ጅዳ ሳውዲ አረቢያ ለህክምና በድብቅ ገብተው የልብ በሽታ ህክምና የተደረገላቸው የህወሃት/ኢህአዴግ ከፍተኛ ሹም በህይወት መኖራቸውን እንደሚጠራጠሩ ከሆስፒታሉ የሚወጡ ምስጢራዊ ምንጮች አረጋገጡ፡፡ በልብ በሽታ የሚሰቃዩት አቶ በረከት ለህክምና ጅዳ ሳውዲ አረቢያ የሚገኝ አንድ ሆስፒታል ህክምናቸውን ተከታትለው ወደ ሃገር ከተመለሱ ወዲህ የጤንነታቸው …

በረከት ስምኦን በህይወት መኖራቸውን ሳውዲ አረቢያ የተኙበት ሆስፒታል ሊያረጋግጥ አልቻለም – ጎልጉል Read more »

የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በኢትዮጵያ ታሪካዊ ጉብኝት ባደረጉበት በዚህ ሳምንት፣ በአገራቸው አንድ ፍርድ ቤት ኢትዮጵያን ባልተፈቀደ ስለላ የሚወነጅል ክስ መቅረቡ ተሰማ፡፡ በትውልድ ኢትዮጵያዊ በዜግነት አሜሪካዊ የሆነ ኪዳኔ በተባለ በሜሪላንድ የሚኖር ግለሰብ ላይ የስካይፒና የኢንተርኔት የስልክ ልውውጦችን በመጥለፍ፣ እንዲሁም ቤተሰቦቹ በኢንተርኔት …

የአሜሪካ ዜግነት ባለው ግለሰብ ላይ ያልተፈቀደ ስለላ በማድረግ ወያኔ ቀረበበት Read more »

በኢትዮጵያ እስር ቤት የሚገኙት የግንቦት ሰባት ዋና ጸሐፊ አቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌ በተሻለ ሁኔታ መያዛቸዉን የአገሪቱ ዉጭ ግዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ገለጹ። ሚኒስትሩ ትላንት ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዩ የአማርኛዉ ቋንቋ ስርጭት ስለ ፕሬዚደንት ኦባማ ኢትዮጵያ ጉብኚት በሰጡት ቃለ ምልልስ ስለ አቶ …

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ አዲስ መጽሃፍ እንደጻፉና የልማት ቦታዎችን እንደሚጎበኙ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ተናገሩ – (VOA – ሐምሌ 29, 2015) Read more »

ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በአፍሪቃ ሕብረት ባደረጉት ንግግርና ከጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ጋር ባደረጉት ጋዜጣዊ ላይ በተነሱት ነጥቦች ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ መሪዎች የተለያዩ አስተያየቶች ተሰጥተዋል። Listen

በማለዳ ከእንቅልፌ በመንቃት ጉዞዬን ልደታ ወደሚገኘው ከፍተኛ ፍርድ ቤት አደረኩ፡፡ ጉዞዬን ወደ የልደታው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያደረኩት ከፍተኛው ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት፣ በዛሬው ዕለት ‹‹በእነሶልያና ሽመልስ›› የክስ መዝገብ ስር ለሚገኙትና ከእስር ያልተለቀቁት ጦማሪያን አጥናፍ ብርሃኔ፣ በፍቃዱ ሀይሉና ናትናኤል ፈለቀ ላይ ፍርድ ቤቱ ብይን ለመስጠት መዝገቡን ለሐምሌ 22 ቀን 2007 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቶበት ስለነበረ ነው፡፡ […]

ሐምሌ ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ፕ/ት ባራክ ኦባማ ከአቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ጋር ባደረጉት ውይይት፣ በውጭ አገር በተለይም በአሜሪካ የተቀመጠ ተቃዋሚ ድርጅት በሽብረተኝነት እንዲፈረጅ የቀረበውን ጥያቄ ሳይቀበሉት ቀርተዋል። አቶ ሃይለማርያም ” ሽብርተኝነትን በመዋጋት እንዲሁም ሰራዊታችንን በጸጥታ አስከባሪነት ስም ለመላክ የማንችልበት ደረጃ ላይ እየደረሰን ነው” የሚል ማብራሪያ የቀረበ ሲሆን፣ ለዚህም የሰጡት ምክንያት “በኤርትራ …

