ከማዕከላዊ ኮሚቴ ውጭ ያሉ የኦህዲድ ካድሬዎች አሁኑኑ ወስዳችሁ እሰሩን እያሉ ነው ። አዲሱ የኦህዲድ ሊቀመንበር ከማዕከላዊ ኮሚቴ ውጭ ያሉትን የኦህዲድ መካከለኛ እና ከፍተኛ ካድሬዎች ሰሞኑን ሰብስበው ነበር።በስብሰባው ላይ ከተነሱት ሃሳቦች መካከል 1የፌደራሉን መንግሥት ባለሥልጣናት እናንተ ከፈራችሁ እኛ እንህድ እና የህዝባችንን …

ከማዕከላዊ ኮሚቴ ውጭ ያሉ የኦህዲድ ካድሬዎች አሁኑኑ ወስዳችሁ እሰሩን እያሉ ነው ። Read more »

News Ethiopia Wetatoch Dimts September 26, 2016 መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም መጣጥፎችን ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር ይዘንላችሁ ቀርበናል አብራችሁን ሁኑ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=PlGjhv-so94]

ለአገር ሰላም መፍትሔው …  (ከደጉ ዘመን)፤ አዲስ አበባ – ኢትዮጵያ እኔም እንደ ዜጋ ለአገር ሰላም መፍትሔ አለኝ!! ኢትዮጵያ የምትባል አገር የሁላችንም እንጂ የተወሰኑ ግለሰቦች፣ ብሔሮች፣ ጎሳ፣ ዘር፣ …. አይደለችም፡፡ የተወለድኩት በንጉሡ ዘመን ሲሆን፣ ነፍስ ያወኩትና […]

  በኣማራ ክልል በኣግዓዚዎች የሚደረጉ ግድያዎች እየጨመሩ ነው።በማክሰኝት ኣንድ ወጣት ተገደለ።ቀናት በሄዱ ቁጥር ወያኔ በሕዝባችን ላይ የሚያደርሰው ጥፋት እየጨመረ ነው ፤ ይህ ወንድማችን አላምረው የኋላ ይባላል፤ ትናንት ጎንደር ዙሪያ ወረዳ ማክሰኝ አቅራቢያ በአጋዚ ወታደሮች በጥይት አንገቱ ላይ በጠሱት፤ ወደ ፈለገ …

በኣማራ ክልል በኣግዓዚዎች የሚደረጉ ግድያዎች እየጨመሩ ነው።በማክሰኝት ኣንድ ወጣት ተገደለ። Read more »

–  ለኢትዮጵያ ሕዝቦች በሙሉ – ለኢህአዴግ አራቱ እህት ድርጅቶች – ለሁሉም አጋር ድረጅቶች በሙሉ –  ጭቆናን ለማሹ ለዓለም ማሕበረሰብ በሙሉ ባሉበት ሁሉ ኢ ህገ-መንግሥታዊ የደቡብ ክልል የብሔሮች ብሔረሰቦች መብት ጥያቄ አፈና ልምድ ለኢትዮጵያ ብሔረሰቦች ትርምስ መነሻ እየሆነ መጥቷል፡፡ እንደሚታወቀው በደ/ብ/ብ/ሕ …

ኢ ህገ-መንግሥታዊ የደቡብ ክልል የብሔሮች ብሔረሰቦች መብት ጥያቄ አፈና ልምድ ለኢትዮጵያ ብሔረሰቦች ትርምስ መነሻ እየሆነ መጥቷል፡፡ Read more »

ሳቅ እና ለቅሶ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በስብሰባ ወቅት ምሁራኑን ሳቅ በሳቅ ያደረገና እንባ በእንባ ያራጩ ጥቂት ነገሮች እኒህ ነበሩ። 1 – አንዲት ሴት መምህርት ነች እጇን አወጣች እድሉን ስታገኝ “አሁን ወደ ስልጠናው ልገባ ስል ባለቤቴ ደውሎልኝ ነበር ‘ አደራሽን እናገራለሁ …

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በስብሰባ ወቅት ምሁራኑን ሳቅ በሳቅ ያደረገና እንባ በእንባ ያራጩ ጥቂት ነገሮች Read more »

የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን በኢትዮጵያ በቅርብ ጊዜዎቹ ግጭቶች ስለጠፋው የሰው ህይወትና የንብረት ውድመት እንዲሁም ዜጎች ለእስር የተዳረጉበትን ሁኔታ በልዩ ትኩረት እከታተላለሁ አለ የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን በኢትዮጵያ በቅርብ ጊዜዎቹ ግጭቶች ስለጠፋው የሰው ህይወትና የንብረት ውድመት እንዲሁም ዜጎች ለእስር ለተዳረጉበት ሁኔታ በልዩ ትኩረት …

የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን በኢትዮጵያ በቅርብ ጊዜዎቹ ግጭቶች ስለጠፋው የሰው ህይወትና የንብረት ውድመት እንዲሁም ዜጎች ለእስር የተዳረጉበትን ሁኔታ በልዩ ትኩረት እከታተላለሁ አለ Read more »

