ሰማያዊ ፓርቲና የሰላማዊ ሰልፍ እቅዱ፣
ሰማያዊ ፓርቲ፣ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ወይም የአፍሪቃ ኅብረት አዲስ አበባ ውስጥ የተመሠረተበትን 50ኛ ው ዓመት በሚያከብርበት በዚህ ሳምንት ማለቂያ ፤ ሰላማዊ ሰልፍ የሚያሳይ መሆኑን ከዚህ ቀደም ያሰማውን መግለጫ ዛሬም ይፋ አደረገ።
ሰማያዊ ፓርቲ፣ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ወይም የአፍሪቃ ኅብረት አዲስ አበባ ውስጥ የተመሠረተበትን 50ኛ ው ዓመት በሚያከብርበት በዚህ ሳምንት ማለቂያ ፤ ሰላማዊ ሰልፍ የሚያሳይ መሆኑን ከዚህ ቀደም ያሰማውን መግለጫ ዛሬም ይፋ አደረገ።