ዓረና ትግራይና ቅሬታዉ
ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲ እና ሉዓላዊነት አባሎቼ በመንግስት ኃይሎች ማዋከብ እየተፈጸመባቸዉ ነዉ ሲል አቤቱታዉን አሰማ።
ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲ እና ሉዓላዊነት አባሎቼ በመንግስት ኃይሎች ማዋከብ እየተፈጸመባቸዉ ነዉ ሲል አቤቱታዉን አሰማ።
በቀድሞው መሪ የአርባ ዓመታት አምባገንን አገዛዝ ላይ ዓመፅ ከተቀሰቀሰ ከሰባት ወራት በኋላ ዛሬ ሐሙስ የሽግግሩ መንግሥት ወታደሮች ጋዳፊን የገደሏቸው በትውልድ ከተማቸው በሲርቴ ላይ ባካሄዱት የመጨረሻ ጥቃት ነው።
በቀድሞው መሪ የአርባ ዓመታት አምባገንን አገዛዝ ላይ ዓመፅ ከተቀሰቀሰ ከሰባት ወራት በኋላ ዛሬ ሐሙስ የሽግግሩ መንግሥት ወታደሮች ጋዳፊን የገደሏቸው በትውልድ ከተማቸው በሲርቴ ላይ ባካሄዱት የመጨረሻ ጥቃት ነው።
ረቡዕ ጥቅምት 8 ቀን የስቲቭ ጆብስ መታሰቢያ ቀን ነበር፡፡
News, Cultural Mosaic, Kebele Lives and Environment or Tech
ስለ አጥፍቶ ጠፊዎች ወይም ስለ ጦርነት ሲነሳ የአፍጋኒስታን ስም ተደጋግሞ መጠራቱ አይቀርም። ስለ አፍጋኒስታን ከዜና ከምናውቃት ውጪ፤ ስለ አገሪቷ ምን ያ
የኩርድ ሠራተኞች ፓርቲ PKK አማፅያን ቱርክ ዘልቀዉ በወታደራዊና ፖሊስ ሰፈሮች ከባድ ጉዳት ካደረሱ ወዲህ የሁለቱ ወገኖች ግጭት አገርሽቷል።
ትልቅ ሆነዉ ሌላ ትልቅ እንዳሰቡ እንደ ትንሽ ወታደር ሲዋጉ ከተወለዱባት ትንሽ ከተማ ተገደሉ። ቃላቸዉን ግን አከበሩ።ሙዓመር መሐመድ አቡሚኒያር አል-ቃዛ
በየመን የአገዛዙ ተቃዋሚዎች ፕሬዝደንት አሊ አብዱላ ሳልህን ከስልጣን መንበር ለመፈንገል ሲጥሩ ዘጠኝ ወራት ተቆጠሩ።
እየሮጠ ጊዜው ለእኛም ሊነጋጋ፤ ታየኝ ከጋዳፊ ነፃነት ተጠጋ። ሞት ይመርጣል እንጂ ሕዝቡማ አይምርም?? የራበው ነፃነት፦ ህልም ሆኖም አይቀርም። ቃዠን ሃያ ዓመታት፦ራዕይ ጥበቃ፤ መለስ ነው ተረኛ ጋዳፊም አበቃ:: እኛም አልን በቃ፤ ብርጥቆ ከነቃ፡ አይሆንም ለዕቃ:: እናም ገዬ በቃ!!!! እንነሳ በቃ!!! ሕዝብ አይታለልም ባመፁ አይምርም፤ እንንቃ ከቅዠት ህልም ሆኖ አይቀርም። በሰበብ እንውጣ ይህ አጋጣሚ ነው ፤ መጥቷል […]
ሰሞኑን ጉምሩክ ከሚሰሩ ሰዎች የሰማሁት ዜና የተለመደ ዓይነት ቢሆንም፥ እንደተለመደው ከመገረም አልዳንኩም፡፡ ጉምሩክ የላካቸው አሥር ጥንዶች አሥር ስ
ያ ያልደረቀ ደም በመላክ ታትሞ ኢሐደግ ሸንቁሮት ደጋግሞ አሁንም በኢትዮጵያ ምድር ሰሜን ሆነ ደቩቭ ወይንም በጎንደር እሪታው አልጠፋም ያ ያልደረቀ ደም መላክ ሥለሆነ ያተመው ያነን ደም ቅን ፍርድ የማያውቀው ኢሀደግ አይሠጥም ኢትዮጵያ ባንድነት ለእግዚር አቬት ትቨል ደም መላሽ ነውና መላክ ይሁን ሌላም ለዚያ ላልደረቀ ደም ለምለም ጸጋው ደራሲ፣ ጥቅምት 12፣2004 (October 19, 2011)in objection to […]
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ በቅርቡ ከስብስብነት ወደ ግንባር ለመሸጋገር መወሰኑ ተዘግቧል።
ኢትዮጵያ አዲስ የከተማ መሬት ይዞታ አዋጅ አውጥታለች፡፡
ኬንያ ወደሶማሊያ አጎራባች አካባቢዎች የጦር ኃይሏን ለማስገባት የወሰደችው ውሣኔ ሃገሪቱ እስከአሁን ስትከተለው በቆየችው የውጭ ፖሊሲዋ ላይ መሠረታዊ ለውጥ የሚያመጣ መሆኑ ተወርቷል፡፡
