ካንሰር በየዓመቱ የ50 ሺህ ሰዎችን ህይወት እንደሚቀጥፍ መረጃዎች ያመለክታሉ። የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት ከ50 ዓመት እድሜ በላይ የሚገኙ ሰዎች አስቀድ

በአሁኑ ጊዜ ወደ ጀርመን የሚመጡ የውጭ ዜጎች ከጀርመናውያን የተሻለ የትምህርት ደረጃ እንዳላቸው በቅርቡ የተካሄደ አንድ ጥናት አስታውቋል ። ይሁንና ጥና

በሶማሊያና በኬንያ መንግሥታት መካካል አለመግባባት ተፈጥሯል የሚለዉን ዘገባ የሶማሊያዉ ፕሬዝዳት በቀጥታ ማመን አልፈለጉም። የሶማሊያ ፕሬዝዳት ሐሰን

የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ትናንት በብራስልስ ባካሄዱት ምክክር ላይ ህብረቱ በሶርያ ላይ የጣለው የኤኮኖሚ ማዕቀብ እንዲቀጥል…

አቤ ቶኪቻው
“የዘመናት ብሶት የወለደው ጀግናው የኢህአዴግ ሰራዊት ከዚህ በፊት ደርግ ሲጠቀምበት የነበረውን የሬድዮ ጣቢያ ለሰፊው ህዝብ ጥቅም ተቆጣጥሮታ

ዳዊት ከበደ ወየሳ (አትላንታ)
ግንቦት 20 በየአመቱ ሲመጣ፤ በብዙዎች ህሊና ውስጥ የተለያዩ ስሜቶች ይመላለሳሉ – ለሚያስደስተው ደስታ፤ ለሚያዝነውም ሃዘን።…

ይነጋል በላቸው
እቲ ናይ ቀደም ሰላም ዘመን ክምለስ፤
ሰላም ኢልና ንዝመር ብሃደ መንፈስ። …(ከኤርትራው ተወላጅ ድምጻዊ ርዕሶም ገ/እግዚአብሔር የዘፈን ግ

ታክሎ ተሾመ
አገራችን ኢትዮጵያን አስመልክቶ በድርጅት፤ በቡድን፤ በተናጥል የሚደረጉ የመፈክር እንቅስቃሴ መኖራቸው ያለና የሚጠበቅ ነው። በሁሉም ዘንድ …

ሁሉም ሐገራት ከቀጥታ ቅኝ አገዛዝ እና ከነጭ ዘረኞች ጮቆና ነፃ ወጥተዋል። አፍሪቃዉያን የእዉነተኛ ነፃነት ባለቤቶች፥ የሠላም፥ የዲሞክራሲ፥ የእኩልነት

ግንቦት 20 በየአመቱ ሲመጣ፤ በብዙዎች ህሊና ውስጥ የተለያዩ ስሜቶች ይመላለሳሉ – ለሚያስደስተው ደስታ፤ ለሚያዝነውም ሃዘን። ሁሉም በየራሱ መንገድ ግንቦት ሃያን ሊያስታውሰው ይችላል። ግንቦት ሃያን በተለየ መንገድ ከሚያስቡት አንዱ የሆነው፤ የኢህአዴግ ፕሮፓጋንዳ ማሽን ኢቲቪ ይህንን ቀን የሚገርም ውሸት እና ቅጥፈት በማስተላለፍ ያሳልፈዋል። ግንቦት 20 ሲመጣ የኢቲቪ ትግርኛ ፕሮግራም የሚያስተላልፋቸውን ዘፈኖች ልብ በሉ። ከሰላሳ አመት በፊት የተዘፈነው፤ […]

በአዲስ አበባው የንግሥት ዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ቅጥር ግቢ ውስጥ ዛሬ ተመርቆ የተከፈተው የኤችአይቪ/ኤድስ ሕክምና መስጫ ክሊኒክ ለሌሎችም ክሊኒኮችም…

ዛሬ በአፍሪቃ ህብረት በተጠናቀቀው የመሪዎች ጉባኤ ላይ ትልቅ ርዕስ ሆኖ የቀረበው የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እና ምክትል ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ

ሁሉም ሐገራት ከቀጥታ ቅኝ አገዛዝ እና ከነጭ ዘረኞች ጮቆና ነፃ ወጥተዋል። አፍሪቃዉያን የእዉነተኛ ነፃነት ባለቤቶች፥ የሠላም፥ የዲሞክራሲ፥ የእኩልነት

የአውሮጳ ህብረት ኮሚሽን ትምህርትን ለማስፋፋት እና የተመድ ያሰቀመጠውን የምዕተ ዓመቱ የልማት ግብ ለማሳካቱ የሚሰጠው ርዳታ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስ

