እውትም ‘ሰሚ ያጡ ድምፆች!’
መጀመሪያ እንዲህ ነበር፤“የኛ ሙሽራ ኩሪ ኩሪ፣አገባሽ አስተማሪ፡፡”ከዚያ በኋላ፤ (በጓደኛዬ እርዳታ ርዕሱን ያስታወስኩት የዶ/ር በፍቃዱ ‹ሰሚ ያጡ ድምፆ…
መጀመሪያ እንዲህ ነበር፤“የኛ ሙሽራ ኩሪ ኩሪ፣አገባሽ አስተማሪ፡፡”ከዚያ በኋላ፤ (በጓደኛዬ እርዳታ ርዕሱን ያስታወስኩት የዶ/ር በፍቃዱ ‹ሰሚ ያጡ ድምፆ…
የኢትዮጵያን መጻኢ እድል በሚመለከት ለመናገር ሲነሱ የሚያስፈራ ነገር ኣለ። ይሄውም ስለ ነገ ለመናገር ተለዋዋጮቹን ብዙና ውስብስብ ኣድርገን ስለምናይ ኣንዳንዴም ጉዳዩን ያለ ቅጥ በማግዘፋችን ኣንዳንዴም ትህትና የመሰለ ነገር ስለሚሰማን ይሆናል። ይህ ሁሉ ግን ተላላ የሚያደግ ይመስላል። በዚህች ኣጭርዬ ጽሁፍ የኢትዮጵያን የነገ ህይወት ዛሬ እናያለን። የነገይቱን ኢትዮጵያን የምናይበት መነጽር ወሰብሰብ ያለ ጥናት ኣድርገን ሳይሆን በ ኣንድ የተፈጥሮ […]
ዋልድባ ገዳም በሚገኝበት አካባቢ ይካሄዳል የተባለን የስኳር ልማት አስመልክቶ ውዝግብ ተነስቷል፡፡
የቃሊቲው መንግስት አዲስ መጽሐፍ (በሲሳይ አጌና)
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
ሀሙስ መጋቢት 13 የዓለም የውኃ ቀን ተከብሮ ሲውል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ ውኃ ለምግብ ዋስትና ያለውን ወሳኝ ሚና በማስገንዘብ የምግብ አቅርቦት ጥ
ወደ ሊባኖስ በቤት ሰራተኝነት ሄዳ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቷ የጠፋው የአለም የሞት ምክንያት? የፍትህ ጥያቄ? የሌሎች እህቶቻችን እጣ? ሌላም ሌላም ጥያቄዎች በ
ሥነ-ልቡናዊ፥ ማሕበራዊ፥ ፖለቲካዊ፥ ሐይማኖታዊ እና ሌላም።ፅሁፉ ታኪሲና ብጤዎቹን ሙጥኝ ማለቱ ግን፥ የድሬዳዋዉ ወኪላችን ዩሐንስ ገብረ-እግዚ አብሔር እ…
ሐድጎ ነጋሽ እንዳዘጋጀው
በአለም ደቻሳ አሟሟት ላይ ሙሉ ምርመራ እንዲደረግ ኢትዮጵያ ጠየቀች
(ደጀ ሰላም፤ መጋቢት 14/2004 ዓ.ም፤ ማርች 23/2012. READ THIS ARTICLE IN PDF)፦ ሁሉም ሓላፊዎች በዋልድባ ገዳማት፣ በአሰቦት ደብረ ወገግ ቅድስት ሥላሴ ወአባ ሳሙኤል ገ
(ደጀ ሰላም፤ መጋቢት 14/2004 ዓ.ም፤ ማርች 23/2012. READ THIS ARTICLE IN PDF)፦ ሁሉም ሓላፊዎች በዋልድባ ገዳማት፣ በአሰቦት ደብረ ወገግ ቅድስት ሥላሴ ወአባ ሳሙኤል ገ
ዓለማየሁ ደንድር ከጎላ ሚካኤል በፌስ ቡክ እንደ ተረከውየዝቋላ አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ገዳም አባታችን አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ብዙ ገድላትን የተጋደ
(ሙሉውን ጋዜጣ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
Deje Selam is a venue of news, views and opinions about or related to the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church. [email protected]
በዝቋላ ተራራ ላይ የተነሳው ሰደድ እሳት ዛሬም በአስተማማኝ ሁኔታ በቁጥጥር ሥር እንዳልዋለ ተነገረ።
(ደጀ
ሰላም፤ መጋቢት 14/2004 ዓ.ም፤ ማርች 23/2012. READ THIS ARTICLE IN PDF)፦ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በዋልድባ
ገዳማት ክልልና ዙሪያ የ
«ለማህበረሰብ ለውጥ የጋዜጠኞች አዎንታዊ ሚና ምን ሊሆን ይገባል?» በሚል ርዕስ በቅርቡ በዚህ ዋሽንግተን ዲሲ የተካሄደን አንድ የውይይት መድረክ ተንተርሶ …
የፕሬዝዳንት ባሽር አላሳድን አስተዳደር በተቃወሙ ዜጎቿ ላይ ያልተቋረጠ የኃይል ጥቃት በከፈተችው ሶሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኛ ወገኖቿን ለመርዳ
በሽብር ወንጀል ተጠርጥረዉ የታሠሩትና ጥፋተኛ ተብለዉም የተፈረደባቸዉ ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች ይቅርታ ለመጠየቅ መዘጋጀታቸዉ ሲነገር ቆይቷል። ስለጉዳዩ …
በምዕራብ አፍሪቃዊቱ ሀገር ማሊ ዓማፅያን የጦር ኃይል መኮንኖች መፈንቅለ መንግሥት አካሂደው ፕሬዚደንት አማዱ ቱማኒ ቱሬን ከሥልጣን ማውረዳቸውን አስታወ
በዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም አሁን እሳት ሲነሣ እኔ እስከማውቀው ለሁለተኛ ጊዜ ነው፡፡ በሁለተኛው እሳት ጊዜ በምእመኑ እና በሚመለከታቸው አካ
በአሁኑ ጊዜ የዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም ከሥጋት 98 በመቶ ነጻ ሆኗል፡፡ አልፎ አልፎ ገደል ውስጥ ከሚታየው ጢስ በስተቀር እሳቱ ጠፍቷል ማለት ይ
