ማንም ሰው ቤተሰቡን ወይም ጎሳውን ፣ እንዲሁም ሊኖረው የሚሻውን የቆዳ ቀለምና የአፍ መፍቻ ቋንቋውን ተጠይቆና መርጦ እንዳልተወለደ(ወደዚህ ዓለም እንዳልመጣ) ሁላችንም የምንጋራው እውነት ነው። በዚህ መሠረተ ሀሳብ ከተስማማን፣ ሰዎች በተወለዱበት አካባቢና ጎሳ፣ ቋንቋና የቆዳ ቀለም ለጥፋትም ሆነ ለልማት በጅምላ መፈጅ አግባብ …

“ለስሟ መጠሪያ ቁና ሰፋች” – የትናየት ዓለሙ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 6/2010):- እነሆ አባቶችን ለማስታረቅ የተደረገው ሙከራ የተፈለገውን ያህል ሳይራመድ መቅረቱን ስንዘግብ ቆይተናል፤ አሁን ደግሞ አሸማጋዩ ክፍል “መግለጫ”ውን አውጥቶ የሄደበትን ሒደት እና የደረሰበትን፣ እንዲሁም ድርድሩ የፈረሰበትን ምክንያት ነግሮናል። ከዚህኛው ጋር በድምሩ ሦስት መግለጫ አንብበናል ማለት ነው። ነገ ደግሞ …

መግለጫዎቹ መግጫ፣ መገጫ፣ መገጫጫ ባይሆኑ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 6/2010):- በቤተ ክርስቲያን አባቶች መካከል ያለውን መለያየት ለማስወገድ የማሸማገል ተግባር ሲፈጽም የነበረው የሰላምና የአንድነት ጉባዔ መግለጫውን አውጥቷል፤ ድርድሩ ከሦስት እስከ አራት ወራት ውስጥ እንደሚቀጥል አስታውቋል። የመግለጫውን ሙሉ ቃል ለማንበብ ይህንን ይጫኑ። ቸር ወሬ ያሰማን፣ አሜን

የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር የአራት ኢትዮጵያዊ ደራሲያን ምስልን የያዙ ቴምብሮችን የ50ኛ አመት የምስረታ በአሉን አስመልክቶ አስመርቛል። የከበድ ሚካኤል፣ የስንዱ ገብሩ፣ የአዲስ አለማየሁና የጸጋዮ ገብረመድህንን ምስል የያዙት ቴምብሮች ለደራሲያኑ ስራ ክብር ለመስጠት ታስበው መታተማቸውን  የደራሲያኑ ማህበር አስታውቋል። የመለስካቸው አምሃ ዘገባ

ልጅ ተክሌ ከአምስተርዳም ስፖርትና ፖለቲካ፦ ከቫንኩቨር እስከ አምስተርዳም መቼም ሰዊትዘርላንድና ኮለን ተጫውተው ሰዊትዘርላንድ ዋንጫ በላ። በዝግጅቱም ላይ በአስር ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ተገኝተው ነበር። ከጣሊያን እስከ ኖርዌይ እስከ እንግሊዝ የመጡ ቡድኖች ተጫውተው … የሚል ጽሁፍ አትጠብቁም። ከዚያም ጠልቀን መሄድ አለብን። ፈርዶብኝ …

በአምስተርዳም እንዳየነው፤ የተሳካ የስፖርት ፌስቲቫል፤ ያልተሳካ የባህል ትእይንት Read more »

ካናዳዎችና አውሮፓዎችም ከእጣው ተጋርተዋል ከጁላይ 29 እስከ ጁላይ 31 በአምስተርዳም በተካሄደው 8ኛው የኢትዮጵያዊያን አውሮፓውያን ስፖርትና ባህል ፌስቲቫል ላይ እንዲወጣ ታስቦ ለኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን (በምህጻረ ቃሉ “ኢሳት”) መርጃ የተዘጋጀ ቶምቦላ ቅዳሜ ጁላይ 31 ቀን ከምሽቱ 8 ሰዓት አካባቢ አያሌ የኢሳት ደጋፊዎችና …

የ”ኢሳት” ቶምቦላ ወጣ Read more »

የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን በእንግሊዘኛው ምህፃር UNHCR የሶማሊያ ስደተኞች ከሳውዲ አረቢያ በጅምላ በግዳጅ ወደ ሶማሊያ መባረራቸውን ለማስቆም የሚረዳ የመፍትሄ ሀሳብ ለሳውዲ አረቢያ መንግስት ማቅረቡን አስታወቀ ።