ሐምሌ ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በ12ኛው የፍትህ ሚኒስቴርና የክልል ፍትህ ቢሮዎች የጋራ መድረክ ላይ እንደተነገረው በበጀት አመቱ የተቋረጡ መዝገቦች በሙሉ ኦዲት ተደርገው ሲጣሩ፣ በአጠቃላይ የፍርድ ቤት መዝገቦች የተዘጉት በክራይ ሰብሳቢነት፣በዝምድናና በተያያዙ የገንዘብ ጉዳዮች መሆኑን የስብሰባው ተሳታፊዎች ተናግረዋል። የደቡብ ክልል የፍትህ ቢሮ ኃላፊ በክልላቸው በስፋት በሚታየው ህገወጥ የሰወች ዝውውር ላይ በሰጡት አስተያየት …

ሐምሌ ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ሲኤምሲ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት የሚኖሩ 43 አባወራዎች ከ200 በላይ ቤተሰቦች ቀደም ብለው ይኖሩበት የነበረውን ቀያቸውን በልማት ምክንያት ለቀው በተጠቀሰው ወረዳ እየኖሩ ቢሆንም በመንገድ ግንባታ ምክንያት ሕገወጥ ገንቢዎችን ለማዳን ተብሎ እነሱ በድጋሚ ሊፈናቀሉ መሆኑን በመጥቀስ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲታደጓቸው የተማፅኖ ደብዳቤ …

ሐምሌ ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአውስትራሊያ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ኢትዮጵያዊው ወጣት ናስር ባሬ በሁለት የፖሊስ ባልደረቦች አካላዊ ጥቃትና የዘር መድሎ ተፈፅሞብኛል ብሎ ያቀረበው ክስ በወንጀል መርማሪዎች እንዲጣራ ትዕዛዝ አስተላልፏል አቶ ናስር ”ሁለት ፖሊሶች ከፍሳሽ ትቦ ላይ አጋድመው ረገጡኝ ጥርሶቼ ተሰባብረዋል፣እጄን ጠምዝዘው ዐይኔ ላይ የሚያቃጥል ካፕሱም እስፕሬይ ረጩብኝ፣የጎን አጥንቶቼን ረገጠውኛል ይህ ሳያንሳቸው …

የአገራችን ጠቅላይ ሚኒስትርና የአሜሪካው ፕሬዝዴንት በጋራ በሰጡትን መግለጫ በማስመልከት በእንግሊዝኛ በጻፍኩት አስተያየቴ ላይ ኦባማ መንግስታችን ‹‹ በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የተሰየመ መንግስት›› ማለታቸው ብዙ ወገኖችን ማስቆጨቱንና የቁጭታቸው መነሻም የፕሬዝዳንቱ አባባል የ‹ሰለጠኑት ›ና የበለጸጉት ከሚነግሩን እሴታቸውና መርሃቸው ጋር የተጣረሰ መሆኑን አንስቼ አሜሪካም ሆነች …

የኦባማ የአፍሪካ አዳራሽ ንግግርና መልዕክቱ በወፍ በረር ሲቃኝ፤ Girma Bekele Read more »

(ምንሊክ ሳልሳዊ) እስካሁን ወያኔዎች አለመረዳታቸው የሚገርመው እኮ ዘላለም መኖር የለም…ዘላለም መኖር አይደለም ዘላለም ስልጣን ላይ ዘላለም መቀመጥም እንዳሌለ ማወቅ ያስፈልጋል::ቃሊቲን ሳይቀምሱት ቂሊንጦን በካቦነት ሳያገለግሉበት አሊያም ካቦ ሳያንጫጫቸው ወደ ሞት መውረዳቸው ያንገበግበኛል:: አለቅን እኮ ኢሠፓአኮ.. ተባለ:ካለፉት መንግስታት መማር ያልቻለው ወያኔ ራሱን …

