የገዳሙ ሂሳብ

የዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስን ገዳም ለዘለቄታው በእሳት በማይጠቃበት መልኩ ማቋቋም ይገባናል፡፡ ገዳሙ በመከላከሉ ሥራ ከፍተኛ የኢኮኖሚ እና የአካባቢ ጉዳት ደርሶበታል፡፡ እነሆ ገዳሙን መርዳት የምትፈልጉ ምእመናን የገዳሙ የባንክ አድራሻ የሚከተለው ነው፡፡
ለዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ቢሾፍ ቅርንጫፍ                    
የባንክ የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር 19789
(በአካውንቱ የላካችሁ ምእመናን በኢሜይል አድራሻ [email protected] መላካችሁን ብትገልጡልን ለገዳሙ መልእክቱን ለማቀበል ይረዳናል)
እስካሁን በሁለት ቦታዎች ከሚታየው ጢስ በቀር የተነሣ እሳት የለም፡፡ እግዚአብሔር ጸሎታችንን ሰምቷል፤ ድካማችንንም ተቀብሏል፡፡