«ኢልሜን ቦፋ ቦፋደቴ» ወይንም «የእባብ ልጅ እባብ» ያለው ጁኔይድ ሳዶ ሙሉ ታሪኩ እነሆ፤ Achamyeleh Tamiru «ኢልሜን ቦፋ ቦፋደቴ» ወይንም «የእባብ ልጅ እባብ» ያለው የቀድሞው የኦሮምያ ክልል ፕሬዝደንት የነበረው ጁኔይድ ሳዶ ነው። ጁኔይድ ሳዶ «ኢልሜን ቦፋ ቦፋደቴ» ወይንም «የእባብ ልጅ እባብ» …

«ኢልሜን ቦፋ ቦፋደቴ» ወይንም «የእባብ ልጅ እባብ» ያለው ጁኔይድ ሳዶ ሙሉ ታሪኩ እነሆ፤ Read more »

ሕዝቤ ሆይ :- ሕወሓት መራሹን ኣገዛዝ እስካልጣልን ዘንድ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሰላምና ነጻነት አናገኝም። የኢትዮጵያ ሕዝብ በትግሉ ኣምባገነንና ኣሮጌ ስርዓቶችን ለማስወገድ ኣዲስ ኣይደለም። ሕዝቤ ሆይ :- ሕወሓት መራሹን ኣገዛዝ እስካልጣልን ዘንድ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሰላምና ነጻነት አናገኝም። Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – …

የኢትዮጵያ ሕዝብ በትግሉ ኣምባገነንና ኣሮጌ ስርዓቶችን ለማስወገድ ኣዲስ ኣይደለም። ሕወሓት መራሹን ኣገዛዝ እስካልጣልን ዘንድ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሰላምና ነጻነት አናገኝም። Read more »

ሰውን እንደ እባብ መቀጥቀጥ በህግ የተፈቀደ እስኪ መስል ድረስ የአራተኛ ክፍለጦር ወታደሮችም መፈጠሬን እስክጠላ ገረፋኝ ። ክቡር ዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ //ክቡር ዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ እና የ 1953ቱ መፈንቅለመንግስት // /በኢዮብ ዘለቀ/ “የመፈንቀለ መንግስት ሙከራው በተካሄደ በአራተኛው ቀን መሰለኝ …

ሰውን እንደ እባብ መቀጥቀጥ በህግ የተፈቀደ እስኪ መስል ድረስ የአራተኛ ክፍለጦር ወታደሮችም መፈጠሬን እስክጠላ ገረፋኝ ። አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ Read more »

አባሎቻችንና ሌሎች ዜጎች ከሕግ ውጭ እየታሰሩ ነው ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ከሰሰ በመላው ሀገሪቱ የሰማያዊ ፓርቲ አባሎችና ሌሎችም ዜጎች ከሕግ ውጭ በሆነ አያያዝ በገፍ እየታሰሩ መሆናቸውን የሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዝዳንት ተናገሩ። ዋሽንግተን — በተመሳሳይ ሁኔታ ከ20 የማያንሱ ዜጎች ከሕግ ውጭ በምዕራብ ኦሮምያ በጅማ …

አባሎቻችንና ሌሎች ዜጎች ከሕግ ውጭ እየታሰሩ ነው ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ከሰሰ Read more »

በኮንሶ ሕዝቡን በማስገደድ ስብሰባ እየተካሄደ እንደሚገኝና ሕዝቡም ስብሰባውን እንዳልተቀበለው የኮንሶ ሕዝብ እንደወከላቸው ከሚናገሩ አባላት መካከል አንዱ አስታወቁ። አዲስ አበባ —  የወጣት ተወካይ ነኝ ያለ አንድ አባልም ቤተክርስትያን ተሰብሮ እንደተመዘበረ ይናገራል። የደቡብ ክልል ቃል-አቀባይ ተደርጓል የተባለውን ሁሉ አስተባብለዋል። የኮንሶ ሕዝብ ወክሎናል …

ኮንሶ ሕዝብ ያልተቀበለው ስብሰባ እንዲካሄድ መገደዱን ተገለጸ Read more »

ከኢህአዴግ ጋር በትልቅ የስልጣን ኮርቻ የነበሩና ዛሬ እራሳቸውን ከፓርቲው ያራቁ ወደተቃውሞም የገቡ ሊደነቁ የሚገባቸወ ናቸው ።ቢሆንም ቅሉ ከመንግስት ጋር ተጣልቶ የሸሸ የድሮ ባለስልጣን ሁሉ እንደ ሀቀኛ መቁጠርና ማጀገን ግን ጅልነት ነው::   የአቶ ጁነዲን ሳዶን ለአብነት እንይ ከዚህ ቀጥሎ የማወራላችሁ …

“ኢልሜን ቦፋ ቦፋደቴ/ የእባብ ልጅ እባብ” አቶ ጁነዲን ሳዶ ነበር ያሉት !!! Read more »

