ኤርትራውያን ያስተባበሩት ተቃውሞ
የኤርትራ ህገ መንግሥት ተግባራዊ ሆኖ ምርጫ እንዲጠራ ና የፖለቲካ እሥረኞች እንዲፈቱ የሚጠይቁ ኤርትራውያን እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ከ2011 መጨረሻ አንስቶከውጭ ወደ ሃገር ውስጥ ጥሬያቸውን በስልክ እያስተላለፉ ነው ።
የኤርትራ ህገ መንግሥት ተግባራዊ ሆኖ ምርጫ እንዲጠራ ና የፖለቲካ እሥረኞች እንዲፈቱ የሚጠይቁ ኤርትራውያን እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ከ2011 መጨረሻ አንስቶከውጭ ወደ ሃገር ውስጥ ጥሬያቸውን በስልክ እያስተላለፉ ነው ።