እንዴት ይብቃ? (አንተነህ መርዕድ)
አንተነህ መርዕድ
በቃ! ገዬ! ያክል! አሎኒ! ዲታህ! ወጣንድም! በስ! ጊደስ!
በቃ የሚለው ቃል ሀገር ውስጥና ውጭ በምንገኝ ለውጥ ፈላጊ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ጎልቶ የሚነገር ክቡር ቃል ሆኗል። በዚህ ሰፊ ጽንሰ ሃሳብ በያዘ ቃል ዙርያ በመንቀሳቀስ ተጨባጭ ኃይል ፈጥሮ ዘላቂ ለውጥ ለማምጣት የ”በቃ!”ን መልዕክት በሚገባ መረዳትን ይጠይቃል።
አንተነህ መርዕድ
በቃ! ገዬ! ያክል! አሎኒ! ዲታህ! ወጣንድም! በስ! ጊደስ!
በቃ የሚለው ቃል ሀገር ውስጥና ውጭ በምንገኝ ለውጥ ፈላጊ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ጎልቶ የሚነገር ክቡር ቃል ሆኗል። በዚህ ሰፊ ጽንሰ ሃሳብ በያዘ ቃል ዙርያ በመንቀሳቀስ ተጨባጭ ኃይል ፈጥሮ ዘላቂ ለውጥ ለማምጣት የ”በቃ!”ን መልዕክት በሚገባ መረዳትን ይጠይቃል።