Three Videos that Show Ethiopian Demonstration in Italy , Rome Palazzo Montecitorio 22 September 2016 በጣሊያን ሮም ከተማ በ22∕09∕2016 ከ14 ሰዓት እስከ 17 ሰዓት በጣሊያን ሪፑብሊካ የህዘብ ተወካዮች ምክር ቤት(Palazzo Montecitorio) ኢትዮጵያዉያን ያደረጉት ሰላማዊ ሰልፍ በጥሩ ሁኔታ ተጠነቋል ተወካዮች የተዘጋጀ …

በጣሊያን ሮም ከተማ በ 22∕ 09∕ 2016 ኢትዮጵያዉያን ያደረጉት ሰላማዊ ሰልፍ በጥሩ ሁኔታ ተጠነቋል Read more »

VIDEO : በእስረኤል የኢትዮጵያ ኢንባሲ ተብሎ ከሚጠራው የሕውሓት ጽ/ ቤት ፊትለፊት የአንድ ቋንቋ ተናጋሪ የትግሬው ነፃ አውጭ ደጋፊና የቅርብ የሥጋ ዘመዶች ከሌላኛው ሀገሩን የተነጠቀው ኢትዮጵያዊ ጋር በነገራችን ላይ ጠፀፍ ሸዋ ጎጃም ይበቅላል ነገር ግን የጤፍ ላኪዎች የአንድ መንደር ሰዎች በዲፕሎማሲ …

VIDEO : በእስረኤል የሕውሓት ጽ/ ቤት ፊትለፊት የሕውሓት ደጋፊና ሀገሩን የተነጠቀው ኢትዮጵያዊ ጋር ፍጥጫ Read more »

  “እኛ ጠንካራ ለመሆን የምንችለው በመተባበር ብቻ ነው፤ በተጻራሪው፤ እኛ ደካማ የምንሆነው በመከፋፈል ነው።”                                     ጀሪ ሮሊንግ፤ የቀድሞው የጋና ፕሬዝደንት ዛሬ ግብጾች ስለ ኢትዮጵያ ያወጡትን ዘገባ ስሰማ ከዚህ በፊት ስለ ተሃድሶ ግድብ በተከታታይ ያቀረብኳቸውን ትንተናዎችና […]

[youtube http://www.youtube.com/watch?v=9WGoJD1Bylw] ኣዲስ ኣበባ በፍተሻ እየተናጠች ነው። ሴቱ ወንዱ ኣሳቻ ስፍራ ላይ ድንገት ቁም እየተባለ ቀልቡ አየገፈፉ አየፈተሹት ይገኛሉ። ወያኔ ምን ያህል በፍርሃት እየራደ እንደሚገኝ ያመለክታል።ሲ ኤም ሲ በታችኛው መንገድ (ሳፋሪ/ፊጋ) አካባቢ በርካታ ፖሊሶችና ፌደራሎች መኪና እያስቆሙ በመፈተሽ ላይ ናቸው።የህዝብ …

ኣዲስ ኣበባ በፍተሻ እየተናጠች ነው። Read more »

የሪዮ የማራቶን ሯጩ ፈይሳ ኣሻንጉሊቱን ጠ/ሚ ሃይለማርያም መሰረተ ቢስ ሃሰተኛና ስም አጥፊ ሲል ተቸ Feyisa called Hailemariam’s claims “baseless, completely false, and insulting.” የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ኦሎምፒክ የማራቶን ሯጩ ፈይሳ ሊለሳ ሪዮ ኦሎምፒክ ላይ እጁን ኣጠላልፎ ያሰማውን ሕዝባዊ …

የሪዮ የማራቶን ሯጩ ፈይሳ ኣሻንጉሊቱን ጠ/ሚ ሃይለማርያም መሰረተ ቢስ ሃሰተኛና ስም አጥፊ ሲል ተቸ Read more »

#Ethiopia #Gonder ወሮበላው የወያኔ አጋዚ ጦር በወያኔ ካድሬዎች ጥቆማ እየተያዙ ታስረው የነበሩትን ወደማይታወቅና ቦታ ሊወስዳቸው ስለሆነ የጎንደር ህዝብ እንዲታደጋቸው የድረሱልን ጥሪያቸውን አስተላልፈወል። #AmharaResistance በሰላማዊ ሰልፉና በሰላማዊ ሰልፋ ላይ ጉልህ ሚና አላችሁ የተባሉትን እና በወያኔ ካድሬዎች ጥቆማ እየተያዙ ታስረው የነበሩትን የጎንደር …

ወሮበላው የወያኔ አጋዚ ጦር በካድሬዎች ጥቆማ እየተያዙ ታስረው የነበሩትን ወደማይታወቅና ቦታ ሊወስዳቸው ስለሆነ የጎንደር ህዝብ እንዲታደጋቸው የድረሱልን ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል Read more »

ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሱዳን ድንበር አቅራቢያ መተማ- ዮሀንስ አካባቢ በትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ላይ ተፈፀመ የተባለው ዘርን ያማከለ ጥቃት ሆነ ተብሎ በፀጥታ ሰራተኞች የተቀነባበረ እንደነበረ ጉዳዩን በቅርብ የመረመሩ የዲፕሎማቲክ ምንጮች መሰከሩ። አጋጣሚውን የትግራይ ክልል መንግስት አልያም የሀገሪቱ የደህንነት ባለስልጣናት …

በትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ላይ ተፈፀመ የተባለው ዘርን ያማከለ ጥቃት በፀጥታ ሰራተኞች የተቀነባበረ እንደነበረ የዲፕሎማቲክ ምንጮች መሰከሩ Read more »

“የአማራ ክልል ልጆች የሚሰቃዩበት ልዩ ቦታ…2345-ሃያሶስትአርባምስት!” ታውቋል። 2345 ቁጥር አይደለም። በዚህ ልዩ የኮድ ስም የሚታወቀው ቦታ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ፓዊ ከተማ መንደር 7 የሚባለዉ አካባቢ ከመድረሳችን በፊት በስተቀኝ በመታጠፍ ወደ ዉስጥ 25 ኪሎ ሜትር አካባቢ ገባ ብሎ ገደል …

ኮድ 2345 – የምድር ሲኦል – የአማራ ክልል ልጆች የሚሰቃዩበት ልዩ ቦታ Read more »

ከእኛ በላይ ፉጨት ….. አፍ ማሞጥሞጥ! ከናሆም ግርማ … ጅብ ብዙ ወለደች አሉ። ታዲያ ልጆችዋን አስቀድማ ስትጓዝ አንዳቸውም ሳይቀሩ ያነክሳል በሁኔታው በጣም አዝና ‘’ አያችሁ ልጆች ሁላችሁም ታነክሳላችሁ እናም ከእንግዲህ አረማመድ ከእኔ መማር አለባችሁ’’  ብላ ከፊታቸው ቀድማ ልታሳያቸው ሞከረች። ከእነርሱ …

ከእኛ በላይ ፉጨት ….. አፍ ማሞጥሞጥ! ከናሆም ግርማ Read more »

ከፓርቲው ኃላፊነት የተነሱት የኦህዴድ ሊቀ-መንበር አቶ ሙኽታር ከድር እና ምክትላቸው ወ/ሮ አስቴር ማሞ በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልነት እንደሚቀጥሉ ተገለጸ። አዲስ አበባ —  የኦህዴድ ማእከላዊ ኮሚቴ በድጋሚ እንደገለጸው ሁለቱ አመራሮች የተነሱት በራሳቸው ጥያቄ ነው። ማእከላዊ ኮሚቴው በኦሮምያ ክልል ስለጠፋው የሰው ሕይወት …

የሃላፊነታቸው የተነሱ የኦህዴድ አባላት በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልነት እንደሚቀጥሉ ተገለጸ Read more »

የመምህራን ተቃውሞ በማስጠንቀቂያ በከባድ ትችትና በእንቅልፍ ታጅቦ ቀጥሏል። #Ethiopia #EthiopiaTeachers #EthiopiaProtests #MinilikSalsawi Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በኣዲስ ኣበባና በኣንዳንድ ክልሎች የሚካሄዱ የወያኔ መጭው ያስፈራኛል ለመምህራን የሚሰጥ ስልጠና ቀመስ የሆነ ስብሰባ በተቃውሞ እየታሸ መምሕራን ለወያኔ ኣገዛዝ በሚሰጡት ማስጠንቀቂያና የሰላ ትችት ታቦ …

የመምህራን ተቃውሞ በማስጠንቀቂያ በከባድ ትችትና በእንቅልፍ ታጅቦ ቀጥሏል። Read more »

ኢትዮጵያ የጥቂቶች ብቻ አይደለችም። ዛሬ ደሴ ላይ ከምሽቱ ኣንድ ሰኣት ጀምሮ ወረቀት በመበተን ላይ ይገኛል።ወረቀቶቹ የያዙት ጽሁፍ ፤ #Ethiopia #Dessie #AmharaResistance #MinilikSalsawi የናንተ ልጅ ጠግቦ የኛ ልጅ ያለቅሳል፦ የናንተ ቤት ሲሞቅ የኛ ቤት ይፈርሳል፦ የናንተ ልጅ ሲማር የኛ ይሰደዳል፦ ወይ …

ዛሬ ደሴ ላይ ከምሽቱ ኣንድ ሰኣት ጀምሮ ወረቀት በመበተን ላይ ይገኛል። Read more »

መስከረም 11—2009 ዓ/ም— በደ/ብርሃን ዩኒቨርስቲ የአድሀሪው ወያኔ መድረክ መሪዎች በእምባ ሲራጩ የዋሉበት ቀን 3ኛ ቀኑን ያስቆጠረው የወያኔ የከፍተኛ ት/ት ተቋማት ምሁራንና ሰራተኞችን አትኩሮት የማስቀየስ የውይይት መድረክ ዛሬ ብዙዎችን በእምባ ሲያራጭ ውሏል። በተለይም በደ/ብርሃን ዪኒቨርስቲ በወያኔ ካድሪዎችና አጎብጓቢዎች የተመራው መድረክ ሳያምኑበትና …