አመዳቸው ቡን ብሏል …. ፊታቸው ሁሉ በድንጋጤ ተውጧል::ያልገባውና ግራ የገባው ሙትቻ ስርአት : (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ዜና መድረክ – – ፕረዘዳንት ባራክ ኦባማ የአፍሪካ መሪዎች ሕገመንግሥቶቻቸውን እንዲያከብሩና በየሀገሮቻቸው ዴሞክራሲን በትክክል ለመገንባት ተጨባጭ ጥረት እንዲያደርጉ አሳሰቡ፡፡ የወቅቱ የዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አማሪካ ፕረዘዳነት ባራክ ሁሴን ኦባማ ይህንን ማሳሰቢያ ለአፍሪካ መሪዎች የሰጡት ማክሰኞ ሐምሌ 21 ቀን 2007 ዓ ም …

ፕረዘዳንት ባራክ ኦባማ የአፍሪካ መሪዎች ሕገመንግሥቶቻቸውን እንዲያከብሩና በየሀገሮቻቸው ዴሞክራሲን በትክክል ለመገንባት ተጨባጭ ጥረት እንዲያደርጉ አሳሰቡ፡፡ Read more »

Minilik Salsawi ከጻፋቸው ጽሁፎች ውጪ አንድም ምስክርም ሆነ ማስረጃ ያልቀረበባቸው ሳይፈቱ በወያኔ እስር ቤት የሚገኙት (አቤል:ናትናኤል :አጥናፍ እና በፍቃዱ )የዞን 9 ጦማሪያን «በጽሑፍ ምክንያት የታሰረ የለም» ብለው በሚናገሩት የአገዛዙ ፍርድ ቤት ዛሬ ረፋድ ላይ ቀርበው ነበር፡፡ባለፈው ለብይን ተቀጥሮ ሆኖም የኦዲዮ …

የዞን ዘጠኝ ጦማርያን የፍርድ ቤት ውሎ …33ኛው የካንጋሮ ችሎት ቀጠሮ Read more »

ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ከትላንት በስቲያ ከኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ጋር ባደረጉት አዲስ አበባ ዉስጥ በሰጡት ጋዜጣዊ ጉባኤ ለጋዜጠኛ ጥያቄ በሰጡት መልስ የዚያችን አገር መንግስት በዴሞክራሲያዊ መንገድ እንደተመረጠ አድርጎ መግለጻቸዉ ከብዙ የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅቶች ትችት አስከትሏል። Freedom House  የተባለዉ መሰረቱ እዚህ United States  የሆነዉ ድርጅት ኢትዮጵያ ተገቢ ያልሆነ ሙገሳ ከUnited States  ተትሮአታል ሲል መግለጫ […]

የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት ድርጊቱ የተፈጸመው ንብረትነቱ የቱርክ የሆነና በጥጥ ማምረት ስራ ላይ የተሰማራውን የቶረን የእርሻ ኩባንያ ገንዘብ ጭኖ በመጓዝ ላይ ባለ መኪና ላይ ነው። የኩባንያው ሃላፊዎች ከፍተኛ ቁጥር ያለው የአሜሪካ ዶላርና ብር ይዘው በ7 የልዩ ሃይል ፖሊስ አባላት ታጅበው ወደ ወንዶ ጎጊ ወረዳ በሚጓዝበት ወቅት፣ አንደኛው ወታደር ለመጸዳዳት በሚል መንገድ ላይ ከወረደ በሁዋላ፣ ጥይቱን አቀባብሎ […]