ተክሌ – ከአምስተርዳም ስፖርትና ፖለቲካ፡ ከቫንኩቨር እስከ አምስተርዳም መቼም ሰዊትዘርላንድና ኮለን ተጫውተው ሰዊትዘርላንድ ዋንጫ በላ፡ በዝግጅቱም ላይ በአስር ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ተገኝተው ነበር፡ ከጣሊያን እስከ ኖርዌይ እስከ እንግሊዝ የመጡ ቡድኖች ተጫውተው … የሚል ጽሁፍ አትጠብቁም። ከዚያም ጠልቀን መሄድ አለብን። ፈርዶብኝ፡ …

በአምስተርዳም እንዳየነው፥ የተሳካ የስፖርት ፌስቲቫል፤ ያልተሳካ የባህል ትእይንት Read more »

ከግርማ ካሳ ግንቦት 7 ከተደረገዉ የዘጠና ሰባቱ ምርጫ ጀምሮ፣ ግንቦት 15 ቀን 2002 ዓ.ም እስከሰተደረገዉ ምርጫ ድረስ የነበሩትን ወራቶች ብንቆጥር ወደ 60 ይጠጋሉ ። ከነዚህ ወራቶች ዉስጥ ሰላሳ ስምንቱን ወራት፣ በሁላችንም ልብና አይምሮ ዉስጥ ያለችዉ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ በቃሊቲ እሥር …

አገራዊ እርቅ የሚጀምረዉ ብርቱካንን በመፍታት ነዉ Read more »

– ድርጅቱ ወደ ግንባር ሲሸጋገር አንድ ወጥ አመራሮች ይኖሩታል(በኃይሌ ሙሉ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) ጠቅላላ ጉባዔ የ2002 ምርጫን የሚገመግሙ ስድስት አካላት ያሉት ኮሚቴ እንዲቋቋም ውሳኔ አስተላለፈ፡፡ ድርጅቱ ወደ ግንባር ሲሸጋገር የአመራር አባላቱ የሥልጣን ጊዜ ወጥ ይሆናል ተባለ፡፡

ባለፈው ቅዳሜ ሐምሌ 24 ቀን 2002 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ በአዲስ አበባ ውሽንፍር ቀላቅሎ በጣለው ኃይለኛ ዝናብ በከተማዋ የተለያዩ አንዳንድ አካባቢዎች በዛፎችና በምሰሶዎች ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡

(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 4/2010):- ከአገልግሎት በመመለስ ላይ በነበሩት በጅማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ መኪና ላይ በተሰነዘረ የድንጋይ ውርወራ የመኪናቸው መስተዋት ሲረግፍ በእርሳቸውም ሆነ መኪናው ውስጥ በነበሩት በሌሎች ሰዎች ላይ ምንም አደጋ አለመድረሱ ታወቀ። አደጋው የደረሰው ብፁዕነታቸው ሰኞ …

የአቡነ እስጢፋኖስ መኪና በድንጋይ ተደበደበ Read more »

“እንደምን ዋላችሁ ፥ ወደሁዋይት ሐውስ እንኩዋን መጣችሁ ! ወደዩናይትድ ስቴትስም እንኩዋን ደህና መጣችሁ ! በዓለም ዋንጫው ካሸነፈችን ከጋና የመጣችሁትንም ወዳጆቻችንንም ማለቴ ነው ፥ ግዴለም! ለትንሽ ነው! 2014 ላይ እንገናኝ!” ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በዚህ መልክ ነበር ፕሬኢዘንት ባራክ ኦባማ ወደ መቶ …

ኦባማ የአፍሪካ ሀገሮችን የወከሉ ወጣት መሪዎችን ተቀበሉ Read more »

(በውድነህ ዘነበ) ከሚቀጥለው ሰኞ ጀምሮ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት በአዲስ አበባና በድሬዳዋ ከተሞች፣ እንዲሁም በዘጠኙም ክልሎች በአገሪቱ ተግባራዊ በሚደረገው የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ ሕዝቡን ለማወያየት ሊንቀሳቀሱ ነው፡፡

(በታምሩ ጽጌ) የኢትዮጵያ ጥራትና ደረጃዎች ባለሥልጣን ከትናንትና ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ የሚቆይና ቀጣይነት ያለው ቁጥጥር፣ በሦስት የተለያዩ የዕቃዎች መሸጫ ሚዛኖች ላይ መጀመሩን የባለሥልጣኑ የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር አቶ ደቻሳ ጉርሙ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

