በደቡብ ክልል 42 ኮሌጆች/ተቋማት ለመጪው ዓመት ምዝገባ እንዳያካሂዱ ታገዱ
– ተቋማቱ በዓመት በአማካይ 35 ሺሕ ተማሪዎችን ይመዘግቡ ነበር
(በምዕራፍ ብርሃኔ)
በደቡብ ክልል የሚገኙ 42 የግል ትምህርት ተቋማትና ኮሌጆች ከነቅርንጫፎቻቸው በድምሩ 73 ማሠልጠኛዎች፣ ለ2003 ዓ.ም. ምዝገባ እንዳያካሂዱ ታገዱ፡፡
– ተቋማቱ በዓመት በአማካይ 35 ሺሕ ተማሪዎችን ይመዘግቡ ነበር
(በምዕራፍ ብርሃኔ)
በደቡብ ክልል የሚገኙ 42 የግል ትምህርት ተቋማትና ኮሌጆች ከነቅርንጫፎቻቸው በድምሩ 73 ማሠልጠኛዎች፣ ለ2003 ዓ.ም. ምዝገባ እንዳያካሂዱ ታገዱ፡፡