በረከት በህይወት የሉም ! በጅዳ የሚገኘው« ብግሻን» ሆስፒታል የምርመራ ውጤት። ኢትዮጵያ ሃገሬ ጅዳ በዋዲ ጅዳ ሳውዲ አረቢያ ለህክምና በድብቅ ገብተው የልብ በሽታ ህክምና የተደረገላቸው የመንግስት ከፍተኛ ሹም በህይወት መኖራቸውን እንደ ሚጠራጠሩ ከሆስፒታሉ የሚወጡ ምስጢራዊ ምንጮች አረጋገጡ፡፤ በልብ በሽታ የሚሰቃዩት አቶ በረከት ለህክምና ጅዳ ሳውዲ አረቢያ የሚገኝ አንድ ሆስፒታል ህክምናቸውን ተከታትለው ወደ ሃገር ከተመለሱ ወዲህ የጤንነታቸው […]

ኦባማ በአፍሪካ ኅብረት ያደረገው ንግግር ብዙ ጥያቄዎችን መልሷል፤ የኦባማ ጉብኝት ያስከተለው ጫጫታ ሁሉ መልስ አገኘ፤ የሰው ልጆች በመሀከላቸው ምንም ዓይነት የአድልዎ ልዩነት ሳይደረግባቸው በሰውነታቸው ብቻ በተፈጥሮ ያገኙትን ክብራቸውንና መገሣቸውን አስከብረው መኖር እንዳለባቸው በአጽንኦት ተናገረ፤ ዛሬ የአሜሪካኑ ፕሬዚደንት ያደረገው ንግግር ከፕሬዚደንትና …

ኦባማ የአፍሪካን ገዢዎች እያዋዛ ደቆሳቸው! ፕ/ሮ መስፍን ወልደ ማርያም Read more »

ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ከትላንት በስቲያ ከኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ጋር ባደረጉት አዲስ አበባ ዉስጥ በሰጡት ጋዜጣዊ ጉባኤ ለጋዜጠኛ ጥያቄ በሰጡት መልስ የዚያችን አገር መንግስት በዴሞክራሲያዊ መንገድ እንደተመረጠ አድርጎ መግለጻቸዉ ከብዙ የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅቶች ትችት አስከትሏል። Freedom House የተባለዉ …

የኦባማ ንግግር የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ትችት ገጠመው – VOA Read more »

ሐምሌ ፳፩ (ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አሜሪካዊው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በስልጣን ላይ ያለውን ገዢ ፓርቲ ” በዲሞክራሲያዊ ምርጫ” የተመረጠ ነው ብለው መናገራቸውን ተከትሎ የተለያዩ የሰብአዊ መብት ተከራካሪ ድርጅቶች ተቃውሟቸውን ባሰሙ ማግስት፣ ይህንን ንግግራቸውን የሚቃረን ንግግር በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ተገኝተው አድርገዋል። ፕሬዚዳንቱ ስለኢትዮጵያ ዲሞክራሲ በመጀመሪያው ቀን የተናገሩትን ላለመድገም ጥንቃቄ ያደረጉ ሲሆን፣ ምርጫውን በተመለከተ …

ሐምሌ ፳፩ (ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት ድርጊቱ የተፈጸመው ንብረትነቱ የቱርክ የሆነና በጥጥ ማምረት ስራ ላይ የተሰማራውን የቶረን የእርሻ ኩባንያ ገንዘብ ጭኖ በመጓዝ ላይ ባለ መኪና ላይ ነው። የኩባንያው ሃላፊዎች ከፍተኛ ቁጥር ያለው የአሜሪካ ዶላርና ብር ይዘው በ7 የልዩ ሃይል ፖሊስ አባላት ታጅበው ወደ ወንዶ ጎጊ ወረዳ በሚጓዝበት ወቅት፣ አንደኛው …

ሐምሌ ፳፩ (ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአካባቢው ወኪላችን እንደገለጸው ከሁለት ሳምንት በፊት በአርባምንጭ ከተማ ሊደረግ የታቀደው የተቃውሞ ሰልፍ በገዢው ሃይል የጸጥታ አባላት እንዲበተን ከተደረገ በሁዋላ፣ ከ120 በላይ ሰዎች ተይዘው በአርባምንጭ እስር ቤት ታስረዋል። አንድ የገዢው ፓርቲ ደጋፊ የሆነ ሰው የጋሞን ብሄረሰብ ታሪክ አንቋሾ መጽሄት አሳትሟል በሚል የተጀመረው ተቃውሞ እየጨመረ መሄዱን ተከትሎ፣ …

