«አክሰስ ሪል ኢስቴት» በደል አደረሰብን ያሉ ወገኖች ጉዳይ፣
ተበደልን ያሉት ወገኖች፤ ኩባንያው በገባው ውል መሠረት ፤ ቤት ሊያስረክበን ቀርቶ፣ በባንክ የሂሳብ ሰነድ(አካውንት) ብር ስለሌለ፣ ገንዘባችን ቀልጦ ቀረ ሲሉ አምርረዋል።
ተበደልን ያሉት ወገኖች፤ ኩባንያው በገባው ውል መሠረት ፤ ቤት ሊያስረክበን ቀርቶ፣ በባንክ የሂሳብ ሰነድ(አካውንት) ብር ስለሌለ፣ ገንዘባችን ቀልጦ ቀረ ሲሉ አምርረዋል።