– ሦስት ኮንትራክተሮች ለመጀመሪያ ጊዜ የፌዴራል መንገድ ሥራ ተረከቡ (በዳዊት ታዬ) የተለያዩ የመከላከያ ፕሮጀክቶችን ብቻ በመሥራት የሚታወቀው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ፣ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ሁለት ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ወጪ የሚጠይቁ የመንገድ ግንባታዎችን ተረከበ፡፡ ሦስት የግል ኮንትራክተሮች ለመጀመሪያ ጊዜ በፌዴራል የመንገድ ግንባታ …

መከላከያ ኮንስትራክሽን የሁለት ቢሊዮን ብር የመንገድ ግንባታ ሥራ ተሰጠው Read more »

– ተቋማቱ በዓመት በአማካይ 35 ሺሕ ተማሪዎችን ይመዘግቡ ነበር(በምዕራፍ ብርሃኔ) በደቡብ ክልል የሚገኙ 42 የግል ትምህርት ተቋማትና ኮሌጆች ከነቅርንጫፎቻቸው በድምሩ 73 ማሠልጠኛዎች፣ ለ2003 ዓ.ም. ምዝገባ እንዳያካሂዱ ታገዱ፡፡

– መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠየቁ (በታምሩ ጽጌ) በፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በተከሰሱበት ወንጀል እንዲከላከሉ ብይን የተላለፈባቸው የአስካሉካን ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አራት ሠራተኞች፤ ቤተሰቦቻቸው አደጋ ውስጥ መሆናቸውን ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ሁለተኛ ቢፒአር ችሎት ትናንትና አስታወቁ፡፡

(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 3/2010)፦ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የአባቶች የሰላምና የዕርቅ ድርድር ሳይጀመር ተፈጸም፣ ልዑካኑም ሳይወያዩ ተበተኑ። ከትናንት በስቲያ ሰኞ ይጀመራል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ይህ “የሰላምና የእርቅ ጉባዔ” በተሸማጋዬቹ መካከል ማድረግ የፈለገውን ውይይት ማድረግ ሳይችል፣ ሁለቱን ልዑካን ፊት ለፊት ማገናኘት ሳይችል፣ …

እርቀ ሰላሙ ሳይጀመር ተፈጸም፣ ሳይታሰር ተበተነ Read more »

ከ45 የአፍሪካ አገሮች የተሰባሰቡት 115 ወጣቶች ዛሬ ማለዳ በውጭ ጉዳይ መስሪያቤት ለአራት ቀናት የሚዘልቀውን ውይይታቸውንና የልምድ ልውውጥ መርሃ-ግብራቸውን ጀምረዋል። እነዚህ በሚኖሩበት አገር በአነስተኛና ከፍተኛ የማህበራዊ መሪነት ጉልህ ሚና የተጫወቱ ወጣቶች ለአፍሪካ የወደፊት ተስፋዎቿ፣ አሁን ደግሞ የእድገት ክንዶቿ ናቸው ሲሉ የዩናይትድ …

ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ከወጣት የአፍሪካ ሃሳብ አፍላቂዎችና መሪዎች ጋር ተገናኙ Read more »

ጫማ አሳማሪው የእግር ኳስ ጫወታ ተንታኝ   የአያሌ ሚልዮኖችን ቀልብ ስቦ ከቴሌቭዥን መስኮት ፊት ለፊት ደቅኖ ወዳለፈው የደቡብ አፍሪቃው የዓለም ዋንጫ ለአፍታ በትውስታ የሚመልስ ቃለ ምልልስ ነው። ከአዲስ አበባ ጎዳናዎች አሻግሮ በቴሌቭዥን መስኮት በሚመለከታቸው ውድድሮች  ዙሪያ የራሱን የስፖርት ትንተና ሲሰጥ …

ጫማ አሳማሪው የእግር ኳስ ጫወታ ተንታኝ Read more »

(በሔኖክ ያሬድ):- ሐምሌ 22 ቀን 2002 ዓ.ም. ሐሙስ በአዲስ አበባ በ”ባሕር” አቅጣጫ (በሰሜናዊ ምዕራብ አቅጣጫ) ጉለሌ አካባቢ ካንድ ዐውደ ጥናት ተገኝቼ በ10 ሰዓት አካባቢ ወደ ፒያሳ ሳመራ ቀልቤን የገዛ ክስተት ተመለከትኩ፡፡ የቀድሞውን የኢትዮጵያ ራዲዮ ጣቢያ፣ የአሁኑን የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ፋኩልቲ እንዳለፍኩ፣ …

ሰማዕቱ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሲዘከሩ Read more »

