የኢትዮጵያ ዳግም ብሔራዊ የዉርደት ቀን !!

መቼም የአሜሪካን ፕሬስደንት ባራክ ኦባማን ለመቀበል ምስራቅ አፍሪካ ሺር ጉድ ስትል ከርማለች በተለይ አገራቺን ኢትዮጵያ የህነን ጉብኝት ያማረና የተሳካ እንዲሆን ከአቅሟ በላይ ስትጥር ስታፀዳ ከርማለች በተለይም በ100% ሙሉ በሙሉ በዲሞክራሲያዊ መንገድ የተመርጠዉ(እረ ጎበዝ ሳቄ አመለጠኝ ) ገዢዉ ኢህአዴግ ለከሰረ ፖለቲካው ግባአት ለማድረግ እላይ ታች ሲል መከረሙ ይታወሳል፡፡ በርግጥ ባራክ ኦባማ ይህ ጉብኝት ተኩረቱና ዋና አላማዉ […]