መስከረም 11—2009 ዓ/ም— በደ/ብርሃን ዩኒቨርስቲ የአድሀሪው ወያኔ መድረክ መሪዎች በእምባ ሲራጩ የዋሉበት ቀን Read more »

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚቴ – ጀርመን —————————————————————————————– ሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ October 3, 2016 በአለም ላይ በጀርመን ኤምባሲ ፊት ለፊት በአለም ላይ ላሉ ኢትዮጵያውያን በሙሉ የጀርመን መራህቲ መንግስት ወይዘሮ አንጀላ መርክል የኢትዮጵያ ጉዞ በማስመልከት ሰኞ በኦክቶበር ሦስት ጀርመን የተዋሃደችበት ቀን ነው …

ሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ October 3, 2016 በአለም ላይ በጀርመን ኤምባሲ ፊት ለፊት በአለም ላይ ላሉ ኢትዮጵያውያን በሙሉ Read more »

ስንታየሁ ቸኮል ለጥቅምት 10 ተቀጠረ በፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ማዕከል (ማዕከላዊ) በእስር ላይ የሚገኘው ስንታየሁ ቸኮል ለሁለተኛ ጊዜ የ28 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀበት። ስንታየሁ ቸኮል ዛሬ መስከረም 12 2009 ዓ.ም በአራዳ መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የቀረበ ሲሆን ፖሊስ ምርመራዬን አልጨረስኩም ብሎ …

ማዕከላዊ በእስር ላይ የሚገኘው ስንታየሁ ቸኮል ለጥቅምት 10 ተቀጠረ Read more »

የሕወሓት አሻንጉሊት ሃይለማርያም ደሳለኝ ሃሳብን በነጻነት መግለጽንና የማህበራዊ ሚዲያን እንቅስቃሴ በመቃወም በተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ንግ ግር ኣደረጉ። PM Hailemariam for proving in the world stage how his gov is against freedom of expression.#Video

ጎንደር የገቢዎች ቢሮ ላይ ፈንጂ ሲያጠምድ የነበረ የሕወሓት ሰላይ ተያዘ።በጎንደር ከተማ ለሁለተኛ ጊዜ የገቢዎችን ቢሮ በፈንጅ ለማጋየት ሞባይል ሲጠምድ ተይዛል፡፡ መጀመሪያ 5:00 ሰዐት ላይ ተያዘች፡፡ ከዛ 10:00 ሰአት ላይ ደግሞ ሴቷ ልታቃጥል የነበረውን የጎንደር ገቢዎች ቢሮ ስላልተሳካ ሁለተኛው ግለሰብ ፈንጅ እና …

ጎንደር የገቢዎች ቢሮ ላይ ፈንጂ ሲያጠምድ የነበረ የሕወሓት ሰላይ ተያዘ። Read more »

ሻንበል ከበደ አስረስ ተሰብሳቢውንም ሰብሳቢውንም ያቁነጠነጠ ጀግና ሻንበል ከበደ አስረስ የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ ምክትል ቢሮ ሃላፊ ከ2ሺህ ተሰብሳቢ ድምፁን አስከብሮ በልዩነት የወጣ ብቸኛ የብአዴን አመራር ይህ ግለሰብ ታሪኩም እንደዛሬው ገድሉ የሚያስደምም ነው አሉ። ተሰብሳቢውንም ሰብሳቢውንም ያቁነጠነጠ ጀግና። ብአዴን ያዥጎደጎደውን …

ሻንበል ከበደ አስረስ የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ ምክትል ቢሮ ሃላፊ ከ2ሺህ ተሰብሳቢ ድምፁን አስከብሮ በልዩነት የወጣ ብቸኛ የብአዴን አመራር Read more »

ክንፉ አሰፋ – ከምርጫው ጥቂት አስቀድሞ የወርቅነህ ገበየሁ አያት ስም ገብረኪዳን ነበር። የቀድሞ ወዳጄ ወርቅነህ የአያቱን ስም ከገብረ-ኪዳን ወደ ኩምሳ ለመቀየር የወሰደበት ግዜ እና ምክንያቱ አላስደነቀኝም። ይህንን የዘር ፖለቲካ ጨዋታ ጠንቅቆ የሚያውቀው ዶ/ር መረራ ጉዲናም የተቃዋሚ እጩ ተመራጭ ነበር። ጉዳዩን …

የኦህዴድ ምክትል የሆነው ወርቅነህ ገበየሁ ማንነት ሲገለጥ Read more »

  የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ መምህራን እና ሰራተኞች ውይይታቸውን አቋረጡ፡፡ ስብሰባው በዝምታ አድማ በመመታቱ ምክንያት ነው እንዲቋረጥ የተገደደው ፡፡ ስብሰባው የሚመሩት አማራ ክልል ም/ሬዝዳንት እና የበአዴን ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አለምነው መኮንን ተስብሳቢውን በየአቅጣጫው ችግራችን ስር የሰደደ ነው ለውጥ እናደርጋለን ከአባላት ውጭ …

የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ መምህራን እና ሰራተኞች ውይይታቸውን አቋረጡ፡፡ Read more »

የዐማራ ፖሊስ ሙሉ በሙሉ ትጥቅ እንዲፈታ ተደርጓል፤የዐማራ ልዩ ኃይልና ሲቪል ፖሊስ ትጥቅ ሙሉ በሙሉ ፈተዋል ተብሏል፡፡ ትጥቅ በፈቱት የዐማራ ፖሊሶች ፈንታ በሕወሓት ጽ/ቤት ኃላፊው አቶ ቴዎድሮስ ሐጎስ ቀጥተኛ ትእዛዝ የሚንቀሳቀሱ የመከላከያ ሠራዊት አባላት መሸፈኑን ሰምተናል፡፡ በተያያዘም በትግራይ ክልል አጎራባች አካባቢዎች …

የዐማራ ፖሊስ ሙሉ በሙሉ ትጥቅ እንዲፈታ ተደርጓል። Read more »


የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ነበሩ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ በመንግሥት የሥልጣን አመራር ዘመናቸውም የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) የፓርቲ አባልና ሥራ አስፈጻሚ አባልና ከፍተኛ አመራር ነበሩ። በኦህዴድ ውስጥ የተደረገው ሹም ሹር ምን እንደምታ እንዳለው አስተያየር እንዲሰጡ ተጠይቀዋል። ጽዮን ግርማ አነጋግራቸዋለች → LISTEN

ጎንደር አራዳ ገበያን ለማቀጠል የሞከሩ ተያዙ :: #Ethiopia #Gonder #Aradamarket #AmharaResistance #MinilikSalsawi በሰሜን የኢትዮጵያ ክፍል ትልቁ የሆነውን የአራዳ ገበያ ሊያቃጥሉ የሞከሩ ሰዎች ዛሬ አመሻሹንበሕዝብ ትብብር እና ርብርብ በአማራ ፖሊስ መያዛቸውን ከቦታው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በቁጥጥር የዋሉት ሁሉም የሕወሓት ሰዎች የሆኑ …

ጎንደር አራዳ ገበያን ለማቀጠል የሞከሩ ተያዙ :: Read more »

“ፈይሳ ሌሊሳን የወሰወሱት ኣሜሪካ የሚኖሩ በኣሜሪካ የሚረዱ ኢትዮጵያን መበጥበጥ የሚፈልጉ ናቸው።” ሃይለማርያም ደሳለኝ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአሜሪካ ጋር ጠብ መጫር የፈለጉ ይመስላል። ሀይለማርያም ደሳለኝ ባለፈው ሳምንት አሜሪካ በገንዘቧ ኢትዮጵያን እንድታበጣብጥ አንፈቅድም ሲሉ አለም ጉድ ብሎ ነበር። ዛሬ ደግሞ በኒውዮርክ በተገኙበት ለአንድ …

“ፈይሳ ሌሊሳን የወሰወሱት ኣሜሪካ የሚኖሩ በኣሜሪካ የሚረዱ ኢትዮጵያን መበጥበጥ የሚፈልጉ ናቸው።” ሃይለማርያም ደሳለኝ Read more »

ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ የባህር ዳርን ወጣቶች የሚያሰቃየው አውሬ የቤት ለቤት አፈናው እና አፈሳው ቀጥሏል:: በተለያዮ ጣቢያዎች እስከ ሰኞ 09/01/2009 የታሰሩትን የባህር ዳር ወጣቶች ሌሊት 7:00 ስአት ይኸው ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ …

ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ የባህር ዳርን ወጣቶች የሚያሰቃየው አውሬ Read more »

የኢሬቻ ባህል በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ ተብሎ ሊመዘገብ ነው ተባለ የዘንድሮው የኢሬቻ በአል በመስከረም 22 ሲከበር አመታዊ በአሉ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የትምህርት የባህልና የሣይንስ ማዕከል ዩኔስኮ በአለም ቅርስነት ይመዘገባል ተባለ…ሸገር ወሬውን የሰማው ከአባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ሮቢ የቱለማ አባ ገዳና የኦሮሚያ …

የኢሬቻ ባህል በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ ተብሎ ሊመዘገብ ነው ተባለ Read more »

How many prisoners of conscience do you think are held in Qilinto, Kality, Shoa Robit and Zeway Federal prisons for having different political thoughts to the regime in Ethiopia? In Qilinto alone, there are estimated of 500 of them who are not convicted yet. How many of these are recognized by the public to whom they are sacrificing?

My arrest and 18 months of stay in prison has helped me meet a lot of prisoners. I met a guy who has never heard the name of a rebel group (Amhara Democratic Forces Movement) of which he was accused being a member; I met a guy who is accused for affiliation of Oromo Liberation Front whose leaders he can’t name; I met the ex-president of regional state of Gambella, Air Force Capitans, and many others who has no one to visit, hire a lawyer, or even to remember to… By the time I was held in Qilinto, many Ethiopians who raised religious freedom from State interference, Gondere Amharas, Oromo University students, youths from Gambella and Benishangul Gumuz, Tigrians who were suspected for having affiliation to the Tigrian rebel group, and many Ethiopian Somalis were held there. Many of these share the same cahllenge: they have no one to give the least recognition why they were jailed. I used to deliberately avoid hearing stories of these inmates while I was there to avoid the feeling that I can’t do any good for them. After my release, the feeling haunts me in different form. I sometimes ask myself if I might feel better jailed than to helplessly do nothing as a ‘free man’.