በደቡብ ኢትዮጵያ ሸካ ዞን የሚገኙ የቴፒ ወጣቶች በህወሓት አገዛዝ የሚደርስባቸው በደል አንገሽግሿቸው ራሳቸውን አደራጅተው በአገዛዙ ላይ እርምጃ መውሰድ ከጀመሩ በርካታ ወራት ተቆጥረዋል። እነዚህ ወጣቶች ግንቦት 27 ቀን 2007 ዓ.ም. በአካባቢያቸው የሚገኝን አንድ የፓሊስ ጣቢያ ወረው እስረኞችን ማስፈታታቸው በመላው ኢትዮጵያ እንዲታወቁ ምክንያት ሆኗል፤ የአገዛዙ ሚዲያም ድርጊቱ መፈፀሙ በተዘዋዋሪም ቢሆን አምኗል። ለፍትህ፣ ለነፃነት፣ ለዲሞክራሲ፣ ለእኩልነት እና ለአገር […]

ከአክሱም ወደ አዲስ አበባ 63 መንገደኞች አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ኮድ 3 የሰሌዳ ቁጥሩ 51672 ኢትዮጵያ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ነጋሽ በተባለ ቀበሌ አቅጣጫ ስቶ 300 ሜትር ጥልቀት ባለው ገደል በመግባቱ መሆኑን በክልሉ የትራፊክ ደህንነትና ቁጥጥር የግንዛቤ ማሳደጊያ አስተባባሪ ምክትል ኢንስፔክተር አበበ ሙላው ገልጸዋል። በአደጋው 15 መንገደኞች ወዲያው ስድስቱ ደግሞ ወደ ህክምና በመሄድ ላይ እያሉ ህይወታቸው ማለፉን […]

ኦባማ “ዴሞክራሲ ማለት ፎርማል ምርጫ ማለት ብቻ አይደለም” ሲል አዳራሹ በአንድ እግሩ ቆመ ጭብጨባው ቀለጠ ፉጨቱ አስተጋባ ሁሉም በዚህች ሰበብ ምርጫ እያጭበረበሩ እዴሜ ያራዝሙ ስለነበር እውቅና ያገኙ መሰላቸው። የኦባማ ንግግር ግን ባላሰቡት መንገድ ነበር የቀጠለው። “ጋዜጠኞች ስራቸውን በመስራታቸው የሚታሰሩ ከሆነ፣ …

የኢትዮጵያ መንግስት በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የመጣ ነው በማለት እጅጉን አስቀይሞን የነበረው ኦባማ ዛሬ አፍሪካ ህብረት አዳራሽ ልዩ ሆኖ ቀረበ። Read more »

1. ‘ኤር ፎርስ ዋን’ የአውሮፕላን ስም አይደለም #Ethiopia ኤር ፎርስ ዋን የአንድ አውሮፕላን ብቻ መጠሪያ አይደለም። ማንኛውም ፕሬዚደንቱን እያጓጓዘ ያለ አውሮፕላን ይህ መጠሪያ ስም ይሰጠዋል። ይህ መጠሪያ የሬዲዮ ሞገድ ወይም ጥሪ መለያ ኮድ ሲሆን በዚህ መሰየም ያስፈልገውም በአንድ ቦታ እየበረሩ …

እውነታዎች ስለ አሜሪካው ፕሬዚደንታዊ አውሮፕላን ‘ኤር ፎርስ ዋን’ Read more »