‹‹ከእኛ ወገን አልያም ከዐመፀኛ ኀይሎች ጋራ ለመኾናችሁ ሚናችኹን ለዩ! በእንጀራችኹ ፍረዱ!! ፓትርያሪኩም ቢኾኑ አያድኗችኹም!!›› (አቡነ ፋኑኤል) ‹‹በእንጀራችሁ ፍረዱ!›› (ሥራ አስኪያጁ) (ደጀ ሰላም፣ ኦገስት 2/2010)፦ በሲዳማ፣ ጌዲኦ፣ አማሮ እና ቡርጂ ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች ሀገረ ስብከት በሐዋሳ ከተማ በሚገኙ ሦስት አጥቢያ …

በሐዋሳ የአጥቢያ ሰበካ ጉባኤያት እና የሀገረ ስብከቱ ‹ልኡካን› ውዝግብ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 1/2010)፦ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የአባቶች የሰላምና የዕርቅ ድርድር በነገው ዕለት ማለትም ሰኞ ኦገስት 2/2010 (ሐምሌ 26/2002 ዓ.ም) ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል። ከሁለቱም በኩል ያሉ ተወካይ “የሰላም ልዑካን” ዋሺንግተን ዲሲ አካባቢ ተሰባስበዋል። እንደተለመደው ውይይቱ እንደሚደረግ በደፈናው ከመታወቁ ውጪ በምን …

ውይይቱና ሽምግልናው በምን ዙሪያ? Read more »

የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ከሐላፊነታቸው እንዲነሡ ተጠየቀ፤ ችግሩን አጥንቶ የመፍትሔ ሐሳብ የሚያቀርብ ኮሚቴ እንዲቋቋም ተወሰነ፤ ‹‹ተፈሣሕኩ እስመ ይቤሉኒ ኀበ ሐዋሳ ንሐውር፤. . . የሐዋሳን ሕዝብ  ከመውደዴ የተነሣ እኔ ራሴን የአጣሪ ኮሚቴው አባል ባደርግ ደስ ይለኝ ነበር፤›› (አቡነ ጳውሎስ)  ‹‹ምእመኑ ቤተ …

የሐዋሳ ከተማ ምእመናን ተወካዮች ከፓትርያርኩ ጋራ ተወያዩ Read more »

. ‹‹ወጣቱን በተሐድሶአውያን ኅብረት አዲስ ጥምቀት በማድረግ በ‹ቅን ልቦና የመንፈሳዊ የፈውስ አገልግሎት› ሥር መሰብሰብ፤›› . ‹‹ሐሳባችንን የሚያደናቅፉ የአቡነ ሳሙኤል ደጋፊዎችን ተቋቁመን ልንጥላቸው ይገባል፤›› . ‹‹ወላጅ በሌላቸው ሕፃናት ስም የገንዘብ እና አልባሳት ርዳታን ከሙሉ ወንጌል አማኞች ማኅበር በመቀበል እና የቤት ለቤት …

የሊ/ካህናት ጌታቸው ዶኒ እና የአባ ሰረቀ ምስጢራዊ ደብዳቤ Read more »

 ፓትርያርኩ ቁልቢ አልሄዱም፣ (ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 29/2010)፦ የብፁዕ ወቅዱስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ አቡነ ጳውሎስን 18ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ‹‹በልዩ ሁኔታ ለማክበር›› በሚል በተቋቋመው የበዓል አከባበር ኮሚቴ፣ ከ300‚000 ብር በላይ ወጪ በማድረግ በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ደጃፍ ዐጸድ ውስጥ …

የቅዱስነታቸውን ሐውልት በማቆም የቅድስት ማርያም ስብከተ ወንጌል ማኅበር ከፍ ያለ አስተዋፅኦ አድርጓል›› (ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል) Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 29/2010):- የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ ለማስፈጸም እነበጋሻውንና ቡድኑን እንዳያስተምሩ የከለከሉት የአዋሳ ቅ/ገብርኤል የቀድሞ አስተዳዳሪ በፓትርያርኩ ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት ከቦታቸው ከተነሱ ጀምሮ ምእመኑ ይህንኑ በመቃወም የተለያዩ እርምጃዎች ወስዷል። የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ምሕረት አባ ገብረ ዋሕድ ወልደ ሳሙኤል ወደ ቦታቸው …

በአዋሳ የምእመኑ ተቃውሞ፣ የፓትርያርኩ ምላሽ እና የብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ማስፈራሪያ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 28/2010)፦ ከአምስተኛው ፓትርያርክ ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ሲመት ማግስት ጀምሮ በቤተ ክርስቲያኒቱ የተነሣውን መከፋፈል ለማቆምና በአባቶች መካከልም የተፈጠረውን እስከ መወጋገዝ የሚያደርስ ልዩነት በእርቅ ለመጨረስ በተጀመረው እንቅስቃሴ ቅ/ሲኖዶስን ወክለው የሚወያዩት ልዑካን ከዚህ በፊት የዘገብናቸው ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ፣ ብፁዕ …