A week before the wake of Ethiopian new year, Qilinto prison caught in fire. Guards shot many prisoners dead when they try to escape the fire. Now, the survivors are distributed to other prisons, Shoa Robit and Zeway, while a few others are left to stay in a undamaged zone in Qilinto. The prisoners who are moved to other prisons had no shoes (were barefooted) and have no clothes to change. Those who have regular visitos are now given with pair of slippers and cloths to change, but most political prisoners whose family members and friends are in remote rural areas are still on barefoot. Even worse, no one knew which one of them did make it alive from the blaze for they have no one who speaks about what had happened to them. (Prison admins claimed the dead are 23 but informal reports indicate more than 70 prisoners are missing.)

If you ask me how many of these 500 political prisoners in Qilinto have actually committed a crime, my answer would be ‘maybe ten’. One way or another, all of them are victims for trying what they thought would bring better change for their people. They are people who care.

These prisoners of conscience are not all well known. They do not have family and friends support. Most of them are from remote rural areas. Some of them were breadwinners for their families before their arrest and they don’t know the fate of their respective families after they are jailed. In addition to this and physical and psychological abuses in prison, they also have to face a lot of challenges:

1. They don’t have basic necessities (such as clothes to change, blankets, pyjamas, towels…) nor pocket money to buys some things such as cleaning detergents, toothbrushes and toothpastes, or even to have a cup of coffee once a week. However, there are a few job opportunities for prisoners, they are not allowed for political priosners.

2. They miss someone who talk to them. Most of the political prisoners have no one visiting them regularly. Even though they do have many inmates, none of them can replace the feeling visitors give a prisonor.

3. They need information. They want to know what is going on in the country. They don’t have any reliable source of information other than windfall rumors and EBC’s state-led biased reports. They need to update themselves with contemporary realities.

These are all mere wishes to many of the political priosners.

The way we support the political prisoners has a direct implication for those who are trying their best to make a change in the country. They will either be encouraged for they will have our support in case they fall victims of the regime or not. This is why we need to ask what we can do.

Currently, it is only a few concerned citizens who are visiting and trying to help political prisoners at regular basis. This has made the burden on these people very much. What if each of us try to do what we can? What if those of us who have the time select a political prisoner and keep visiting her/him regularly? What if those of us who have the money keep contributing some regularly? Wouldn’t this be a great deal of care and promise for those who are sacrificing for a better world?

የፀጥታ ኃይሎች ጨዋ የሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ይተኩሳሉ፣ ይገድላሉ ያሉት ተቃዋሚዎች ተጠያቂዎቹም የመንግሥት የፖለቲካ መሪዎች እንደሆኑ አስታውቀዋል።

የኦሕዴድ ሊቀመንበር ሙክታር ከድርና ምክትሏ ኣስቴር ማሞ ከድርጅቱ ተባረሩ። ኦሮሚያ በጊዜያዊ ርእሰ መስተዳደር መመራት ጀምራለች። (Minilik Salsawi) ራሳቸውን ከስልጣን ኣሰናብተዋል በሚል ሕወሓታዊ ሽፋን የኦሕዴድ ሊቀመንበር ሙክታር ከድርና ምክትሏ ኣስቴር ማሞ ከድርጅቱ ተባለው በምትካቸው ሌሎች መሾማቸው ተሰምቷል። በዚህም መሰረት በምትካቸው በወያኔያዊ …

የኦሕዴድ ሊቀመንበር ሙክታር ከድርና ምክትሏ ኣስቴር ማሞ ከድርጅቱ ተባረሩ። ኦሮሚያ በጊዜያዊ ርእሰ መስተዳደር መመራት ጀምራለች። Read more »

በአዲስ አበባ የመምህራን እና የወያኔ ፍጥጫ እየተጋጋለ ነው። Minilik Salsawi – mereja.com በአዲስ አበባ የተጀመረው የመምሕራን ስልጠና ተብሎ በወያኔ ባለስልጣናትና ካድሬዎች የተጀመረው ስብሰባ በመድረኩ መሪዎችና በመምህራት መሃከል የተጀመረው ዝምታ እየጠበበ በንትርክና በፍጥጫ እየተጋጋለ መምጣቱን ተሳታፊ መምሕራን ተናግረዋል። በኣዲስ ኣበባ ዩንቨርስቲ …

በአዲስ አበባ የመምህራን እና የወያኔ ፍጥጫ እየተጋጋለ ነው ። Read more »