ዊክሊክስ ባወጣው መረጃ ላይ የኢትዮያና የኬንያ ገዢዎች ሶማሊያን ለአራት ቦታ በመክፈል ለመቀራመት በሚስጥር ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስነብቧል። ሶማሊያ ለም እና በማዕድን የበለጸገ ምድር ባለቤት በመሆንዋ የብዙ ሀገራትን ፍላጎትን ትስባለች።ዊክሊክስ ጅቡቲ ከሚገኘው የሳዑዲ አረቢያ ኤንባሲ መረጃውን እንዳገኘው ገልጿል።በአሁኑ ወቅት ብዙ አገራት በሶማሊያ ውስጥ ይገኛሉ፤የተወሰኑት በግፊት እንዲወጡ ተደርገዋል ብሎአል። ሶማሊያ ለአራት ክልል ትከፈላለች ሁለቱን ኢትዮጵያ ስትወስድ ቀሪውን […]

Barak Obama of The White House says no to US ground forces to combat Shabaab: “We don’t send our marines in to do the fighting. The Ethiopians are tough fighters.”በሶማሊያ ምድር በአልሸባብ ለተገደሉ ለተማረኩ ወታደሮች ቤተሰቦች እንኳን ካሳ ሊከፈል የጡረታ …

በደሃው ወታደር ደም የአሜሪካ ጥቅም የወያኔ ስልጣን ሊጠበቅ ነው ? እስከ መቼ ? Read more »

በህብረት ለመብታችን በሁለት እግራችን በትክክል ስንቆም ማንም ከስራችን አይጠፋም!!! እንደ ወያኔ አይነት መንግስት አለም ላይ ቢዞር ሃይማኖተኞችን፡ጋዜጠኞችን፡ተቃዋሚዎችን፡እንዲሁም ማንኛውም የነሱን አመለካከት የማይደግፉ ዜጎችን አሸባሪ ብሎ ካለጥፋታቸው የወነጀለ አንድም መንግስት የለም። 100% አሸናፊ አምባገነኖቹ ምኞታቸው የገዛ የሃገራቸውን ነጻነት ናፋቂ ዜጋ አለም አቀፍ አሸባሪ ማሰኘት ነበር። እነሱ ይበሉን እንጂ በአሸባሪነት የሚያስፈርጀንን ማስረጃ ልክ እንደለመዱት ካንጋሮ ፍርድ አጭበርብረው ማቅረብ […]

‹‹ኦባማ ኢህአዴግን በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የተመረጠ ነው ማለታቸው የኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ግንባታ ላይ ውሃ የሚቸልስ ነው›› • ‹‹ኢህአዴግ የጠራው የቅንጦት ግብዣ ላይ መገኘት የህዝቡን ሰቆቃ እንደመርሳት እቆጥረዋለሁ›› የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት የኢትዮጵያ መንግስት ዛሬ ሀምሌ 20/2007 ዓ.ም ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ ቤተ መንግስት ውስጥ ለአሜሪካው ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ የሚያደረገው የእራት ግብዣ ላይ እንደማይገኙ ለነገረ ኢትየጵያ […]

ሐምሌ ፳ (ሃያ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- አሜሪካዊው ፕ/ት ባራክ ኦባማ ይህን የተናገሩት ” በአሜሪካና በኤርትራ የሚገኙ የተቃዋሚ ድርጅቶች ኢትዮጵያ ሽብርተኝነትን ለመወጋት የምታደርገውን ጥረት እያደናቀፉ በመሆኑ የእርስዎ መንግስት የኢትዮጵያን መንግስት ለመርዳት ምን ያክል ዝግጁ ነው ተብሎ ከኢቢሲ ጋዜጠኛ ” ጥያቄ መቅረቡን ተከትሎ ነው። ጋዜጠኛው የድርጅቱን ስም በግልጽ ከመግለጽ ቢቆጠብም፣ ፕ/ት ኦባማ የሰጡት መልስ …