የኢትዮጵያ ፌዴራል የሥነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን በሙስና ጠርጥሮ ከሁለት ሣምንታት ገደማ በፊት ያሰራቸው የግምሩክ ከፍተኛ ባለሥልጣናትና የባለሀ…

ልክ የዛሬ 23 ዓመት (ማክሰኞ ዕለት)፣ በግንቦት 20 ኢሕአዴግ ቤተ መንግሥቱን ተቆጣጠረ፡፡ በዕለቱ በኢትዮጵያ ሬድዮ እየተደጋገመ ይተላለፍ የነበረው ‹‹ደር

ልክ የዛሬ 22 ዓመት (ማክሰኞ ዕለት)፣ በግንቦት 20 ኢሕአዴግ ቤተ መንግሥቱን ተቆጣጠረ፡፡ በዕለቱ በኢትዮጵያ ሬድዮ እየተደጋገመ ይተላለፍ የነበረው ‹‹ደር

(ክፍል ፬)ውዴ ባለፈው የጥገኝነት ጥያቄሽ ተቀባይነት ሳያገኝ ቢቀር ምን እንደሚደረግ እያጫወተወኩሽ ነበር፤ ይኸው ቀሪው ደግሞ ይሄን ይመስላል፡፡ አሻራና …

የኢትዮጵያ አካል ሆና የኖረችዉ ኤርትራ ከ30 ዓመታት ጦርነት በኋላ ተገንጥላ ራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች ዛሬ 20ኛ ዓመቷን አከበረች። ኤርትራ ነፃነቷን ስታዉ…

የአፍሪካ ኅብረት የተሠረተበትን ሃምሣኛ ዓመት በዓሉን ቅዳሜ፣ ግንቦት 17/2005 ዓ.ም አዲስ አበባ ላይና በሌሎችም የአፍሪካ ሃገሮች ዋና ከተሞች አከበረ፡፡

የአፍሪቃ ኅብረት የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት በሚል የተመሰረተበትን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል በማክበር ላይ ይገኛል። ስለ ክብረበዓሉ መክፈቻ ይዘ

የአፍሪቃ ኅብረት ከዛሬ፤ ቅዳሜ ግንቦት 17 ቀን 2005 ዓም አንስቶ እያከበረ የሚገኘውን የወርቅ ኢዮቤሊዩ በዓል በማስመልከት የተለያዩ የዶቸ ቬለ ሬዲዮ ጋዜጠኞ

“ለመብቀል ለመብቀል፤ ሰንዴውም ይበቅላል። ለመብቀል ለመብቀል ቦቆሎም ይበቅላል። ለመብቀል ለመብቀል አረሙም ይበቅላል። ቦቆሎው ከአረሙ ሰንዴም፤ ከእንክረዳዱ በተግባር ይለያል።” ክቡራን አንባቢያን ሆይ ለመሆኑ ወያኔ አገር በቀል፤ አጥፊና ላለፉት 22 ዓመታት ሕዝብን የገደለ፤ ያፈነ ያሰደደ፤ ያሰረና ያፈናቀለ፤ አሁንም ድረሰ በመግደልና በማፈን እንዲሁም በዝርፊያላይ የተስማራ ክፉ፤አገር በቀል ሰረአት ለመሆኑ ምሥክር መቁጠር ያሰፈልጋል ትላላችሁ? “ወችው ጉድ፤ አሉ ብላታ;፤…………..፤ መቼም […]

የአፍሪካ ሕብረት ሃምሣኛ ዓመት በዓል የአንድ ዘመን ማብቂያና የሌላ ዘመን መጀመሪያ ነው ሲሉ የሕብረቱ ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡

“ካለፉት 15 ዓታት ወዲህ የነበረው ፀረ-ውጥን ጨዋታ…” ያሉት ክስተት “ፀረ-ሉአላዊቷ ሃገር ግንባታ” ነበር ሲሉ የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ አስ

ሰሜን ወሎ ፤ምዦ ማሪያም አካባቢ ነው ተወልጄ ያደጉት ይላል ታምሩ ዘገየ። ታምሩ ሲወለድ ጀምሮ የገጠመውን ችግር እንደ ፈተና ተቀብሎ ዛሬ «በጊነስ ቡክ» ላይ …

ሰማያዊ ፓርቲ፣ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ወይም የአፍሪቃ ኅብረት አዲስ አበባ ውስጥ የተመሠረተበትን 50ኛ ው ዓመት በሚያከብርበት በዚህ ሳምንት ማለቂያ ፤…