አባቶችን የማደራደሩ ውይይት ይጀመራል Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 27/2010)፦ በጀርመን ሀገር ሕክምና ሲከታተሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ቄርሎስ ሕክምናቸውን ፈጽመው ወደ ሀገር ቤት ተመለሱ።  ብፁዕነታቸው ለሚያሰቃያቸው የጀርባ ሕመም መፍትሔ ለማግኘት ቀደም ብሎ በግሪክ ከዚያም ደግሞ በጀርመን ሲታከሙ ቆይተው ባለፈው ሐሙስ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ በቅተዋል። ብፁዕነታቸው አሁን …

ብፁዕ አቡነ ቄርሎስ ወደ ሀገር ቤት ተመለሱ Read more »

ባሪ በሚባለው በምዕራቡ የሶማሊያ ክፍለ ግዛት ቦሳሶ ከተማ አቅራቢያ በፑንትላንድ ኃይሎችና በስላማዊ ተዋጊዎቹ መካከል ከባድ ውጊያ ተካሂዷል። የፑንትላንድ ፕሬዚደንት አብዲራህማን  ፋሮሌ ዛሬ ማለዳው ላይ ባካባቢው በነበሩ የመንግሥቱ የጸጥታ ጥበቃ ኃይሎች ላይ ተኩስ በመክፈት ውጊያውን የቀሰቀሱት ሽምቅ ተዋጊዎቹ እንደሆኑ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። …

የፑንትላንድ ኃይሎች ቦሳሶ አቅራቢያ ከእስልማዊ ሸማቂዎች ጋር እየተፋለሙ ናቸው Read more »

(ማኅበረ ቅዱሳን):- የአራቱ ጉባኤያት አብነት መልአከ ገነት ገብረ ሥላሴ አወቀ በተወለዱ በአንድ መቶ ሁለት ዓመታቸው ግንቦት 28 ቀን 2002 ዓ.ም ለ29 አጥቢያ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡ ሥርዓተ ቀብራቸውም በትውልድ ሀገራቸው ባሠሩት ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል፡፡ መልአከ ገነት ገብረ ሥላሴ እንዳረፉ አስከሬናቸው …

የአራቱ ጉባኤያት ሊቅ ዐረፉ Read more »

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ቀን 29/10/2002 ከቤተ ክርስቲያኒቱ ልጆች   ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አባላት አዲስ አበባ ብፁዓን አባቶች ሆይ፦ ·         በቤተ ክርስቲያናችን ቅዱስ ሲኖዶስ እየተባለ የሚታወቀውና የሃይማኖታችን ሞገስ የሆነው ቅዱስ ጉባዔ አለ …

‘ከቤተ ክርስቲያኒቱ ልጆች ለቅዱስ ሲኖዶስ አባላት" ከሚል መልእክት የተገኘ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 22/2010)፦ (አግናጢዎስ ዘጋስጫ) ትንቢቱ ሲፈጸም በመጽሐፍ ያለው፣ ወገኔ አትደንግጡ ይህ ሊሆን ግድ ነው። ቅዱሳን ሳይቀሩ የተመረጡቱ፣ በመጨረሻው ቀን በዓለም እንዲስቱ፣ ቀድሞ በመጽሐፍ ተነግሯል ትንቢቱ። የእውነት ደብዛ ጠፍቶ ሐሰት መሰልጠኑ፣ ሥርዓት ተጥሶ ነውሩ ጌጥ መሆኑ፣ አይቀሬ ነውና ወገን …

ትንቢቱ ሲፈጸም Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 21/2010)፦ ከአምስተኛው ፓትርያርክ ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ሲመት ማግስት ጀምሮ በቤተ ክርስቲያኒቱ የተነሣውን መከፋፈል ለማቆምና በአባቶች መካከልም የተፈጠረውን እስከ መወጋገዝ የሚያደርስ ልዩነት በእርቅ ለመጨረስ በተጀመረው እንቅስቃሴ ቅ/ሲኖዶስ ተወካዮቹን መምረጡ ታወቀ። ከዚህ በፊት መርጧቸው የነበሩትን ሻረ። ዛሬ ረቡዕ …

አባቶችን ወክለው የሚደራደሩት ተደራዳሪዎች ታወቁ Read more »