(ደጀ ሰላም፤ መጋቢት 13/2004 ዓ.ም፤ ማርች 22/2012 READ THIS IN PDF)፦ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በዋልድባ
ገዳማት ክልልና ዙሪያ የሚካሄደው
Deje Selam is a venue of news, views and opinions about or related to the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church. [email protected]
Deje Selam is a venue of news, views and opinions about or related to the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church. [email protected]
(ደጀ ሰላም፤ መጋቢት 12/2004 ዓ.ም፤ ማርች 21/2012/ READ IN PDF)፦ ስጋቱ – ዛሬ አዳሩን ከምሽቱ 3፡00 ገደማ የቅዱሳን ከተማ በሚባለው ስፍራ ሲጤሱ የዋሉ የገመኑ (የተቃ…
Deje Selam is a venue of news, views and opinions about or related to the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church. [email protected]
በዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም ዙርያ ባለው ደን የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት ሲጠፋ ሲነሳ አሁንም ከፍተኛ ስጋት እንደፈጠረ ይገኛል። …
የዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስን ገዳም ለዘለቄታው በእሳት በማይጠቃበት መልኩ ማቋቋም ይገባናል፡፡ ገዳሙ በመከላከሉ ሥራ ከፍተኛ የኢኮኖሚ እና የአካባ…
በዝቋላ ተራራ ላይ የተነሣው እሳት አሁን ወደ መብረድ የሄደ ይመስላል፡፡ ከነጋ እሳት እንዳልተነሣ በአካባቢው የሚገኙ ተከላካዮች ገልጠዋል፡፡ አሁን የቅ
የዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም በገዳሙ ስም ተከፍተው በየመረጃ መረቡ የተለቀቁ የባንክ ሂሳቦችን እንደማያውቋቸው እና ምእመናኑ ጥንቃቄ እንዲያደ…
የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በገዳሙ ሆነው የአደጋ መከላከሉን ሥራ እያስተባበሩ ይገኛሉ፡፡ አሁን በስልክ እንደገለጡልኝ እሳቱን የ
የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በገዳሙ ሆነው የአደጋ መከላከሉን ሥራ እያስተባበሩ ይገኛሉ፡፡ አሁን በስልክ እንደገለጡልኝ እሳቱን የ
– ፍርድ ቤት ቀርበው የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋልየመንግሥትንና የማኅበሩን የግዢ መመርያ ያልተከተለ የ107 ሚሊዮን ብር የእህል ግዢ በመፈጸም ወንጀል የተጠረ
ዓረና ትግራይ ለሉዓላዊነትና ለዲሞክራሲ ለሪፖርተር በላከው መግለጫ፣ በ13 አመራር አባላቱ ላይ አካላዊ ጥቃትን ጨምሮ እስራት፣ ግርፋት፣ ከሥራ መባረርና ሁ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንበአካባቢው ደን ላይ የተነሣውን እሳት ለማጥፋት ለሚደረገው ጥረት ለማድረግ የግል ልገሳዎን ይስጡ በ…
· በሰሜን አሜሪካ እና በአውሮፓ የሚኖሩ ኦርቶዶክሳውያን የገንዘብ አስተዋፅኦ እያደረጉ ነ…
ዝቋላ ካለፉት ቀናት በተሻለ ሁኔታ ላይ ይገኛል፡፡ አልፎ አልፎ ገደሉ ሥር ከሚታየው ጭስ በስተቀር ይህ ነው የተባለ የጎላ እሳት አሁን የለም፡፡ ከየአካባቢ
በኢትዮጵያ በተግባር ላይ የዋለው የበጎ አድራጎት ድርጅቶችን ለመመዝገብና ለማስተዳደር የወጣው አዋጅ፤ የሰብዓዊ መብት ስራዎችን አከርካሪ ሰብሯል ይላል፤ የመብት ተሟጋች ቡድኑ አምነስቲ ኢንተርናሽናል።
በአሁኑ ሰዓት በዝቋላ ገዳም ነገሮች እየተረጋጉ ነው፡፡ ወደ ገዳሙ የሚወጣው ሕዝብ በመብዛቱ የተነሣ በአካባቢው የጸጥታ አስከባሪዎች እና በተጓዡ መካከል …
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
የሰማንያ ሥምንት አመቱ ሼኑዳ ሳልሳዊ ከግብፅ ሕዝብ አስር-በመቶ የሚሆነዉን የኦርቶዶክስ ክርስቲያን በጥንቃቄ የመሩ ብልሕ መንፈሳዊ አባት እንደነበሩ ብዙ…
·
ትኩረታችን ወደ መከላከሉ – መዘናጋት አይገባም!!
(ደጀ ሰላም፤ መጋቢት 11/2004 ዓ.ም፤ ማርች 20/2012 READ IN PDF)፦ በዝቋላ ገዳም ቃጠ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሕዝባዊ እሳቤ (popular imagination?) ስለሚባል ነገር ልናወራ ነው፡፡ የሰው ልጅ ሐሳብ ልክ በኖረበትና ባለፈበት ሕዝብ የአስተሳሰብ አድማስ የተቀነበበ ነው፡፡ ቢሆ