ፓትርያርኩ ቅዱስ ሲኖዶስ በጋራ ካዘጋጀው የተለየ ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠታቸው ሳቢያ ጉባኤው በመካረር መንፈስ ተለያየ
አቡነ ገሪማ ከአቡነ ናትናኤል ጋር ያዘጋጁትን ዋናውን የቅ/ሲኖዶስ ቃለ ጉባኤ አልሰጡም፤ ፓትርያርኩ “አትፈርሙ” የሚለውን የእጅጋየሁን ምክር በተግባር አውለዋል፤ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ፣ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ፣ ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ በቃለ ጉባኤው ላይ ፈረመዋል፤ ብፁዕ አቡነ ይሥሐቅ ዘግይተውም ቢሆን እንደሚፈርሙ ይጠበቃል፡፡ (ደጀ ሰላም፤ …
ፓትርያርኩ ቅዱስ ሲኖዶስ በጋራ ካዘጋጀው የተለየ ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠታቸው ሳቢያ ጉባኤው በመካረር መንፈስ ተለያየ Read more »