በተለያዩ አገሮች፤ በተለይም በምዕራቡ ዓለም ባሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ፤ አያሌ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ፣ በማስተማርና በምርምር ተግባር ላይ ተሠማር…
የአፍሪቃ የኤኮኖሚ ዕድገት በአሃዝ አቀራረቡ አሻሚ፤ በማሕበራዊ ልማት አስተዋጽኦ ረገድም አከራካሪ የሆነ ጉዳይ ነው።
በሶማልያ መዲና ሞቃዲሾ ትናንት አንድ አጥፍቶ ጠፊ በጣለው ጥቃት ቢያንስ አምሥት ሰዎች ሲገደሉ ወደ ዘጠኝ የሚጠጉም ቆስለዋል።
የዓለም ዜና
የኢትዮጵያ የምርት ገበያ ሥራ ከጀመረ ከሦስት ዓመታት በላይ ተቆጥረዋል፡፡ በዚህ ዘመናዊ የግብይት ሥራዎች ውስጥ ግብይቱን በማስፈጸም በዋና ተዋናይነት የ…
ከአስቴር አወቀ ዘፈን የተወሰደ ግጥም ነው፡፡ ማየት፣ መመርመር፣ ማስተዋልና መምረጥ ያስፈልጋል የሚል መልዕክት የያዘ ነው፡፡
• አቶ ከፍያለው አዘዘ በአቶ አባተ ስጦታው እንዲተኩ ተወሰነየአዲስ አበባ ኢሕአዴግ አመራር ቡድን ጥቅምት 2 እና 3 ቀን 2004 ዓ.ም. ባደረገው ግምገማ፣ የከተማው…
• አቶ ከፍያለው አዘዘ በአቶ አባተ ስጦታው እንዲተኩ ተወሰነየአዲስ አበባ ኢሕአዴግ አመራር ቡድን ጥቅምት 2 እና 3 ቀን 2004 ዓ.ም. ባደረገው ግምገማ፣ የከተማው…
• የነባር ይዞታዎች ግብይት በሊዝ ሥርዓት ይካሄዳል• በድርድር ቦታ አይሰጥም• ለከተማ አስተዳደሮች ተጨማሪ ሥልጣን ይሰጣል• አዋጁ ጠበቅ
የቀድሞ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የተወካዮች ምክር ቤት አባልና የኅብረት ሥራ ማኅበራት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የሆኑ…
የቀድሞ የኦሮሚያ ኢንሹራንስ ኩባንያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ምትኩ አብዲሳ፣ የኩባንያው ባለአክሲዮኖች እሳቸው የታገዱበት ምክንያትንና ለባንኩ ህልውና አ
– በረቂቁ ላይ ለመወያየት ነገ የምክክር መድረክ ተዘጋጅቷልበአገሪቱ የሚወጡ ማስታወቂያዎችን መቆጣጠር የሚያስችል አዲስ የማስታወቂያ ረቂቅ አዋጅ ወጣ፡፡
• የአሜሪካ፣ የጀርመንና የፊንላንድ አምባሳደሮችና በርካታ ዲፕሎማቶች ተገኝተዋልበሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ከዋሉ ሁለት ወራት በኋላ ጳጉ…
‹‹ድርጊቱን ፈድሜያለሁ ጥፋተኛ አይደለሁም›› ተጠርጣሪ ተከሳሽ የቀድሞ ባለቤቷ “የተጠየቀበት አንቀጽ ዋስትና ስለማይከለክል መብቱ ይጠበቅለት” የተጠ
‹‹የዩኒቨርሲቲዎች ፍላጐት እስከሌለ ድረስ ልንመድባቸው አንችልም›› ትምህርት ሚኒስቴርለመጀመርያ ጊዜ በአርኪዮሎጂ የትምህርት ክፍል በ2003 ዓ.ም. ከአክ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የዩኤስአይዲ ረዳት አስተዳዳሪ ኢትዮጵያን እየጎበኙ ነው፡፡
የአውሮፓ ህብረት የልማት ኮሚሽን የልማት እርዳታ አሰጣጡ ላይ ለውጥ ለማድረግ ማሰቡን ባለፈው ሳምንት አስታውቋል ።
አፈር በጎርፍና ነፋስ ሲታጠብና ሲወሰድ፤ ከአካባቢዉ ዛፎች ሲራቆቱ፤ ያለእረፍት ሲታረስ ለምነቱን እንደሚያጣ የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ።