በኦሮምያ ፣ በአማራ ፣ በኮንሶ እንዲሁም በማንኛውም ኢትዮጵያዊ ላይ በመንግስት የሚደረግን ግድያ እና አፈና አጥብቄ የማወግዝ መሆኑን እንድታውቁልኝ እፈልጋለው። አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው በትላንትናው እለት አንድ ወድልጄ በfacebook ላይ ሲንሸራሸር አግኘሁት ብሎ የላከልኝን ፎቶ መለጠፌን እና የግል አመለካከቴን ማስቀመጤ ይታወሳል ፣ …

በኦሮምያ ፣ በአማራ ፣ በኮንሶ እንዲሁም በማንኛውም ኢትዮጵያዊ ላይ በመንግስት የሚደረግን ግድያ እና አፈና አጥብቄ የማወግዝ መሆኑን እንድታውቁልኝ እፈልጋለው። አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው Read more »

ደብረብርሃን ዩንቨርስቲ መምህራን የወያኔን የስልጣና ስብሰባ በመቃወም ስብሰባውን በማቆም ትተው መውጣታቸው ታውቋል። #MinilikSalsawi በጎንደር ዩንቨርስቲ የተጀመረው ስብሰባን ቦይኮት የማድረግ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ደብረብርሃን ዩንቨርስቲ መምህራን የወያኔን የስልጣና ስብሰባ በመቃወም ስብሰባውን በማቆም ትተው መውጣታቸው ታውቋል።በወታደሮች አስከብባች ሁን ደብረ ብርሃን ሰላም ናት ትላላቹህ …

ደብረብርሃን ዩንቨርስቲ መምህራን የወያኔን የስልጣና ስብሰባ በመቃወም ስብሰባውን በማቆም ትተው መውጣታቸው ታውቋል። Read more »

በኮንሶ ስለተፈጠረው ተቃውሞና ግጭት የኮንሶ ጥያቄ ኮሚቴ አባል የሆኑትን አቶ ገመቹ ገንፌ በተፈጠረው ግጭት መነሻ ምክንያት ዙሪያ እንዲሁም አሁን ስላለበት ሁኔታ “ጥያቄያችን በኦሮሚያ ክልል እስከመጠቃለል ይዘልቃል” አቶ ገመቹ ገንፌ፤ – የኮንሶ ኮሚቴ አባል ከኮንሶ የዞንነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ ግጭት …

የኮንሶው ቀውስ እያወዛገበ ነው :: ጥያቄያችን በኦሮሚያ ክልል እስከመጠቃለል ይዘልቃል:: Read more »

በአሜሪካን ካሊፎርኒያ ስቴት ሎስ አንጀለስ ከተማ ባለው የወያኔ  አገዛዝ ቆንስላ ጽ/ቤት ኢትዮጵያውያን ለ45 ደቂቃዎች ያህል በቁጥጥር ሰር  አዋሉት ።   በቆንስላ ጽ/ቤቱ የወያኔ አርማ ያለበት ሰንደቅ ዓላማ ወርዶ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ተቀባይነት ያለው ሰንደቅ ዓላማ እንዲውለበለበ ተደርጓል ። በሕወሓት ትእዛዝ ግፍ …

ሎስ አንጀለስ ከተማ የወያኔ ቆንስላ ጽ/ቤትን ኢትዮጵያውያን ለ45 ደቂቃዎች ያህል በቁጥጥር ሰር አዋሉት ። Read more »

ከዋሽንግተን ዲሲና ከአካባቢው እንዲሁም ከተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የመጡ ኢትዮጵያውንና ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን በዛሬው እለት በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት፣ በዋይት ሃውስ እና በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ደጃፎች የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዱ።

ሕጻናት የያዙ እናቶችና አዛውንቶች ጭምር የነበሩበት እጅግ የበዛ ቁጥር ያለው ሰላማዊ ሰልፈኛ ከማለዳው አንስቶ ነው “በዚያች አገር እየተካሄደ ነው” ያለውን ግድያ “በአፋጣኝ አስቁሙ!” እና “ለመንግስቱ የምትሰጡትንም እርዳታ አቋረጡ” የሚሉ ጥያቄዎችን ላቀረበላቸው የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ባለሥልጣናትና የምክር ቤት አባላት ሲያሰማ የዋለው።

ሳያቋርጥ ቀኑን በዘለቀው ካፊያ ውስጥ ከውጭ ጉዳይ ሚንስቴር መሥሪያ ቤት ወደ በዋይት ሃውስ አልፎ ከምክር ቤት የሚያደርሱትን የከተማይቱን ጎዳናዎች ሞልቶ…

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ በኒው ዮርክ ተጀምሯል #UNGA #UN #Migration #NewYork #VOAAmharic የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ በዛሬ እለት በኒው ዮርክ ተጀምሯል።በሳምንቱ መጨረሻ በከተማው የደረሰውን ፍንዳታ ተከትሎ የፀጥታው ጥበቃው በከተማዋ ተጠናክሯል።የዓለም መሪዎች በጉባዔ ለመሳተፍ ወደ ከተማው እየገቡ …

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ በኒው ዮርክ ተጀምሯል Read more »