ሐምሌ ፳ (ሃያ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሀምሌ 1 ቀን 2007 ዓ.ም. ጎንደር ከተማ ውስጥ በፖሊስና ደህንነቶች ታፍኖ የተወሰደው የሰማያዊ ፓርቲ አባል መምህር አለላቸው አታለለ የት እንደሚገኝና በምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳለ ለማወቅ እንዳልቻሉና ከፍተኛ ጭንቀት ላይ መሆናቸውን ቤተሰቦቹ አስታውቀዋል በጎንደር መምህራን ኮሌጅ የአይ ሲቲ መምህርና የትምህርት ክፍሉ ኃላፊ የሆነው መምህር አለላቸው አታለለ …

ሐምሌ ፳ (ሃያ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ዊክሊክስ ባወጣው መረጃ ላይ የኢትዮያና የኬንያ ገዢዎች ሶማሊያን ለአራት ቦታ በመክፈል ለመቀራመት በሚስጥር ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስነብቧል። ሶማሊያ ለም እና በማዕድን የበለጸገ ምድር ባለቤት በመሆንዋ የብዙ ሀገራትን ፍላጎትን ትስባለች።ዊክሊክስ ጅቡቲ ከሚገኘው የሳዑዲ አረቢያ ኤንባሲ መረጃውን እንዳገኘው ገልጿል።በአሁኑ ወቅት ብዙ አገራት በሶማሊያ ውስጥ ይገኛሉ፤የተወሰኑት በግፊት እንዲወጡ ተደርገዋል …

Addis Admass.com ኢህአዴግ፤ “ኒዮሊበራል” በማለት አሜሪካን መዝለፍ ያዘወትራል። ታዲያ እንዴት፣ ኦባማ “ድንገት” ተነስተው ዋና የኢህአዴግ አድናቂ ይሆናሉ? (ድንገተኛ አይደለም፡፡ አባማ ነባር ሃሳባቸውን ላለፉት 6 ዓመታት በተደጋጋሚ ሲገልፁ ቆይተዋል፡፡) · የዲያስፖራ ፖለቲከኞች፤ ለኦባማ የምርጫ ዘመቻ ቀስቅሰዋል። ዛሬ ግን፣ የኦባማ ጉብኝት ድንገተኛ …

አሜሪካ፣ የኢህአዴግ “አድናቂ” ትሆናለች ብሎ ማን አሰበ! Read more »

የኢትዮጵያዊነት ውርስ እና ቅርስ ማህበረሰብ ዕሁድ ዕለት አምስተኛውን ክብረ በዓል በሰሜን አሜሪካ አክብሯል። በዚሁ ዕለት ኢትዮጵያውያን ፣ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ የኢትዮጵያ ወዳጆች እና ተጋባዥ እንግዶች መገኘታቸውን ከዋሽንግተን ዲሲ የደረሰን ዘገባ ያስረዳል። ይህ ድርጅት፤ የቀድሞ ታሪክና ቅርፅን በመጠበቅ ለአሁኑ ትውልድ እና ለመጪው በክብር …

የኢትዮጵያዊነት ውርስ እና ቅርስ ማህበረሰብ ክብረ በዓል በዋሽንግተን ዲሲ Read more »

• ‹‹ኦባማ ኢህአዴግን በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የተመረጠ ነው ማለታቸው የኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ግንባታ ላይ ውሃ የሚቸልስ ነው›› • ‹‹ኢህአዴግ የጠራው የቅንጦት ግብዣ ላይ መገኘት የህዝቡን ሰቆቃ እንደመርሳት እቆጥረዋለሁ›› የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት የኢትዮጵያ መንግስት ዛሬ ሀምሌ 20/2007 ዓ.ም ምሽት 1፡00 …

ኢ/ር ይልቃል መንግስት ለፕሬዝደንት ኦባማ ያዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ እንደማይገኙ አስታወቁ:: Read more »

