባል ሃገራት የተማሪ ቪዛ አሠጣጥ ደንብ የተወሳሰበ ና ግልፅነትም የሚጎድለው መሆኑ ነው የሚነገረው ። ቪዛ ማግኘት ረዥም ጊዜ ሊወስድ ከመ…
ከሁለት መቶ ከሚበልጡት የአዉሮጳ ሕብረት አሠልጣኞች መካካል ሰማንያዉ የጀርመን ወታደሮች ናቸዉ።
የመስተዳድሩ የመንገዶች ባለሥልጣን እንዳስታወቀዉ እስካሁን ከሁለት መቶ ኪሎ ሜትር በሚበልጥ ርዝመት ላይ የሚገኙ የመንገድ ላይ መብራቶች በፀሐይ ሐይል ተ…
ሶማሊያ ውስጥ ዛሬ በሚስተዋሉ ቁልፍ እና አሳሳቢ በሆኑ የፍትሕ እና የሕግ የበላይነት ችግሮች ላይ ይመክራል የተባለ የፍትሕ ጉባዔ ዛሬ ሞቃዲሾ ላይ ተጀምሯል…