የሽብር ክስ የተመሠረተባቸዉ ሁለቱ የስዊድን ጋዜጠኞች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዉ ጉዳያቸዉ ለሐሙስ እንዲታይ መቀጠሩን አዣንስ ፍርናስ ፕረስ ከአዲስ አበባ ዘ
እሥራኤል እና ሀማስ ባለፈው ሣምንት በደረሱት ስምምነት መሠረት፡ ዛሬ የመጀመሪያዎቹን እሥረኞች ተለዋወጡ።
አራተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀድሞ የቤንሻንጉል ቭሔራዊ ክልል ፕሬዚደንት አሁን ደግሞ የማህበራት ማደራጃ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ያረጋል አይሸ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሥጋዊ-ወመንፈሳዊ ብትጠየቁ ዛሬ፤ለሞት ሽረት መልሳችሁ፤ የደም-ዕዳ እንዳትከፍሉ: ትናንትስ የት ነበራችሁ??? ሕዝቡ በአንድነት ሊቆም:-ብሶቱ አመፅን ፀንሷል፤ በሰላም ሥም ሲረገጥ ሃያ ዓመታትን ታግሷል:: አሁን ግን በቁሙ እንዳሞቶ ሰበብ ብቻነው የሚሻው፤ ርኩስ ሲፈጠር ከጥንትም:- ሞት ብቻ ነውና ማርከሻው። እናም ! ልብ እናድርግ የሕዝብ ዳኝነት ሳይመጣ፤ በማይቀር አመፅ ተወግረን ባደባባይ-ሞት ሳንቀጣ፤ ይቅርታው እንዲቀላችሁ፤ አሁንም ለአንድነት ትጠራላችሁ። የኢትዮጵያ ሕዝብ:በሞት እሣት […]
ሉሉ ከበደ
የግንቦት 2007 ምርጫ ወያኔ በከፍተኛ አደጋ ላይ ያለ መሆኑን አመልክቷል። የኢትዮጵያን ህዝብ ለውጥ ፈላጊነት በከፍተኛ ደረጃ ያመለከት፤ ህዝቡ ለወ…
ባለፈው ሳምንት ማለቂያ ላይ ፤ ቅዳሜ ከቀትር በኋላ፣ በብሪታንያ የሚኖሩ፤ የኢትዮጵያ ማኅበሰብ አባላትና የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ደጋፊዎች ፣ እንዲሁ…
ሲሳይ አጌና
ልክ የዛሬ አምስት ዓመት በጥቅምት 1999 ዓ.ም. ዓለም በቃኝ ጭለማ ቤት የነበሩት የጭለማ ቤት ጓደኞቼ ዛሬ ተመልሰው ጨለማ ቤት ከወደቁ አንድ ወር አስ…
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ከስብስብነት ወደ ግንባር ለመሸጋገር መወሰኑን የድርጅቱ አመራር አባላት ባለፈው ሐሙስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ በዕለቱ በተካሄደው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የመድረክ አመራር አባልና የኦሮሞ ሕዝብ ኮንግረስ (ኦሕኮ) ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ወደ ግንባር በተደረገው ሽግግርና በሌሎች የአገሪቱ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡትን ማብራሪያ እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ ጥያቄ፡- የመድረክ አንዱ ጥያቄ ብሔራዊ […]
ሐሙስ ጥቅምት ሁለት ቀን 2004 ዓ.ም ፣ ከሰዓት በኋላ በስምንት ሰዓት አካባቢ እንደሚቀመጥ ቀጠሮ የተያዘለት፣ እነ አቶ አንዱዋእም አርጌና እስክንድር ነጋ ጨምሮ በሽብር ሥራ የተከሰሱ ኢትዮጵያዉያን ጉዳይ የያዘዉ ችሎት፣ በድንገት ተከሳሾች አስቀድሞ ሳይነገራቸዉ፣ የዚያን ቀን በጠዋቱ ሁለት ሰዓት መቀመጡን ከአዲስ አበባ የደረሰ ዘገባ ያመለክታል። ፖሊስ መረጃዎች ለማሰባሰብ ተጨማሪ ጊዜ ያሰፈልገኛል በማለቱ፣ ፍርድ ቤቱ ያለ ምንም […]