ለማነኛውም ጋዜጣዊ መግለጫ የሚመስለው ነገር አብቅቶዋል፡፡ ፕሬዝዳንት ኦባማ በዲሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠን መንግሰት (እንደ ኢትዮጵያ መንግስት ያለውን) በኃይለ ለመጣል የሚደረግ ሙከራን አይደግፉም፡፡ በሀይል ብንጥለው ግን ምን ያደርጉን ይሆን ብዬ በማሰብ ላይ ነኝ!!!! እግዚር ያክብራቸው ስለ ግብረ ሰዶም ለወንድም እና እህቶች ኬኒያ …

በዚህ ጉብኝት ኦባማ የሆነ ተዓምር ሊያመጡ ይችላሉ ብሎ የጠበቀ ከነበረ ቁርጡን የሰማ ይመስለኛል፡፡ Girma Seifu Maru Read more »

ፕሬዚዳንት ኦባማ የአፍሪካ ጉብኝታቸውን ከመጀመራቸው በፊት የብሔራዊ ጸጥታ አማካሪ የሆኑት ሱዛን ራይስ ወደኬኒያ እና ኢትዮጵያ ስለሚደረገው ጉብኝት መግለጫና ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሸ ሰጥተው ነበር፡፡ የጉብኝት ዝርዝር መርሃ ግብር በማስረዳት ንግግር የጀመሩት ራይስ ፕሬዚዳንቱ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከኢህአዴ ሹማምንትና ከአፍሪካ ኅብረት ኃላፊዎች …

የሱዛን ሳቅ – ምርጫ መቶ በመቶ ማሸነፍ ምን ያስቃል? Read more »

ምንሊክ ሳልሳዊ :- እናት ሃገሬ በናንተ ስም መጠራቷ ለኔ ይሁን ሃገሩን ለሚወድ ሁሉ ትልቅ እፍረት ነው:: ስለ ዲፕሎማሲ እና እንግዳ አቀባበል መማር ያስፈልጋል እንዳይባል አሊያም ትምህርት ቤት እንዳይከፈት ይህ ጉዳይ የተለመደ የፕሮቶኮል ጉዳይ እና በየሚዲያው የሚታይ ነገር ነው:: እንኳን ባለስልጣን …

የሰው መሳቂያ ሆናቹ አገራችንን የሰው መሳለቂያ አደረጋችሁ::የደህንነት ባለስልጣናቱ ተደብቀው ያዩ ነበር:: ምንሊክ ሳልሳዊ Read more »

በታህታይ አድያቦ ወረዳ አካባቢ የሚገኙ የገዢው የኢህአዴግ ስርዓት ወታደሮች እርሰ በራሳቸው እየተገዳደሉ እንደሚገኙ ተገለፀ። በትግራይ ሰሜናዊ ምእራብ ዞን ታህታይ አድያቦ ወረዳ ተሰማርተው የሚገኙ የኢህአዴግ መከላከያ ሰራዊት በመካከላቸው አንድነትና ፍቅር እንደሌላቸው የገለፀው መረጃው በተለይ ደግሞ በአባላትና በአዛዦች መሃል በተከሰተው ያለመስማማት ምክንያት ወታደር ታዘዘ ደበበ የተባለ ግለሰብ መቶ አለቃ አስራት ባዩና አምሳ አለቃ ካሳ አለሙ የተባሉን በጥይት […]

መቼም የአሜሪካን ፕሬስደንት ባራክ ኦባማን ለመቀበል ምስራቅ አፍሪካ ሺር ጉድ ስትል ከርማለች በተለይ አገራቺን ኢትዮጵያ የህነን ጉብኝት ያማረና የተሳካ እንዲሆን ከአቅሟ በላይ ስትጥር ስታፀዳ ከርማለች በተለይም በ100% ሙሉ በሙሉ በዲሞክራሲያዊ መንገድ የተመርጠዉ(እረ ጎበዝ ሳቄ አመለጠኝ ) ገዢዉ ኢህአዴግ ለከሰረ ፖለቲካው ግባአት ለማድረግ እላይ ታች ሲል መከረሙ ይታወሳል፡፡ በርግጥ ባራክ ኦባማ ይህ ጉብኝት ተኩረቱና ዋና አላማዉ […]