ካናዳ ውስጥ የሚኖሩ ኤርትራውያን፤ በኤርትራ መንግሥት የተጣለባቸውን 2 ከመቶ የገቢ ግብር እንዲከፍሉ መገደዳቸው ያስመረራቸው መሆኑን ገለጡ።

ኤርትራ ከኢትዮጵ ተነጥላ ነጻ አገር መሆኗን ያወጀችበትን 20ኛ ዓመት፣ በዛሬው ዕለት ስታስብ፤ ደስታቸውን ሳይሆን ተወላጆችዋ በመንግሥታቸው ላይ ቅሬታቸው

click here for pdf በኢትዮጵያ የመካከለኛው ዘመን ታሪክ ሊቅ የሆኑትና አያሌ መጻሕፍትንና የጥናት ጽሑፎችን በልዩ ልዩ ብሔራዊና ሀገር ዐቀፍ መድረኮች ያቀረቡት

ሴት ልጆችን መግረዝ ፤ መጥለፍ፤ አስገድዶ መድፈር ፣ ዘመናዊ ትምህርት እንዳያገኙ መከልከል፤ ይህን የመሳሰሉ ለሴቶች ልጆች አስከፊ ሁኔታዎች፣ በብዙ አካ

ስሜነህ ታምራት (ከስዊድን)
ከጥቂት ሣምንታት በፊት ለዐባይ ግድብ ማስፈጸሚያ የሚውል የገንዘብ ማስገኛ ስብሰባን ለማደናቀፍ በኖርዌይ ሁለት ተቃውሞዎች ተ

ኢትዮጵያ እንደ ሌሎች የአፍሪቃ ሃገሮች የአገር ጎብኝዎች መስህብ መሆኗን ለማስተዋወቅና የጉዞ ወኪሎችና አስጎብኝዎችም ኢትዮጵያን በፕሮግራማቸው እንዲያ…

ኢትዮጵያዊው የዜማ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ 1500ኛ ዓመቱ በተለያየ መስክ በመከበር ላይ ይገኛል። ቅዱስ ያሬድ በአውሮጳ ሙዚቃ ገናና ስም ያላቸው የሙዚቃ ቀማሪውች ከ

የፌደራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የስነምግባር ትምሕርትና ኮምኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ አሰፋ እንደተናገሩት እስካሁን በአጠ

የኤርትራ ህገ መንግሥት ተግባራዊ ሆኖ ምርጫ እንዲጠራ ና የፖለቲካ እሥረኞች እንዲፈቱ የሚጠይቁ ኤርትራውያን እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ከ2011 መጨረሻ

ዶ/ር አበራ ጀምበሬ

ከመዝገብ ቤት ሠራተኛነት እስከ ሚንስትሮች ምክር ቤት ዋና ጸሐፊነት
ወለላዬ (ከስዊድን)
ዛሬ ብቻ ኖረው – በዛሬ ያልቀሩ
ነገ

ግርማ ካሳ
አገር ውስጥ በሰላም የሚንቀሳቀሰው የሰማያዊ ፓርቲ፣ ግንቦት 17 ቀን 2005 ዓ.ም.፣ በአፍሪካ ሕብረት ጽ/ቤት ፊት ለፊት ሰላማዊ ሰልፍ አውጇል። ከግን

“የኢህአዴግ ባለስልጣናትን ዓለምአቀፍ ፍርድ ቤት የማቅረቡ ጉዳይ ከመለስ ሞት ጋር የሚሞት አይሆንም” አቶ ኦባንግ ሜቶ የአኢጋን ዋና ስራ አስፈፃሚ
በጀር…

ማረ በላዎቹ ርስ-በርስ ተበላሉ!
ሰሎሞን ተሰማ ጂ. 
ለብዙዎች “ሙስና” የሚለው ቃል በ1989 ዓ.ም ወዲህ የተፈጠረ ሃይለ-ቃል ይመስላቸዋል። ነገር ግን አይደለም

እነደምን ከርማችሁ ወዳጆች ? እኔ አምላክ ይክበር ይመሰገን ደህና ነኝ። ሰሞኑን ከወደ ትውልድ አገር የመጡን አዛውንት እንኳን ደህና መጡ፤ የሰሜን አሚሪካ አየርሰ እንዴት ተቀበሎት ለማለት ወደ ጎረቤት ቤት፤ ጎራ ብዪ ነበርና፤ አረፍ እንዳልኩ አንድ ቀደም ብሎ ባለሁበት ከተማ ለጥቂት ወራት በርቀት ዝቅ ብለው እጅ በመንሳት የሃገሬን ተናፋቂ ባህል የሚያሰታውሱኝና እጀግም የማከብራቸውን አባት ድምጥ ሰማሁ። እንድምነ […]